አዲስ አበባ /ፋና/፣ እውቁ አርቲስት በረከት መንግስትአብን ጨምሮ 55 አባላት ያሉት የኤርትራ ፐብሊክ ዲፕሎማሲና የባህል ቡድን ልዑኩ ባህርዳር ገባ፡፡ የፐብሊክ ዲፕሎማሲና የባህል ቡድኑ የጉብኝቱ አላማ የኢትዮጵያና ኤርትራ ታሪካዊ እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱን... Read more »
አዲስ አበባ፡- በምዕራብ ኦሮሚያና ደቡብ ምስራቅ ጉጂ አካባቢ ተፈጥሮ የነበረው ችግር እየተቀረፈ በመምጣቱ ነዋሪው ወደ ሰላማዊው እንቅስቃሴ መመለሱ የኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ ፡፡ አንድ ሺህ የኦነግ ሠራዊት አባላት ወደ... Read more »
• 8ኛው የኢትዮጵያ ፎረም ዛሬ ይጀመራል ጅግጅጋ፡- 8ኛው የኢትዮጵያ ከተሞች ፎረም የጅግጅጋን ከተማ ገጽታ ለመቀየር በሚያስችል መልኩ እንዲጠናቀቅ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ፡፡ ፎረሙ ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንዲጠናቀቅ የሚያስችሉ ተግባራት መከናወናቸውን ተጠቁሟል፡፡ ዛሬ በጅግጅጋ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ መከላከያና የደህንነት ተቋማት አባላት ከማንኛውም የፖ ለቲካ ፓርቲ አባልነትና ተሳትፎ ሙሉ ለሙሉ ነፃ መሆናቸውን የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ። በምክር ቤቱ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር አቶ... Read more »
ፍሊፒናዊቷ ጋዜጠኛና ደራሲ ማሪያ ሬሳ በስም ማጥፋት ወንጀል ታስራ በዋስ መፈታቷ የፕሬዚዳንት ሮድሪጎ ዱቴርቴ መንግሥት ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብትን ላለማክበር የሚያደርገው ትግል ማሳያ እንደሆነ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅቶች ገልጸዋል፡፡ ‹‹ራፕለር... Read more »
አዲስ አበባ፡- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለማህበረሰብ ችግር ተጋላጭ የሆኑ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የሚሠራውን ሥራ ውጤታማ ማድረግ የሚችለው ክልሎችም ኃላፊነታቸውን ሲወጡ እንደሆነ የአዲስ አበባ ከተማ ሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ፡፡ አስተዳደሩ ባለፈው... Read more »
አዲስ አበባ:- የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራት መሪዎች በዓመታዊ ጉባኤያቸው ተወያይተው የሚያሳልፏቸውን ውሳኔዎች ሥራ ላይ በማዋል በኩል ክፍተት እንዳለባቸው የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂ ጥናት ኢንስቲትዩት ተጠባባቂ ዳይሬክተር ገለፁ፡፡ የኢንስቲትዩቱ ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ መላኩ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የኢፌዴሪ የገቢዎች ሚኒስቴር በስድስት ወራት ውስጥ 600 ሚሊዮን ብር ጥሬ ገንዘብ ኮንትሮባንድ መያዙንና ከዘጠኝ ሚሊዮን ብር ፡፡ የኢፌዴሪ የገቢዎች ሚኒስቴር በስድስት ወራት ውስጥ የ600 ሚሊዮን ብር ኮንትሮባንድ መያዙንና ከዘጠኝ ሚሊዮን... Read more »
አዲስ አበባ፡- ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ በሚካሄደው አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራው ላይ የሚሳተፉ ባለሙያዎች ወደ ሥራው ከመግባታቸው በፊት ቃለ መሃላ እንደሚፈፅሙ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ገለፀ፡፡ ቆጠራውን በተመለከተ... Read more »
አንገታቸውን አስረዝመው ከተቀመጡበት በስተቀኝ አቅጣጫ የሚሰማውን ነጎድጓዳዊ ድምጽ ለማጣራት ሲማትሩ የሚታዩ በርካቶች ናቸው፡፡ ያ ነጎድጓዳዊ ድምጽ ቅርበቱ እየጨመረ ሲመጣ ደስታም ፍርሃትም ያከናንባል፡፡ አንዳች የሚንጥ ኃይልን የተጎናፀፉት ‹‹su-27 ኢንተርሴፕተር›› ተዋጊ ጄቶች የአየር ላይ... Read more »