«የአሁኑ አደረጃጀት ብርድ ውስጥ የነበሩ ፓርቲዎችን ያቅፋል» – ዶ/ር ብርሃኑ ሌንጂሶ

ተወልደው ያደጉት በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ሰላሌ አካባቢ ነው፡፡ ከገብረ ጉራች አምስት ኪሎ ሜትር ወጣ ብላ በምትገኘው ቄሴ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከ1ኛ እስከ 6ኛ ክፍል ተምረዋል፡፡ ስዩም ደምሰው በሚባል አንደኛና... Read more »

ፖለቲካዊ ትክክለኝነት አሁኑኑ … ! ?

በለውጥ ሒደት ላይ እንዳለን፤ ከወራት በኋላ ብሔራዊ ምርጫ እንደምናካሂድ፤፤ የማንነት ፍላጎቶች እና ጥያቄዎች አሁንም በየቦታው እንደሚነሱ፣ የሕግ የበላይነት ክፍተት እንደሚስተዋል ብዙዎቻችን የምንስማማበት ነው፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞም ሀገርና ሕዝብ ፖለቲካዊ ትክክለኝነት Political Correctness... Read more »

የዩኒቨርሲቲዎቻችን የሦስት ሥርዓቶች

 የዛሬው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በ4 ኪሎ የሳይንስ ፋክልቲ ግቢ ውስጥ ታህሳስ 1 ቀን 1943 ዓ.ም በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በይፋ ተመርቆ በሰባ ያህል ተማሪዎች ሥራ የጀመረበትን ዓመት እንደ መነሻ ወስደን የዘመናዊ የዩኒቨርሲቲ... Read more »

አዲሱ ሕግ የወገኖቻችንን የባህር ማዶ ሰቆቃ ይቀርፍ ይሆን?

ይኸ ዘገባ ሰሞኑን ቢቢሲ አማርኛ የሰራው ነው። “ባለፉት ሰባት ወራት ለሥራ ወደ ሊባኖስ ካቀኑ ኢትዮጵያውያን መካከል ሰላሳ አራቱ በተለያዩ ምክንያቶች ህይወታቸውን እንዳጡ በሊባኖስ ያሉ የኢትዮጵያውያንና ሌሎች የበጎ አድራጎት ማህበራት ይፋ አደረጉ” ይላል።... Read more »

ከሆቴል ባለቤትነት ወደ መንገድ ዳር ዓሳ ጠባሽነት

መንገድ ዳር በዚህ ቦታ ጢሱ ግራ ይንፈስ ቀኝ ወይንም ወደ ላይ ቦለል ብሎ እንዲወጣ ሊወስን የሚችለው ባለ ሙሉ መብቱ ንፋሱ ብቻ ነው። ወዲህ ንፈስ አይባል ነገር ከቤት ምድጃ ወጥቶ አስፋልት ዳር ያለ... Read more »

ችግኞቻችንን ዛፍ እናድርጋቸው

 ሐምሌ 21 ቀን 2011 ኢትዮጵያውያን በአንድ ቀን ጀንበር 4 ቢሊዮን ችግኝ በመትከል ታሪክ የሰሩበት ቀን ነው፡፡ እኛ ኢትዮጵያውያን ታሪክ መስራት እናውቃለን። ወራሪን በጋራ ክንድ እንመክታለን፤ ወድቀን ተዋድቀን ሀገርን በነጻነት እናቆያለን፤በዓለም መድረክ ሮጠን... Read more »

የአስም በሽታ

የአስም በሽታ በማህበረሰቡ ውስጥ በጣም ታዋቂ የሆነ እና ብዙውን ህብረተሰብ ክፍል ሊያጠቃ የሚችል በሽታ ነው፡፡ በተለይም ክረምቱ አልፍ መስከረም እና ጥቅምት አካባቢ የአስም በሽታ የሚበረታበት ወቅት ነው:: የዚህ በሽታ ሥርጭት ከቦታ ቦታ... Read more »

ከኤሌክትሮኒክሱ ጓዳ መክሊቱን ያገኘ ወጣት

ይህ አምድ በዋናነት በማይክሮ ደረጃ ያሉ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች የሚስተናገዱበት ይሆናል፤ ትልልቅና አነጋጋሪ ሰበር ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች፣ ንግድና አጠቃላይ የቢዝነስ ዘገባዎች ይስተናገዱበታል። ከትንንሽ ስራዎች ተነስተው በትክክለኛው መንገድ ሰርተው ትልቅ ደረጃ የደረሱ ሰዎች ተሞክሯቸውን ያካፍሉበታል።... Read more »

የወሎን ፍቅር ጥበብ ይመስክር

ስለወሎ ብዙዎቻችን ብዙ እንሰማለን። ማህበረሰቡ የፍቅር ማህበረሰብ ነው። በተለይም የእስልምና እና የክርስትና ሃይማኖት ተከታይ የሆነው ማህበረሰብ ከየትኛውም አካባቢ በተለየ የሃይማኖት መቻቻል እና መዋደድ እንዳለው ይነገርለታል። የተነገረለት ደግሞ በተግባር ስለታየ ነው። ለዚህ ደግሞ... Read more »

ሌባዬን ማሩልኝ!

 ሁሉም የሰው ልጅ ህሊና የሚባል ሚዛን አብሮት ተፈጥሯል። አምልኮተ ሥርዓቱ ምንም ሆነ ምን፣ የሚከተለው የዕምነት ዘውግ ምስራቃዊም ሆነ ምዕራባዊ ደግም ሆነ ክፉ፣ መራራም ሆነ ጣፋጭ ሰው በመሆኑ ብቻ ይህን መለየት የሚችልበት ህሊና... Read more »