ስኬት በብዙ መንገድ ይገለፃል። ሁሉም እንደየሙያውና እንዳለበት ሁኔታም ነው ለስኬት ያለውን አመለካከት የሚገለፀው። አንድ ሁሉንም ሊያስማማ የሚችለው ነጥብ ግን ስኬት በየትኛውም የሙያ ዘርፍም ይሁን በየትኛውም ሁኔታና፣ ቦታ፣ ጊዜና ሰአት በፊት ከነበሩበት አነስተኛ፣... Read more »
አዲሱ ሚዲያ ለማህበረሰብ ትስስር መጠናከር ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ምንም አይነት ጥርጥሬ ውስጥ አያስገባም። በየትኛውም ርዕሰ ጉዳይ ሰፊ መረጃን በቀላሉ ለማግኘት፣ የማህበረሰቡንም የእርስ በእርስ ግንኙነት በማሳለጥ የሃሳብ ልውውጥ እንዲሰፋ አስችሏል፤ የተራራቁ ሰዎችን አቀራርቧል፣... Read more »
በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ያለውን የመኖሪያ ቤቶች ችግር ለማቃለል አስተዳደሩ ባቀረባቸው የተለያዩ አማራጮች በመጠቀም የመኖሪያ ቤቶችን መገንባት እንደሚቻልና ኅብረተሰቡም በዚህ ዕድል ተጠቃሚ መሆን እንደሚችል ከንቲባ አዳነች አቤቤ መግለጻቸው ይታወሳል፡፡ ከንቲባዋ ይህንን የገለጹት... Read more »
ከሰሞኑ በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ ሦስት ልዩ ቦታው ሚሊኒየም አዳራሽ አካባቢ በኅቡዕ ተደራጅተው የሽብር ጥቃት ለመፈፀም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የፅንፈኛ ቡድን አባላት ላይ እርምጃ ስለመወሰዱ በተለይ የፀጥታና የደኅንነት የጋራ ግብረኃይል... Read more »
የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥትነት ታሪኳ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን፣ አለመግባባቶችን እና ግጭቶችን በሠላማዊ መንገድ፣ በንግግር፣ በውይይት እና በሕጋዊ አግባብ የመፍታት ልምምድ የላትም። እንደ አለመታደል ሆኖ ፖለቲካችን የዜሮ ድምር ፖለቲካ ነው።... Read more »
ቆይታዬን የምተርክላችሁ ድህነትን በወሬ ሳይሆን በተግባር የቀበረች፤ እልፍና አልፍ መሆን ጸጋ እንጂ ርግማን አለመሆኑን በብልጽግናዋ ያስመሰከረች፤ ቢሊዮን ሕዝቦችን አቅፋ አንድነቷን ያጸናች፤ በጥቂት አስርት ዓመታት አስደማሚ ልፋትና ትጋት በኢኮኖሚው፤ በፖለቲካውና ማኅበራዊ ዘርፍ ከዓለም... Read more »
ዕውቁ ግሪካዊ ፀሐፊ እና የታሪክ ሰው ሔሮዶቱስ የጦርነትን አስከፊነት በመጥቀስ ሠላም ለሰው ልጆች ከውሃና አየር የማይተናነስ ዋጋ እንዳለው ፍንትው አድርጎ የሚገልጽ አባባል አለው። “In peace, sons bury their fathers. In war, fathers... Read more »
በሀገራችን በማህበራዊ ሚድያ የሚሰራጩ የጥላ ቻና ሀሰተኛ ንግግሮችን በህግ ለመከላከልና ለመቆጣጠር አዋጅ ቁጥር 1185/12 የተደነገገ መሆኑ ይታወቃል። በዚህ አዋጅ ላይ የጥላቻ ንግግር ማለት በአንድ ሰው ወይም በተወሰነ ቡድን ማንነት ላይ ያነጣጠር ብሄርን፣... Read more »
ኢትዮጵያን አላላውስ ብለው እግር እና እጇን ቀፍድደው ካሰሯት ጉዳዮች መካከል ልዩ ልዩ ጥቅሞችን እያሰቡ በተለያየ አቅጣጫ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ተግባር ዋነኛው ነው። እነዚህ ኃይሎች በተለያየ አቅጣጫ የራሳቸውን ብቻ ጥቅም አስበው የሚንቀሳቀሱ ስግብግቦች ናቸው።... Read more »
የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት በማሳደግ በኩል እንደ ሀገር በርካታ ተግባሮች ተከናውነዋል፤ ይህን ተከትሎም በርካታ ለውጦች ታይተዋል፡፡ የልማቱን አማራጮች በማስፋት፣ የአርሶ አደሩንና የግብርናውን ቤተሰብ አመለካከት በመቀየር፣ በግብዓት፣ በፋይናንስ አቅርቦትና በመሳሰሉት ላይ በእርግጥም ለውጦች... Read more »