ከወርቅ ቤቱ …

የመርካቶ ገበያና አካባቢው ሁሌም ግርግር አያጣውም። በየቀኑ በርካቶች ሲገበያዩና ሲሸጡ ይውሉበታል። መንገዱን ሞልተው ከላይ ታች የሚተራመሱም ከመረጡት ዘልቀው ያሻቸውን ያገኙበታል። ግዙፉ የገበያ ስፍራ ሆደ ሰፊና መልከ ብዙ ነው። ቦታውን ለሥራ የረገጡ ደክመውና... Read more »

«ቢቻል ትከሻችንንም ጠጋ አድርገን የዚህን የለውጥ አራማጆችን ችግር መሸከም ይገባናል» አቶ አስራት ጣሴ

 ከዛሬ 73 ዓመት በፊት ነው በሸዋ ክፍለሃገር ጅባትና ሜጫ አውራጃ ነው የተወለዱት። ለትምህርት እንደደረሱ ቤተሰቦቻቸው ወደ አዲስ አበባ በመምጣታቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በደጃዝማች በየነ መርዕድ ትምህርት ቤት ተማሩ። በዳግማዊ ምኒሊክ ሁለተኛ ደረጃ... Read more »

ህወሓት ከባህር ዛፍ ፖለቲካዋ ብትታቀብ!

 ምንም እንኳን በሀገራችንም ሆነ በውጭ ሀገር የፖለቲካ ፈላስፋዎች ዘንድ የባህር ዛፍ ፖለቲካ የሚባል ነገር ባንሰማም ወይም ተፅፎ ባናይም የህወሀት የፖለቲካ መርህ ከአንደኛው የባህር ዛፍ ጠባይ ጋር ስለሚመሳሰል የህወሀትን የፖለቲካ አካሄድ የባህር ዛፍ... Read more »

የኛስ ነገር መች እንደዋዛ…

ባለፈው ሳምንት በጋራ በነበረን የትዝብት ማዕድ አንዳንድ ነጥቦችን እየመዘዝን ለመሄስ ሞክረናል። ከፀሐይ በታች የማይተች ወገን እንደሌለ የቤታችን ቋሚ መርህ አስረግጦ ይነግረናል። በተለይ የወግ አጥባቂው ማህበረሰባችን የማንነት መሰረት በሆነው ዘልማዳዊ ባህል ዙሪያ ኅብረተሰቡን... Read more »

አባይ ማደሪያ አለው ፋና ይዞ ይዞራል!

የዘንድሮው የአድዋ ድል በዓል ሲከበር ወጣቶች በወኔ ተነሳስተው አሸብርቀው ደምቀው አክብረውት ነበር።እንደውም የአራዳው ምኒልክ አደባባይ በሰዉ ተሞልቶ ሳየው የበዓሉ መቶኛ ዓመት እስኪመስለኝ ደንቆኝ ነበር።ያ ቀን ግብፅ አባይን አስመልክቶ የዓለም ባንክንና አሜሪካንና ተታካ... Read more »

አሁንም እንጠንቀቅ

አውሮፓውያኑ ኮሮና ቫይረስ ገና ወደ አፍሪካ እየገባ ነውና ከዚህ በኋላ አደጋው ይከፋል እያሉ ነው። በእነሱም ዘንድ ገና አላባራም። የዓለም ሳይንቲስቶች ክትባትም ሆነ መድኃኒት ፍለጋ እየባዘኑ ነው። ለሙከራ እያዘጋጇቸውም እንዳሉ ይነገራል። ስለፈውሱ እርግጠኛ... Read more »

እ.ህ.ህ.ህ አለ ፈረስ!

በአንድ ወቅት በአንድ መንደር ውስጥ የሚኖር አንድ ፈረስ ነበር። ከዕለታት በአንዱ ቀን ፈረሱ በጣም ብዙ ምግብ ይመገብና ከርሱ (ሆዱ) ከመጠን በላይ ስለሞላ ለመንቀሳቀስ ይቸገር እና አንድ ሜዳ ላይ ዝርግትግት ብሎ ይተኛል። ፈረሱ... Read more »

ከፀጥታው ምክር ቤት በኋላስ … ! ?

አገራችን በታሪኳ እንደዛ ያለ የተከበረና ታላቅ ሸንጎ፣ ስብሰባ በመዲናዋ አዲስ አበባ አስተናግዳ አታውቅም። ወደ ፊትም ታስተናግዳለች ብሎ ማሰብ ይቸግራል። ግርማዊነታቸውም ሆኑ ኢትዮጵያ እንደነሱ ያሉ ጥቁርና ከበባድ እንግዶችና ታዳሚዎች በአንድ ላይ “የመሸበት እንግዳ!”... Read more »

ኮቪድና ስበት ከል ፖለቲካችን

ዋልታዊነት ወይም ዋልታ ረገጥነት (polarization) ዕለት ዕለት ኑሯችን ከፖለቲከኞች፣ ከሚዲያዎች፣ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ከሁሉም አንደበት የሚሰማ “የጊዜው” ቃል ነው። በዕርግጥ ቃሉ በአሁናዊ አለም ዓቀፍና ብሔራዊ የፖለቲካዊ ተዋስኦ (ዲስኮርስ) ላይ ገኖ የወጣ ቢሆንም... Read more »

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እና እኛ

ረቡዕ ግንቦት 5 ቀን 2012 ዓ.ም የአዲስ አበባ ፖሊስ ሥራ በዝቶበት ውሏል። የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) አላደረጉም ያላቸውን ነዋሪዎችን ወደማረፊያ ሲያግዝ ታይቷል። ማምሻውን በሰጠው መግለጫ እንዳሳወቀውም በዕለቱ ብቻ 1 ሺ 305 ሰዎችን... Read more »