ነገረ ፈጅና ነገረ በል

ነገርና ቃል፤ አባባልም እንዲሁ እንዳመጣጡ ነው የሚተረጎመው። የቃል ፍች በአውደ-ቃል ይወሰናል ይላሉ ፤ የቋንቋ ሊቃውንት። ለዛሬ የመረጥኩላችሁ ርእስ ግን ትርጓሜ በእኔው የአረዳድ መጠን የተፍታታ ነውና ፤ አብረን እናዝግም። በዘመናችን በርካታ የቋንቋው አዋቂዎች፣... Read more »

አሳዳጇ የሙት መንፈስ

ቅድመ- ታሪክ ገጠር ተወልዶ ማደጉ እንደ እኩያ ባልንጀሮቹ የከብት ጭራን እንዲከተል አድርጎታል። በቤተሰቦቹ ፈቃድና በእሱ ዕድለኛነት በዕድሜው ትምህርት ቤት ገብቶ ቀለም እንዲቆጥር አጋጣሚው መልካም ሆነለት። በላይ ዕጣ ፈንታው ከትምህርት አውሎ ከቤት ሲመልሰው... Read more »

«በፍርድ ቤት ላይ አለመተማመን አገዛዙ ላይ እምነት ማጣት ነው» – የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሰለሞን አረዳ

ከአዲስ አበባ ከተማ 155 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ገብረጉራቻ ከተማ ተወልደው አድገውበታል፡፡ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውንም የተከታተሉት በእዚህችው ትንሽ ከተማ ውስጥ ነው። ለትምህርት የነበራቸው ፍላጎትና ታታሪነት የአዲስ... Read more »

ብላቴናዋ የእናት ምድር ተሟጋች … ! ?

አለማቀፉ የሰላም ፣ የእርቅ ፣ የሽምግልናና የግልግል ረቡኒ /መምህር/ ፕሮፌሰር ሕዝቅያስ አሰፋ ዘላቂ ሰላም እውን እንዲሆን ሰው በመጀመሪያ ከፈጣሪ ጋር ከዚያ ከራሱ ጋር በማስከተል ከተፈጥሮ ጋር ሰላም ፣ እርቅ ማውረድ አለበት ይላሉ... Read more »

“መማር ያሳፍራል!?”

ቀደም ባሉት ዓመታት በይፋ ሲተገበርና ባህል ሆኖ የኖረው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዋና ዋና ሹመኞች (በዋናነት ፕሬዚዳንቶች) ምደባቸው ፖለቲካዊ ሳይሆን በውድድር ስለመሆኑ ከተነገረንና ተግባራዊ መሆን ከጀመረ ጥቂት ጊዜያትን አስቆጥሯል፡፡ የመወዳደሪያ መስፈርቶቹም በምናምናቸውም ሆነ... Read more »

የጦር መሣሪያን ማን ሊታጠቅ ይችላል?

የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት ሐሙስ ታኅሣሥ 30 ቀን 2012 ዓ.ም የጦር መሣሪያ አስተዳደርና ቁጥጥር ረቂቅ አዋጅን አጽድቋል። የአዋጁ መጽደቅ በአደገኛ ሁኔታ እየተስፋፋ የመጣውን የጦር መሣሪያ ዝውውርና አጠቃቀም ሕጋዊ ሥርዓት በማስያዝ ረገድ ወደር የለሽ... Read more »

በሚዛን የተሰፈረች ህይወት

 አራት ኪሎ ቅዳሜ ከሠዓት አራት ኪሎ የሰው እግር በዝቶባታል:: የዓመት በዓሉ ዝግጅት ጥድፊያ የፈጠረ ይመስላል:: ፀሐይ አቅሟን አሰባስባ አናት የሚበሳ ሙቁቷን ትለቃለች:: በዚህ መሃል አላፊ አግዳሚው ሁሉ ሸማች ይመስል ወደ ሱቆች ያማትራል::... Read more »

ያለትምህርት ብልፅግና የለም

ለአንድ ሀገር ብልፅግና እንደ አንድ አመላካች ተደርገው ከሚቆጠሩ ነገሮች መካከል አንዱ ትምህርት ነው:: የሃገራት የኢኮኖሚ ደረጃም የሚለካው ባላቸው የተማረ የሰው ኃይል ልክ ነው:: ለዚህም ነው ‹‹ለአንድ ሀገር እድገት መሰረቱ ትምህርት ነው›› የሚባለው::... Read more »

የማህጸን አንገት ካንሰር

ማህጸን ቁልቁል የተደፋ ቅርጽ ያለው የሴት እህቶቻችን ውስጠ አካል ነው። ይህ ውስጠ አካል ብዙ ክፍሎች ሲኖሩት የማህጸን አንገት/በር (Cervix) አንዱ ነው። ይህ አካል ከሌላው የማህጸን አካል በተለየ የደደረ ሲሆን የመውለጃ ጊዜ እስኪደርስ... Read more »

የመሬት ካሳን ለንግድ ያዋሉ ሥራ ፈጣሪ

 ከንግድ ስራቸው ባለፈ በቡራዩ አካባቢ በሀገር ሽማግሌነታቸው በእጅጉ ይታወቃሉ። አንድ አርሶ አደር ካለው መሬት ላይ የተወሰነውን ይዞ በተቀረው መሬት ላይ ባገኘው ካሳ ሰርቶ መለወጥ ይችላል የሚለውን አሳይተዋል። ከአባታቸው ከወረሱት መሬት ላይ በመዝናኛው... Read more »