ኢትዮጵያውያን ከ99 በመቶ በላይ አማኞች ናቸው የሚል የጨረታ /Clichy / እውነት አለ። የክርስትና ፣ የእስልምና ፣ የይሁዲ ወይም የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው። ጥያቄው እኔን ጨምሮ ይሄን እምነታቸውን በተግባር ይኖሩታል የሚለው ነው። አዎ... Read more »
ምንጊዜም በግል ከወጠኑት ሃሳብ ይልቅ በጋራ የመከሩበት ጉዳይ ሚዛን ደፍቶ ይገኛል፡፡ ይህ እውነት ከግለሰቦች አልፎ ወደ ሀገርና ሕዝብ በተሻገረ ጊዜም ትርጉሙ ከበድ ያለ ነው፡፡ ‹‹አንድ ሰው አይፈርድም አንድ እንጨት አይነድም›› እንዲሉ ከግላዊነት... Read more »
የልጅነት ትዝታዎች… ነፍስ ከማወቁ በፊት እናት አባቱ በፍቺ ተለያዩ:: ትንሹ ልጅ የወላጆቹን ፍቅር በእኩል ሊያገኝ አልታደለም:: እናት አባቱን በወጉ ሳያውቅ እንደዋዛ ከዓይኑ ራቁት::እንዲያም ሆኖ መልካም አሳዳጊ አላጣም:: ከደብሪቱ ዘገየ እጆች አረፈ:: ጠንካራዋ... Read more »
ከሰውም ሰው እንዳለው ሁሉ፣ ከቃልም ቃል፤ ከቃላትም ቃላት አሉ። ከእንጨት ተመርጦ ለታቦት እንደሚሆነው ሁሉ፤ ከሰውም ተመርጦ ለሹመት የመታጨቱ ጉዳይ የነበረ፣ ያለ እና የሚኖር ነው – ካስፈለገም “ሳይንሳዊ ሀቅ ነው” ማለትም ይቻላል። ቃላት... Read more »
ሕይወት ተደጋጋሚ ናት:: አንዳንድ ጊዜም አሰልቺ ናት:: የእኛ ስሜት ደግሞ ከፍም ዝቅም ይላል:: ስሜት ደግሞ ወሳኝ ነው:: አይተህ ከሆነ በጣም ደስ ያለህ ቀን ደስ የሚል ቀን ታሳልፋለህ:: ደስ ብሎሃላ! ከሰዎች ጋር ትግባባለህ፣... Read more »
ውይይት የትኛውንም ችግር የሚፈታ ቁልፍ የተግባቦት አማራጭ ነው:: ከሀይልና ከሰጣ ገባ በበለጠ ለትውልዱ ሰላምን፣ ለሕዝቡ ደግሞ መረጋጋትን የሚሰጥ የበላጭና የአዋጪ ምክረ ሀሳብ መገኛ ነው:: በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ፣ በእርስ በርስ ግንኙነት በኩልም የነበረውን አጥርቶ... Read more »
ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የተለያዩ ምዕራፎችን አልፎ አጀንዳ ወደ ማሰባሰብ ምዕራፍ ገብቷል። ባለፈው ሳምንትም በአዲስ አበባ ከተማ ደረጃ ሁሉም ባድርሻ አካላት የተሳተፉበትን የምክክር ምዕራፍ አካሂዷል፤ ይህ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በይፋ... Read more »
ማንም ሰው አካል ጉዳተኛ ላለመሆን ምንም ዓይነት ዋስትና የለውም። አካል ጉዳተኛነት በማንኛውም ሁኔታ፣ ጊዜና ስፍራ እንዲሁም በማንኛውም ሰው ላይ ከጽንሰት እስከ ህልፈት ሊደርስ የሚችል አንዱ የህይወት አጋጣሚ ነው። የአካል ጉዳትን ለመተርጎምና ለመረዳት... Read more »
ከጥንት እስከዛሬ የሀገራችን የንግድ እንቅስቃሴ አስመጪዎችና ሻጮች የነገሱበት፣ ከውድድር ይልቅ በድርድርና ከመጠን በላይ ትርፍ መዛቅ ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የሸማቹን ኑሮ ከድጡ ወደ ማጡ እያደረገው ነው። ሶስትና አራት እጥፍ ማትረፍ፤ ማጭበርበር እንደ ሕገ-መንግስታዊ... Read more »
በቅርቡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት“ ማንይጠየቅ?” በሚል ርዕስ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የአሠራር ጥሰቶችን የሚያስመለክት የምርመራ ዘገባ ሠርቷል። የዘጋቢ ፊልሙ ማጠንጠኛ በዩኒቨርሲቲው የተፈጸመን የሕግ ፣ የአሠራር ጥሰትን እና የሙስና ድርጊትን ይመለከታል። ዩኒቨርሲቲው የተማረ ዜጋ የሚፈራበት... Read more »