‹‹ ወንጀል ሰርተው የተሸሸጉት ብቻ ሳይሆን ያልተሸሸጉትም መጠየቅ አለባቸው ብዬ አምናለሁ›› አረጋሽ አዳነ የቀድሞ የህወሓት ታጋይ

ተወልደው ያደጉት በትግራይ ክልላዊ መንግስት መዲና መቐለ ከተማ ሲሆን ያደጉትና ትምህርታቸውን የተከታተሉት ግን በአድዋ ከተማ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዛው በአድዋ ከተማ በሚገኘው ንግስተ ሳባ ትምህርት ቤት ተምረዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ደግሞ... Read more »

የሸገር ክለቦች የተጋፈጡት ፈተና

ወርቃማ በሚባለው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ዘመን የያኔው ሐረርጌ ክፍለ ሃገር ክለቦች የብሔራዊ ቡድኑ ጥንካሬና የጀርባ አጥንት በመሆን ዛሬ ላይ የምንዘክራቸው በርካታ ከዋክብት ተጫዋቾችን አበርክተዋል። በ1952፣ 54፣ 55 እና 57 ዓ.ም ለአራት ዓመት... Read more »

ረጂ ያጡ ነፍሶች-ከአርሲ እስከ ሸንኮራ ዮሐንስ ፀበል

‹‹የደስታችን አንዱ በር ሲዘጋ ሌላኛው ይከፈታል። ሁልጊዜም ግን የተዘጋውን እንጂ ለእኛ የተከፈተውን አናይም›› ያለችው መስማትም ሆነ መናገርም ሳትችል ታዋቂ ጸሃፊ እና መምህር የሆነችው ሄለን ኪለር ነች። ይህ አባባል ከአንዲት ኢትዮጵያዊት እናት እና... Read more »

ታይፎይድ

የታይፎይድ ሕመም እያደጉ ባሉ ሀገሮች ውስጥ በተለይ በሕፃናት ላይ ከፍተኛ የጤና ጉዳት ሊያመጣ የሚችል የሕመም ዓይነት ነው። ሕመሙ የሚከሰተው ሳልሞኔላ ታይፊ በሚባል የባክቴሪያ ዓይነት ሲሆን ሕመሙ ከታማሚው ሰው ወደ ጤነኛው ሰው በተበከለ... Read more »

አዲስ የተወለዱ ሕፃናት የጤና እንክብካቤ

ጤናማ ሕፃን ያለችግር መተንፈስ ይችላል። ሕፃኑ ጡት በየ2 እስከ 4 ሰዓት መጥባት አለበት እና ሲርበው ወይንም ጨርቁን ሲያረጥብ በራሱ መነሳት መቻል አለበት። የተወለደ ሕፃን ቆዳው ንጹህ ወይንም ትንሽ ቅላት ወይንም ከትንሽ ቀን... Read more »

የጨቅላ ሕፃን ቢጫ መሆን

የጨቅላ ሕፃን ቢጫ መሆን የሚታየው በሕፃኑ ሰውነትና ዓይን ላይ ነው፡፡ የጨቅላ ሕፃን ቢጫ መሆን የሚከሰተው የሕፃኑ ከመጠን ያለፈና ቢጫ መልክ ያለው ቢሊሩቢን የሚባለው ኬሚካል በሕፃኑ ደም ውስጥ መኖር ነው፡፡ የጨቅላ ሕፃናት ቢጫ... Read more »

አካል ጉዳተኝነቷ ያልበገራት – እታፈራሁ

የሰው ልጅ የሕይወት ውጣ ወረድ የተለያየ ነው። ሁሉም የሕይወት መስመሩ በሚወስደው ሃዲድ ይጓዛል።ይወድቃል ይነሳል።በዓለማችን ሆነ በሀገራችን በርካታ ሰዎች የዕለት ጉርሳቸውን ሸፍነው ከቻሉም ሌሎችን አግዘው ይኖራሉ። ይህ የሕይወት ኡደት ነው።በዚህ ኡደት መጓዝ ግን... Read more »

«አየርና ሰው»

መጽሐፉ የነገረን እና ያልነገረን የመጽሐፉ ስም፡– አየርና ሰው ደራሲ፡– መቶ አለቃ ግርማ ወልደጊዮርጊስ የህትመት ዘመን፡– 1951 ዓ.ም የገጽ ብዛት፡– 88 መጽሐፉ የመሸጫ ዋጋ አልተቀመጠለትም። ምናልባት ለመጀመሪያ ጊዜ በታተመበት ዘመን ለሚመለከታቸው አካላት ብቻ... Read more »

 በችግኙ መስታወት ያ እንቶፈንቶ ነገሮችን ሁሉ ሲመዘግብ የነበረው የዓለም ድንቃድንቅ መዝገብ (ጊነስ ቡክ) ግን ምን ካልሆንኩ ብሎ ነበር በሰዓቱ ያልተገኘው? አናውቀውም እንዴ የምግብ ጉርሻ ውድድር ሲመዘግብ? ታዲያ አሳሳቢ የሆነውን የዓለም የሙቀት መጠን... Read more »

ከጥላቻ ችግር ተከላ፤ ወደ ሕይወት ችግኝ ተከላ

 አሁን አሁን እየተደጋገመ በሚፈጠ ረው መድረክ የማቀብለው ብቻ ሳይሆን የምቀበለው ነገር ለእኔም ዕድል ከመፍጠሩ ባሻገር፤ እውቀት እየጨመረልኝም በመምጣቱ መቀባበል መደጋገፍም ነውና ተደስቻለሁ፤ መተባበር መግዘፍም ነውና እንዲህ መሰሉን መድረክ ለሃሳቦች መንሸራሸር ለመልካም ውጤት... Read more »