አዲስ አበባ፡- ለ2011/2012 ምርት ዘመን ለበልግና ለመኸር ወቅት የተለያዩ የአፈር ማዳበሪያ ገዝቶ በማሰራጨት ላይ መሆኑን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። የተለያዩ የግብርና ግብአቶችንም በማቅረብ ላይ ነው። የኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽንና ማህበራዊ ጉዳዮች አገልግሎት... Read more »
ዕርዳታ ተቋርጦባቸዋል እየተባለ የሚዘገበው ከዕውነት የራቀ ነው አዲስ አበባ፡- በምዕራብ፣ ምሥራቅ ጉጂና ጌዴኦ ዞኖች በተለያዩ መጠለያ ለሚገኙ ተፈናቃች ሰብዓዊ ዕርዳታ እየተደረገ ሲሆን በተለይ ጌድኦ ላይ ሴቶችና ሕፃናት በተለየ መልኩ እየተረዱ መሆኑን የሰላም... Read more »
አዲስ አበባ፡- ሁሉም የአበባ እርሻ ልማቶች ዝቅተኛውን መስፈርት (የነሐስ ደረጃ) የማያሟሉ መሆናቸውን የአካባቢ፣ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን አስታወቀ። የኢትዮጵያ ሆልቲካልቸር አምራች ላኪዎች ማህበር በበኩሉ በመስፈርቱ ዙሪያ ውይይት ያልተደረገበትና የመረጃ አሰባሰቡም ስምምነት ላይ... Read more »
ሻሸመኔ ላይ ሰው ገድለው በመስቀል በአስከፊ ግድያ ወንጀል የተከሰሱ ወጣቶች ላይ ሊመሰክር የነበረው ሰው ደብዛው ጠፍቶብኛል ሲል የኦሮሚያ ክልል ፍትህ ቢሮ አስታወቀ። በሻሸመኔ ከተማ ነሐሴ ስድስት ቀን 2010 ዓ.ም አንድን ወጣት ቦንብ... Read more »
አዲስ አበባ፦ በተለያዩ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ የፖሊስ አባላት ሲጋራ እና የተለያዩ ሱስ አስያዥ ነገሮችን እያስገቡ ይሸጣሉ የሚል ቅሬታ ቀረበባቸው። የፌዴራል ማረሚያ ቤቶች አስተዳደርና የፌዴራል ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት አስተዳደር በዚህ ህገወጥ ተግባር... Read more »
ሐዋሳ፡- በብረታብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን እና ኤልሻዳይ በተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት ጥምረት ከጎዳና ተነስተን በተለያዩ ሙያዎች ብንሰለጥንም ተመልሰን ወደ ጎዳና ሕይወት እንድንገባ እየተገደድን ነው ሲሉ በሃዋሳ በአንድ መጋዘን ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ተናገሩ። ቅሬታቸውን ለአዲስ... Read more »
አዲስ አበባ፦ በቃሊቲ ማረሚያ ቤት የሚገኙ የህግ ታራሚዎች የእርስ በእርስ ረብሻ በማስነሳታቸው 15 ሰዎች መጎዳታቸውን የፌዴራል ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ገለጸ። የፌዴራል ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ቤት አስተዳዳሪ ኮማንደር ተክሉ ለታ በተለይ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የፖለቲካ ፓርቲዎች አሰራርን ለማሻሻል የፈረሙትን የቃል ኪዳን ሰነድ ተግባራዊነት ቃላቸውን ጠብቀው እንደሚሰሩ አስታወቁ፡፡ አዲስ ዘመን ጋዜጣ ያነጋገራቸው አንዳንድ የፖለቲካ ፓርቲዎች እንዳስታወቁት፤ የቃል ኪዳን ሰነዱ መፈረም በፓርቲዎች መካከል የነበረውን ግንኙነት ከማሻሻል... Read more »
አዲስ አበባ፡- ከሞቱ ሰዎች ኩላሊት በመውሰድ ንቅለ ተከላ ለማካሄድ የሚያስችለው የህግ ማዕቀፍ ፀድቆ ስራ ላይ አለመዋሉ የኩላሊት ታማሚዎችን ለከፋ ችግር እየዳረገ መሆኑን የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ... Read more »
«የመጀመሪያው እንጂ ሌሎቹ ዋና ቀዶ ህክምና አይደሉም፤በሆስፒታሉ የማይገኙ መድሃኒቶችን እንድንገዛም ህጉ አይፈቅድም» ሆስፒታሉ አዲስ አበባ:- በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ለመውለድ የገባችው ባለቤታቸው ሶስት ጊዜ ቀዶ ህክምና ቢደረግላትም እንዳልተሻላት እና እስከአሁን... Read more »