765 የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል

አዲስ አበባ፡- ለተለያየ ጉዳይ ሀገር ውስጥ ገብተው ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ የቆዩና ባልተፈቀደላቸው ሥራ ተሰማርተው የተገኙ 765 የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፡፡23 ደግሞ በህግ ተጠይቂ ሆነዋል፡፡ የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ የኮሙኒኬሽን... Read more »

በሁለት ዓመታት 18ሺ ፍቺ እና 208ሺ ጋብቻ ተፈፅሟል

አዲስ አበባ፡- በ2009 ዓ.ም እና በ2010 ዓ.ም 18ሺ ፍቺ እና 208ሺ በላይ ጋብቻ መፈፀሙን የኢሚግሬሽን ዜግነትና ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡  178ሺ የሞትና 965ሺ457 የልደት ምስክር ወረቀት ተሰጥቷል። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ... Read more »

ኮሌጁ የካንሰር በሽታን ለመከላከል መርሐ ግብር ቀርፆ እየሰራ ነው

አዲስ አበባ፡- ብዙ ሴቶችን የሚያጠቃው የጡት ካንሰርንና የማህፀን ጫፍ ካንሰርን ለመከላከል መርሐግብር ቀርፆ እየሰራ እንደሚገኝ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ገለፀ። በሆስፒታሉ የቀዶ ህክምና ሐኪሙ ዶክተር ሙሉጌታ ካሳሁን በተለይ ለአዲስ ዘመን... Read more »

እናቶች የሰላም ጥሪያቸውን ሊገፉበት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- በየደረጃው ያሉ እናቶች ለሀገር ሰላም እያደረጉ ያለውን የሰላም ጥሪ አጠናክረው ሊገፉበት እንደሚገባ የሰላም ሚኒስቴር አሳሰበ።ሚኒስቴሩ የሰላም አምባሳደር እናቶችን በመያዝ የተለያዩ እንቅስቃሴዎችን ቢያደርግም ውጤቱ መጠነኛ መሆኑን ገለጹ፡፡ በሚኒስቴሩ የሴቶች፣ ወጣቶችና ህጻናት... Read more »

በለውጡ እንቅስቃሴ አርአያ የሆኑ ሴቶችን ማፍራት ተችሏል

አዳማ :- በኢትዮጵያ በተጀመረው የለውጥ እንቅስቃሴ ለአርአያነት የሚበቁ ሴቶች ማፍራት መቻሉን የኦሮሚያ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ገለጹ። «የተደራጀ የሴቶች ነቅናቄ ለዘላቂ ልማት» በሚል መሪ ቃል ትናንት በአዳማ ገልማ አባገዳ አዳራሽ ከዘጠኙም ክልሎችና ከሁለቱ... Read more »

መቆጠባቸው ኑሯቸውን ያቀናላቸው ሴቶች

አካባቢው በረሀማ ቢሆንም፤ ጠንካሮቹ ሴቶች ግን ብዙ ርቀት ተጉዘው ውሃ እየቀዱ የቤት ሥራቸውን እየሰሩና ልጆቻቸውን እያሳደጉ መኖር ለእነሱ ያን ያህል ትልቅ ተግባር አይደለም። በኦሎንጪቲ ከተማ በቦሰት ወረዳ ያገኘናቸው ሴቶች ይህ የዕለት ተዕለት... Read more »

በ ‹‹ስሙኒ›› የተጀመረው ‹ተስማምቶናል››

ከዛሬ አስር ዓመት በፊት ‹‹ስሙኒ›› (ሃያ አምስት ሳንቲም) ለችግራቸው መፍትሄ እንደሚሆን በማመን ነበር በየሳምንቱ ሐሙስ እለት ማጠራቀም የጀመሩት። አንዳንዶች ጀምረው ትተውታል፤ ‹‹ተስማምቶናል›› ያሉት ደግሞ ዘልቀውበታል። ከስሙኒ ወደ ሁለት ብር፣ ከዚያም ወደ ሦስትና... Read more »

የዛሬው የህጻናት ችሎት በአምስት ሴት ዳኞች ይሰየማል

አዲስ አበባ፡- ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ታሳቢ በማድረግ የህጻናት ጉዳይን በተመለከተ አምስት ሴት ዳኞች የሚሰየሙበት ችሎት ለመጀ መሪያ ጊዜ በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት እንደሚካሄድ ተገለጸ። በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር... Read more »

የሲንቄ እናቶች የሰላም ተግባር የአገርን ችግር ከመፍታት በላይ ነው

አዲስ አበባ፡- የሲንቄ እናቶች በሰላም ዙሪያ እያከናወኑ የሚገኙት ተግባር የአገር ችግርን ከመፍታትም የሚዘልቅ አቅም እንዳለው የኢትዮጵያ የግጭት አፈታት ሥርዓትን ልምድ ለመቅሰም በኢትዮጵያ ጉብኝት ያደረጉት የሱዳን ልኡካን ቡድን አባላት መግለጻቸው ተጠቆመ። ሱዳናውያኑ በጉብኝቱ... Read more »

የሴቶች ጥቃትን የሚመረምር ፎረም ተቋቋመ

አዲስ አበባ፡- የሴቶች ጥቃትን በጥልቀት የሚመረምር በፌዴራል ደረጃ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሚመራው ፎረም መቋቋሙን የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ወይዘሮ ያለም ፀጋይ ገለፁ። በየክልሎቹም ተመሳሳይ ፎረም እየተቋቋመ መሆኑን ጠቁመዋል። ሚኒስትሯ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ... Read more »