ለሀሜት ምላሽ ሞት!

እሱ የከተማን ህይወት ኖሮበት አያውቅም። ገጠር መወለዱ ደግሞ ሁሌም ስለ አዲስ አበባ እንዲያልም አድርጎታል። ይህ ስሜቱ ከልጅነት ዕድሜው ጋር አብሮት አደገ። ጥቂት ከፍ ሲል ግን ያሰበው ተሳካለት። የነበረበትን ቀዬ ለቆ ወደ መሀል... Read more »

«የሌላውን ቋንቋ ማንኳሰስ የራስን ቋንቋ ለማሳደግ ምንም አስተዋፅኦ አይኖረውም» ቀሲስ ዶክተር አምሳሉ ተፈራ

ቀሲስ ዶክተር አምሳሉ ተፈራ ተወልደው ያደኩት በአዲስ አበባ ከተማ ፈረንሳይ በሚባለው አካባቢ ነው። እስከ ስድስተኛ ክፍል ያለውን ትምህርታቸውንም በዛው አካባቢ በሚገኘው መካነ ህይወት 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተከታተሉ ሲሆን 7ኛ እና 8ኛ... Read more »