
በእያንዳንዱ የዕውቀት ዘርፍ የሚደረግ ጥናትና ምርምር የሰዎችን ሕይወት ማሻሻል ላይ ትኩረት ያደረገ መሆን እንዳለበት ብዙዎች ይስማማሉ፡፡ አንድ ሰው በትክክል “ምሁር” ለመባል ብቁ የሚሆነው ዕውቀቱን ከራሱ አልፎ በሌሎች ሕይወት ላይ ለውጥና መሻሻል ለማምጣት... Read more »

በዓለማችን ላይ በአሁን ሰዓት የምናስተውላቸውን ለውጦች አዲስ የፈጠራ ሀሳብ ባመጡ የፈጠራ ባለቤቶች ብቻ ሳይሆን እነዚህን የፈጠራ ውጤቶች ደፍረው ለመጀመሪያ ጊዜ የሞከሯቸውና እውቅና የሰጧቸው ሰዎች ለዓለም መቀየር ትልቁን ድርሻ ይወስዳሉ። ነገር ግን የለውጥ... Read more »

በርካታ ዓመታትን በጎዳና ላይ አሳልፏል፤ ብርድና ሀሩሩ፤ ተባይና ነፍሳቱ ሲያሰቃዩትም ከርሟል። በሽታው ደግሞ ከዚህም ይለያል። ለወራት ያህል የአልጋ ቁራኛም ሆኖ ሰንብቷል። አንዳንዱ ስቃዩ አሳዝኗቸው ሲሆን አንዳንዶች ደግሞ ተጸይፈውት ነጋ ጠባ ሰዎች ሞቱን... Read more »

የምሁር ዕውቀት የሰዎችን ኑሮና አኗኗር ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሻሻል የራሱን አስተዋፅዖ ማበርከት እንዳለበት ብዙዎች ይስማማሉ። በእያንዳንዱ የዕውቀት ዘርፍ የሚደረግ ጥናትና ምርምር የሰዎችን ሕይወት በማሻሻል ላይ ማዕከል ያደረገ መሆን እንዳለበትም እንዲሁ፤ ስለዚህ፣ አንድ... Read more »

ከልጅነት እድሜያቸው ጀምሮ ሀገራቸውን ወክለው ሲከራከሩ፤ በየተሳተፉበት መድረክም ሆነ ከመሪዎች ጋር በሚያደርጉት ንግግር ከአላማቸው ዝንፍ ሳይሉ ከሀገርና ከወገን ጎን ቆመው አልፈዋል። የሀገራቸውን ክብር ለማስጠበቅም ይጠቅማል ብለው የሚያስቡትን መንገድ ሁሉ ይጓዛሉ። እውቀታቸውን ተጠቅመው... Read more »

የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት አንጋፋ ጋዜጠኞችንና ፀሐፍትን ያፈራ ተቋም ነው፡፡ ባለፈው 2015 ዓ.ም 83 ዓመቱን የደፈነው ይኸው ተቋም በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነትና ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ውስጥ ጉልህ ዐሻራቸውን ያሳረፉ ጉምቱ ሰዎችን ያፈራ ቤት ነው፡፡ ከእነዚህ... Read more »

ተፈጥሮ ሳትሰስት ያለልክ በለገሰችው ድምፁ የተቹትን ሁሉ ሳይቀር በዙሪያው አሰባስቦ በሃሴት ያስጨፈረ የመድረክ ላይ ንጉስ እንደነበር ይነገርለታል። የሃገሪቱን ዘመናዊ ሙዚቃ በምርኮው ውስጥ ያዋለ ጀግናም እንደሆነ ምስክርነታቸውን ይሰጡለታል። ከሁሉም በላይ ግን ሀገር ወዳድነቱን... Read more »

ከዓድዋ ድል ማግስት ኢትዮጵያ የግዛት ማስፋፋት ልታስብ ትችላለች በሚል የብዙ ቅኝ ገዥ ሀገራትን ትኩረት ስባ እንደነበር የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ፡፡ በሰሜንና በደቡብ ምስራቅ ጣሊያን፣ በደቡብ ምዕራብ እንግሊዝ እንዲሁም በምስራቅ ፈረንሳይ እንደከበባ ያለ አካሄድ... Read more »

አንዳንድ ጠንካራ ሰዎች በግለሰብ ደረጃ የጀመሩት ነገር አገራዊ ይሆናል፤ ከዚያም አልፎ ዓለም አቀፋዊ ይሆናል፡፡ በብዙ ነገሮች ውስጥ ‹‹የመጀመሪያው›› እያልን የምንገልጸው አስጀማሪዎችን ለማመስገንና ለማስታወስ ነው፡፡ ለምሳሌ፤ ቀኝ አዝማች ተስፋ ገብረሥላሴ ‹‹የፊደል ገበታ አባት››... Read more »

ብዙዎች «ጋንች» በሚለው ቅፅል ስሙ ያውቁታል። በተለይ የመርካቶ፣ የአውቶቡስ ተራ፣ የአባኮራን ሰፈር ልጆች በዚህ መጠሪያው ነው የሚለዩት። የ82 ዓመት አዛውንቱን በቀለ አለሙን። ቁመተ ለግላጋውን በአካል ለተመለከተው በ60ዎቹ ዕድሜ ክልል ውስጥ ያለ እንጂ... Read more »