ርዕሴ በተሸከማቸው ሁለት ቃላት ፍቺ ልንደርደር። በሀገሬ ቋንቋ የተዘጋጁት መዛግብተ ቃላት እርስ በእርሳቸው ለሚቃረኑት ለእነዚህ ሁለት መሠረታዊ ቃላት የሠጧቸው የጽንሰ ሃሳብ ትርጉሞች የሚከተሉትን ይመስላሉ፡፡ ዳሩ ድንጋጌያቸውን በማስረጃ እናስደግፍ ለማለት ያህል ካልሆነ በስተቀር... Read more »
ለውጡን ተከትሎ ከተወሰዱ ወሳኝ እርምጃዎች አንዱና ምናልባትም ግንባር ቀደሙ እንደኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ዓይነት የዴሞክራሲ ተቋማት በነጻና ገለልተኛ ሰዎች እንዲመራ የተደረገበት አግባብ የሚጠቀስ ነው፡፡ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ፒ ኤች ዲ) የሚመሩት... Read more »
እንደመግቢያ ምን አለሽ ተራ ከመርካቶ ደቡባዊ ክፍል የሚገኝ ሥፍራ ሲሆን፤ በተለያዩ አካባቢዎች ተፈልጎ የጠፋ ቁስ በዚህ ስፍራ የሚገኝ በመሆኑ ምንም የማይጠፋበት ስፍራ እንደሆነ ለማመላከት የተሰጠ ስያሜ እንደሆነ ሰዎች ይናገራሉ። አንዳንዶች እንደሚሉት ደግሞ፤... Read more »
ሰሞነኛ ከሆኑትና የብዙዎቻችንን ቀልብ ከሳቡ ጉዳዮች መካከል ኢህአዴግ ወደ ውህድ ፓርቲነት ሊለወጥ ነው የሚለውን ያህል የህዝብ ጆሮ የተሰጠው ጉዳይ ያለ አይመስለኝም። በተለይም ጉዳዩ በራሱ በኢህአዴግ ውስጥ ባሉ ፓርቲዎች መካከል ተመሳሳይ አቋም ያልተያዘበት... Read more »
ስትሮክ የሚባለው በሽታ ከልብ ህመም ቀጥሎ የሰው ልጅን ህይወት በመቅጠፍ በ2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ እና የሰውን አካል ጉዳተኛ በማድረግ ደግሞ 1ኛደረጃ ላይ ይገኛል። በአገራችን ውስጥ የበሽታው ስርጭት ምን ያህል እንደሆነ እምብዛም ባይታወቅም... Read more »
በቀይ ደመ ግቡ መልካቸው ላይ ትህትናቸው ታክሎበት ሳቢ ገጽታን ተላብሰዋል። ሬስቶራንታቸውን አፄ ኃይለስላሴ ብለው ከመሰየማቸው ጋር ተያይዞ አንዳንዶች መልካቸው የንጉሱን ይመስላል በሚል የልጅ ልጅ ወይንም የቤተሰብ ዝምድና እንዳላቸው ይጠይቋቸዋል። እርሳቸው ግን ምንም... Read more »
16 ዓመታት ወደኋላ እንመለስ። በ1995 ዓ.ም የታተመው የደራሲ በዕውቀቱ ሥዩም ሥራ የሆነው ‹‹ኗሪ አልባ ጎጆዎች›› የግጥም መድብል ጥቅምት 7 ቀን 1996 ዓ.ም በኢምፔሪያል ሆቴል ተመረቀ። በዚሁ ጥቅምት ወር ውስጥ በ‹‹ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ... Read more »
ባለፈው ሳምንት ፅሁፌ፣ ሚስቶች በባሎች ላይ የማይወዷቸውን ነገሮች ምንነት ለመዳሰስና ለማሳሰብ ሞክሬ ነበረ። በዚህኛው ሳምንት ጽሑፌ በዚያኛው ሳምንት ያልኩትን ግልባጭ ላነሳባችሁ አልፈልግም። ይሁንናም ሁለቱም የሚጋሩት አዳማዊ ባህሪ አለና፤ ሁለቱም ሥጋ ለባሾች ናቸውና... Read more »
ሌሊቱ በጭርታ ተውጧል። በስፍራው ኮቴም ሆነ ድምጽ እየተሰማ አይደለም። አልፎ አልፎ በመንደሩ ውርውር የሚሉ ውሾች ግን ዛሬን በተለየ መጮህ ይዘዋል። ምክንያታቸው በውል ባይታወቅም አንድን ስፍራ በተለየ እየዞሩ ያለማቋረጥ ይጮሀሉ። የአካባቢው ነዋሪዎች ቤታቸው... Read more »
ተወልደው ያደጉት በአዲስ አበባ ከተማ ነው። የመጀመርያ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ እና በቢሾፍቱ ከተማ ተከታትለዋል። በአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ የህግ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያና ሁለተኛ ዲግሪያቸውን አጠናቅቀዋል። እንዲሁም በአካባቢያዊና ማህበረሰብ ልማት የሁለተኛ... Read more »