የመቀበሪያ ‹‹ፉካ›› አሠሪው- አባት አባ ገብረመስቀል

ናማ ናማ፤ ብለህ ባታስጨንቀን፤ ኋላማ የአንተ ነን፤ ከአፈር አትለየን:: ብሎ አዝማሪው ለሞት እንደተቀኘው፤ የሰው ልጅ ከሞት እንደማይቀር ሌላው ቀርቶ መዘግየት አሊያም መፍጠን ሟች መብት እንደሌለው በቃላት ጥምረት ይነገራል:: አዝማሪው ‹‹ኖሮ ኖሮ ከመሬት፤... Read more »

የ31 ዓመቱ ጎልማሳ ስንብት

ጊዜ አንዱን ሲያመጣ፤ ሌላውን ይወስዳል። አንዱ ሲወለድ ሌላው ይሞታል። ይህ የማይታበልና የማይለዋወጥ የተፈጥሮ ሕግ ነው። በዚህ የጊዜ ዥዋዥዌ ውስጥ በበጎም ይሁኑ በመጥፎ ታሪክ ይጻፋል። በጎ ሥራ ያስወድሳል፤ መጥፎው ያስወቅሳል። ይህ የታሪክ ሐቅ... Read more »

የጨጓራ ባክቴሪያ፤ ከየት ያገኘናል? ምልክቶቹና ሕክምናውስ ምንድነው?

የጨጓራ ባክቴሪያ ወይም ሄሊኮባክተር ፓይሎሪ( Helicobacter pylori (H. pylori)) የባክቴሪያ አባል ሲሆን ወደ ሰውነታችን በመግባት በምግብ ጉዞ መንገድና ጨጓራ ውስጥ መኖር የሚችል ነው:: እነኝህ ባክቴሪያዎች መላ ሳይባሉ ለብዙ ዓመት ከቆዩ አልሰር የተባለ... Read more »

የመሪዎች ንግግር

የአንድ አገር መሪ የሚናገረው ንግግር ዓለም አቀፍ ወሬ ይሆናል:: እንዲያውም አንዳንዴ ከሚሠሩት ሥራ ይልቅ በሚናገሩት ንግግር ይመዘናሉ:: ከሥልጣን ሲወርዱ ወይም በሞት ሲለዩም ከሠሩት ሥራ ይልቅ የተናገሩት ነገር ጉዳይ ይሆናል:: ንግግሮቻቸውም በታሪክ ተሰንደው... Read more »

ዳገት ቁልቁለት ዳገት

ይሄ ሕይወት የሚሉት ጣጣ ካልቸገረ በቀር እዚያው ሞልቶ እዚያው አይፈላም፤ እያዘገመ ዳገት ያወጣል ፤ እያንደረደረ ቁልቁለት ያስኬዳል:: ልቡ ለዚህ ያልተዘጋጀ ሰው፣ “ዳገት እርሙ ሜዳ ወንድሙ” ይሆንና ተስፋ ይቆርጣል ፤ ሁሉም በፍርርቅ እንደሚሄድ... Read more »

የዳንኪረኞቹ መጨረሻ

ቅድመ -ታሪክ ተወልዶ ያደገባት ከተማ ሰፊና ዘመናዊ የምትባል ናት:: ለእሱ ግን ዕጣ ፈንታው አልሆነችም:: እንደ እኩዮቹ የመማር ዕድል ሳትሰጠው ዕድሜውን በችግር ሊገፋባት ግድ ሆነ:: በአካል መጎልበት ሲጀምር በጉልበቱ ከማደር ሌላ ምርጫ አልነበረውም::... Read more »

“ታሪክ እያወራሁ ታሪክ ሣልሠራ እንዳላልፍ ነው ልጠነቀቅ የሚገባኝ” ዶክተር ብርሃነመስቀል ጠና

ተወልደው ያደጉት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ነጆ ከተማ ውስጥ ነው:: የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እዛው ነጆ ከተማ በሚገኘው ሌተናል ኮሎኔል አብዲሳ አጋ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ በነጆ ከፍተኛ... Read more »

ጃክ ማ ዘአልፋ ብልፅግና… ! ?

 “ተስፋ መቁረጥ ትልቅ ውድቀት ነው ። ” ጃክ ማ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አሕመድ የኢህአዴግን ውህደት በግንባሩ ምክር ቤት መፅደቅን እና የአዲሱ ውህድ ፓርቲ ስያሜ ” የብልፅግና ፓርቲ ” መሰኘቱን በነገሩን ወቅት... Read more »

የከተማችን የጡብ ደኖች

የአዛውንቷ የአዲስ አበባችን ዕድሜ በአንድ ምዕተ ዓመት ላይ 33 ዓመታትን ደምራ ከአንቺነት ወደ እርሶነት ተሸጋግራለች። ለስሟ ዳቦ ቆርሰው ያወጡላት እመት ጣይቱ ብጡል አይሆንም እንጂ ቢሆንማ ኖሮ ከዘላለማዊ እንቅልፋቸው ተቀስቅሰው በስም ያሽሞነሞኗትን ከተማ... Read more »

የዘነጋነው ኤች አይቪ/ኤድስ

 የህዳር ወር እየተገባደደ ነው። በዚህ ወር ከሚከበሩ በዓላት ደግሞ የዓለም አቀፉ የኤችአይቪ/ኤድስ ቀን አንዱ ነው። እ.ኤ.አ ነገ ዲሴምበር 1 የዓለም የኤች ኤቪ/ኤድስ ቀን ተብሎ ይከበራል። መገናኛ ብዙኃኑም፣ ጋዜጠኛውም ይህንኑ ዓመታዊ ዑደት ተከትሎ... Read more »