ለብሔራዊ ጥቅማችን አንድ ሆነን የምንሰለፍበት ወቅት አሁን ነው

የአፍሪካ ቀንድ ክልላዊና ዓለም አቀፋዊ ኃይሎች ዓይናቸውን የጣሉበት ቀጠና ነው። ቀደም ሲል ይህ አካባቢ ዋና ትኩረታቸው አድርገው የነበሩት እንደ አሜሪካና ቻይና ያሉ ኃያላን ነበሩ። አሁን ግን የአፍሪካ ቀንድ ለአዳዲስ ተወዳዳሪዎች ወሳኝ የፉክክር... Read more »

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ እግር ኳስና ነፃነት

እአአ 1976 ካናዳ የኦሊምፒክ አዘጋጅነት ተራ በማግኘት ሞንትሪያል ላይ የታላቁን ስፖርት ድግስ አሰናዳች። ከዚያ ቀደም በተካሄዱ ኦሎምፒኮች ላይ በተደጋጋሚ ተሳትፋ ልምዷን ያካበተችው ኢትዮጵያም ከምንጊዜውም የተሻለ ተዘጋጅታ ነበር። የአትሌቶችን ሞራል በመጠበቅ እንዲሁም በሌሎች... Read more »

 የኢትዮጵያውያን መልክ የሚገለጥበት በአል ጥምቀት

 በኦርቶዶክስ እና በካቶሊክ ክርስቲያን አማኞች ዘንድ በየአመቱ ጥር 11 የሚከበረው በዐለ ጥምቀት፤ ምዕመኑ አምላኩን በአደባባይ በጋራ የሚያመሰግንበት ከዘጠኙ የጌታ በአላት መካከል አንዱ ነው። የበአሉ ታሪካዊ ዳራም ጌታ እየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ በመጥምቁ... Read more »

ሀዘን ሀዘንን እንዳይወልድ

 “ሀዘን አታብዙ። ሀዘን ሲበዛ ሀዘንን ነው የሚወልደው” የሚል ዘመን የተሻገረ አባባል አለ። አባባሉ “እውነት” ስለመሆኑ ዘመን ጠገብነቱ ብቻ በራሱ ማረጋገጫ ነው። ከሰው ልጅ ቁጥጥር ውጭ ከሆኑት ባህርያት አንዱ ሀዘን (ማዘን) ነው። ማንም... Read more »

ስለ ሕይወት፤ ከሊባኖስ – አዲስ አበባ

 የሊባኖሱ ልጅ . . . አካባቢው ለም ነው። ሥፍራው ክረምት ከበጋ ያበቅላል። ገጠር ነውና አራሽ ጎልጓዩ ብዙ ነው። በተንጣለለው መስክ ከብቶች የሚያግዱ፣ ሮጠው የሚቦርቁ ሕፃናት አይጠፉም። ከፍ ያሉቱ ለወላጆች ይታዘዛሉ። እነሱ ሁሌም... Read more »

 ”ሀገር የማዳንም ተግባር በዛሬ ድጋፍና ተቃውሞ አይለካም፤ በዛሬ ወሬና አሉባልታ አይገመገምም፤ጊዜ ይፈልጋል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጥምቀት በዓልን አስመልክተው ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት ሙሉ ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ከልደት እስከ ዕርገት የተጓዘው ጉዞ የአዳምን ውድቀት የተከተለ ነው። አዳም በተጓዘበት የውድቀት መንገድ ተጉዞ አዳምን ከውድቀት... Read more »

መንፈሳዊ በዓላት መንፈሳዊነታቸውን ጠብቀው እንዲከበሩ ?

መንፈሳዊነትና የፖለቲካ እሳቤ ትንታኔዎች የሁለት ዓለም ከርሰ ምድሮች ናቸው፡፡ በእንዴትም ያለ የላቀና የዘመነ ሀሳብ ቢዳሰሱ አንዱ በአንዱ ውስጥ ህልውና የለውም፡፡ የጨለማና የብርሀን ያክል ልዩነት ግዝፈት ያላቸው ወዲያና ወዲህ ርዕዮተ አለሞች ናቸው፡፡ መንፈሳዊነት... Read more »

 የጥምቀትን በዓል ከማክበር ጎን ለጎን ለሰላም ዘብ እንቁም

የጥምቀት በዓል በወርኃ ጥር በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በልዩ ልዩ ይከበራል፡፡ በዓሉ የሚከበርበት ዋና ዓላማም ኢየሱስ ክርስቶስ በዮርዳኖስ ወንዝ በሰው እጅ የተጠመቀበትና ለሰው ልጆች ሁሉ ትህትና እና ፍቅርን ያስተማረበትን ቀን ለማሰብ ነው፡፡... Read more »

 የሀገር ባለውለታው አንጋፋው ዲፕሎማት

አንድ አንጋፋ ጋዜጠኛ የልብ ወዳጄ፤”ከአፍሪካ መዲናነት እስከ ዓለም መድረክ”በሚል መሪ ሀሳብ ከጥር 2 ቀን 2016 ዓ.ም እስከ ጥር 24 ድረስ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን የኢትዮጵያ የዲፕሊማሲ ሳምንት አውደ ርዕይ ተመልክቶ ደወለልኝ። ለእይታ በቀረቡ... Read more »

 መንፈሳዊ በዓላትን ለመንፈሳዊ መልዕክት ብቻ

ሃይማኖትና ፖለቲካ የተደበላለቀ ይመስላል። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በሃይማኖት ቦታዎች ላይ ፖለቲካዊ መልዕክት፣ በፖለቲካ መድረኮች ላይ ሃይማኖታዊ መልዕክት መስማት እየተደጋገመ ነው። ይህ ድርጊት ሀገራችን የምትተዳደርበትን ሕገ- መንግሥት ጭምር የሚፃረር ነው። ይህ መጥፎ ልማድ... Read more »