የጥቅምት መዓዛ

ወራት የየራሳቸው ባህሪ አላቸው። እንዲያውም አንድ ባህረሀሳብ (ካላንደር) ላይ ያየሁትን ልንገራችሁ። በየጠረጴዛችን ላይ ያሉት የቀን መቁጠሪያዎች በተለያዩ ተቋማት የሚዘጋጁ ናቸው። ታዲያ እነዚህ ተቋማት በቀን መቁጠሪያዎቹ ጀርባ ላይ የሚያደርጉት ፎቶ የተቋሙን የገጽታ ግንባታ... Read more »

‹‹ፍሬው›› ሲገባ፤ አለው ወከባ!

 አሁን ወቅቱ የፍሬው ወቅት ነው። እርግጠኛ ነኝ እኔ ማለት የፈለኩት አልገባችሁም። አይፈረድባችሁም፤ የጥቅምት ወር የፍሬ ወቅት ነው። አበባው አብቦ የሚጎመራበት፣ እሸት የሚደርስበት፣ በአጠቃላይ ብዙ የሰብል አይነቶች የሚያፈሩበት ስለሆነ የፍሬ ወቅት መሆኑ ግልጽ... Read more »

ለሀገር ፈውስ የጥላቻን አጥር ማፍረስ

“የፖለቲካ አስተሳሰብ ሁሉ ግብ ህዝብን ማስደሰት ነው፤ ህዝብን ማስደሰት ካልቻለ ግን ፖለቲከኛው ከስፍራው ራሱን ማግለል አለበት። ” ጃዋሃርላል ኔህሩ ነበሩ፤ ይህንን ያሉት። ኔህሩ፣ የመጀመሪያው የህንድ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩ ናቸው። ይህ አስተሳሰብ የመነጨው... Read more »

የውድቅት ተራማጆች

 ከትውልድ ሀገሩ ርቆ ለመውጣት ምክንያቱ ከወንድሙ ያለመስማማቱ ነበር። በልጅነቱ የትምህርት ዕድል ያለማግኘቱ ሲያበሳጨው ኖሯል፡፡ ያም ሆኖ ግን ዕድሜው ከፍ ሲል ትዳር ይዞ ልጅ በመውለዱ ደስተኛ ነበር፡፡ ይህ መሆኑ ብቻ ግን በቂ አልነበረም።... Read more »

«የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች አንድ አለመሆን በአገር ሰላምና አንድነት ላይ አሉታዊ ተፅፅኖ ያሳድራል» – አቶ አምሃ ዳኘው የኢዜማ ፖሊሲ ጥናት እና ምርምር ኃላፊ

 ተወልደው ያደጉት በአዲስ አበባ ስድስት ኪሎ አካባቢ ነው። በቤተሰቦቻቸው የሥራ ሁኔታ ምክንያት የመጀመሪያ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዘጠኝ ትምህርት ቤቶች የተማሩ ሲሆን 11ኛ እና 12ኛ ክፍል ኩየራ በሚገኘው ኩየራ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት... Read more »

የሟች እናቱን ቃል ለማክበር፤ ከኑሮ ጋር የተቆራኘ ትግል ልጅነት

ለሥራው አዲስ ቢሆንም ቀጣሪዎቹ ግን ፊት አልነሱትም። ሥራም ሰውም ይለመዳል ሲሉ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የሠራተኛ መዝናኛ ክበብን የተከራዩት ግለሰብ ይቀጥሩታል። እርሱም ሥራ ማግኘቱን እንጂ ስለደመወዙም አልተጨነቀም። ዋናው ውሎ መግባቱ ነበር። በባህሪው ዝምተኛ፣... Read more »

የነቀርሳ በሽታ (ቲቢ)

ክረምቱ አልፎ፣ ብርሃኑን ያሳየን ፈጣሪያችንን በደስታ ለምናመሰግንበት ቀን ኢሬቻ እንኳን በሠላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። በዚህ ቀን ሰዎች ከየቦታው ተሰብስበው አብረው ፈጣርያቸውን ያመስግናሉ፣ ይደሰታሉ። ደስታ ደግሞ በሳይንስ የተረጋገጠ የጤና ጥቅም እንዳለው በዚሁ ልንገራችሁ። 1.... Read more »

የሐረርጌዋ ጥበበኛ

እንስቷ በሐረርጌ ባህላዊ ልብስ እና ጌጣጌጦች ተውበው ታዳሚውን እያስተናገዱ ነው። ከፊት ለፊታቸው ከቦረና የመጡ ወጣቶች የአካባቢያቸውን ባህል የሚያንጸባርቁ ምርቶችን ለታዳሚው ያስጎበኛሉ። ሌሎች ደግሞ ከቀንድ የተሰሩ መጠጫዎችን እና የተለያዩ አልባሳትን ይዘው ቀርበዋል። ይህ... Read more »

ኢሬቻና አከባበሩ

ስለኢሬቻ የተጻፉ የተለያዩ ጽሑፎች እንደሚያመለክቱት፤ ኢሬቻ ማለት ማምለክ እና ማመስገን ማለት ነው። ‹‹ይሄን ስላደረግህልኝ፣ ከክረምት ወደ በጋ (ብራ) ስላሸጋገርከኝ አመሠግናለሁ›› እየተባለ ፈጣሪ የሚመሰገንበት ነው። ኢሬቻ ሠፊ አገልግሎቶች አሉት። መነሻውም በጣም የራቀ ነው።... Read more »

አረቄ ጠጣለሁ፤ ሚስቴን…

“ጥንታዊቷ የካቶሊክ ቤተክርስቲያን ልጅህን ከ12 ዓመቱ በፊት ስጠኝና ፊተኛ ካቶሊክ አደርገዋለሁ” የሚል መሰረታዊ መርህ ነበራት። ይህ አለምክንያት አልተባ ለም። ልጆች በልጅነታቸው የሚሰጣቸውን ማናቸውንም ዕውቀት ለመልካምም ሆነ ለክፉ ለመጠቀም፣ የ”ንፋስ ዕድሜ” ዘመና ቸው... Read more »