‹‹መንግሥትና ህዝብ ተባብረው ሰላም እና መረጋጋትን ማምጣት አለባቸው››ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው

አዲስ አበባ፡-ሰላምና መረጋጋት ለአንድ አገር ቁልፍ ጉዳይ መሆኑን በመገንዘብ መንግሥትና ህዝብ ተባብረው ሰላም እና መረጋጋትን ማምጣት እንዳለባቸው አቶ ልደቱ አያሌው አመለከቱ፡፡ ፖለቲከኛው አቶ ልደቱ አያሌው በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ ተወደደምተጠላ በምርጫም... Read more »

“ከሥልጣኔ እና ከታላቅነት ማሳያ አብነቶች ውስጥ አንዱ፤ የማኅበረሰብ የዘመን ቀመር ዕውቀት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ የሥልጣኔ እና የታላቅነት ማሳያ አብነቶች ውስጥ አንዱ፤ ምናልባትም ዋነኛው – የማኅበረሰብ የዘመን ቀመር ዕውቀትቀዳሚ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተናገሩ ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለሲዳማ ብሄር... Read more »

በዋና ኦዲተር የኦዲት ግኝት

. 4 ነጥብ 25 ቢሊየን ብር ውዝፍ ተሰብሳቢ ሂሳብ መኖሩ ታወቀ . 84 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ለገንዘብ ሚኒስቴር ፈሰስ መደረግ ያለበት ገንዘብ ፈሰስ አለመደረጉ ተረጋገጠ . 960 ነጥብ 8 ሺ የጥሬ... Read more »

የኢትዮጵያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሳምንት (ኤኖቬት ኢትዮጵያ) ሊከበር ነው

የኢትዮጵያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ  ሳምንት (ኢኖቬት ኢትዮጵያ) ከግንቦት 29 – ሰኔ 5 ቀን  2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚከበር የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ  ሚኒስቴር ሚኒስትር  ጌታሁን መኩርያ (ዶ/ር. ኢንጂ.)  ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታወቀዋል። በእነዚህ... Read more »

በከተማዋ ጥንታዊ ቤቶች እንዳይፈርሱ እየተሰራ ነው ተባለ

በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያሉ ጥንታዊ ቤቶች እንዳይፈርሱና ለታሪክ እንዲቀመጡ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የከተማው ባህል ኪነጥበብና  ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ተናገሩ፡፡ ሀላፊው ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለፁት በከተማዋ በርካታ... Read more »

የኢትጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት መጤ ዝርያዎች አከባቢን እንዳይበክሉ በህግ የተሰጠውን ሃላፊነት አልተወጣም ተባለ

ዋና ኦዲተር አቶ  ገመቹ ዱቢሶ  ዛሬ  ለተወካዮች ምክር ቤት  የ2010 በጀት ዓመት  የፌደራል መስሪያ ቤቶችን   የክዋኔ  ኦዲት  ሪፖርት  ባቀረቡበት  ወቅት እንዳሉት  የኢትጵያ ብዝሃ ህይወት ኢንስቲትዩት መጤ ዝርያዎች አከባቢን እንዳይበክሉ በህግ  የተሰጠውን ሀላፊነት... Read more »

የተማሩ ወጣቶች በግብርና መሰማራታቸው ለዘርፉ መዘመን ትልቅ አስተዋጽዖ እንደሚኖረው ተገለጸ

በግብርናና ተያያዥ ሙያዎች  የተመረቁ  ተማሪዎችን  በመስኖ ልማት  እንዲሰማሩ ለማድረግ በአገር አቀፍ ደረጃ 50 ሺህ ሄክታር መሬት በዘመናዊ  መንገድ  እንዲለማ እየተደረገ መሆኑን የውሃና መስኖና ኢነርጂ  ልማት ሚኒስትሩ ገለጹ። ሚኒስትሩ ዶከተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ... Read more »

ወደ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የሚደረገው የሥራ ስምሪት በቅርቡ እንደሚጀመር ተጠቆመ

• 494 ኤጀንሲዎች ህጋዊ ፍቃድ ወስደዋል አዲስአበባ፡– 494 ኤጀንሲዎች ህጋዊ ፍቃድ ወስደው ለቤት ሰራተኝነት ወደ ተለያዩ መካከለኛው ምስራቅ ሀገራት በቅርቡ መላክ እንደሚጀመር ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የኤጀንሲ ፈቃድ መስጫ ቁጥጥር፣... Read more »

የፍቼ ጫምበላላ በዓል ያለእንከን እንዲከበር ዝግጅት ተደርጓል

ሀዋሳ፡– በሲዳማ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ውስጥ ለሁለት ሳምንታት የሚከበረው የፍቼ ጫምበላላ በዓል ያለእንከን በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የዞኑ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ ኃላፊ አስታወቁ፡፡ የሲዳማ ዞን ባህል ቱሪዝምና የስፖርት መምሪያ ኃላፊ... Read more »

ለ35 ሴት ኢንተርፕሪነሮች ያለዋስትናብድር ተሰጠ 

አዳማ:- በፌዴራል ከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራ ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ የሴቶች ኢንተርፕሪነርሺፕ ልማት ፕሮጀክት በተለያየ ንግድ ሥራ ላይ ለሚገኙ 35 ሴት ኢንተርፕሪነሮች እስከ ሁለት መቶ ሃምሳ ሺ ብር ያለዋስትና ብድር ተጠቃሚ ማድረጉን የፕሮጀክቱ... Read more »