ለሰብዓዊ መብት የታገሉ የሀገር ባለውለታ

 ለረጅም ዓመታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ በመምህርነት አገልግለዋል። ከመምህርነታቸው ባሻገርም በአፍሪካ ቀንድ፣ በሶማሊያ ጉዳዮች ፣በኢትዮጵያ ረሀብና የአስተዳደር ጉዳዮች እንዲሁም በቅርብ ግዜ በፃፏቸው ጽሑፎችና በግጥማቸው ይታወቃሉ። የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ጉባኤም መሥራች ናቸው። ከመሥራችነት በዘለለም... Read more »

አለቃ ደስታ ተክለ ወልድ(ሐምሌ 19 ቀን 1893 ዓ.ም – ጳጉሜን 2 ቀን 1977 ዓ.ም)

ባለፈው ሳምንት ለኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ ታላቅ አስተዋፅኦ ስላደረጉት፤ ስለ መምህራቸውና አሻራ አስረካቢያቸው አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ (መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ሐዲስ) ሕይወትና ስራዎች (በዚሁ ገጽና አምድ ላይ) ማንሳታችን ይታወሳል። በእግረ-መንገዳችን የዛሬው እንግዳችንንም... Read more »

አለቃ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ (ከ፲፰፻፷፬ እስከ ፲፱፻፴፯ ዓ.ም)

ከዚህ በፊትም በአንድ ጽሑፋችን እንዳልነው፣ ከአንዳንድ (በተለይም የአፍሪካ) አገራት በስተቀር፣ በአለማችን ደራሲ ክቡር ነው። በተለይም የማስተማሪያ መጻሕፍትን እና መዝገበ ቃላትን ያዘጋጀ ደግሞ የበለጠ ክቡር ነው። እንደመታደል ሆኖ ሌሎች አገራት (ወይም፣ ሕዝቦች) ለብዕር... Read more »

ስለኢትዮጵያ እውነቱን የመሰከረችው ድሩሲላ

ዛሬ ከነበርንበት፣ የራሳችንን ባለውለታዎች ከምንዘክርበት አካሄድ ለጊዜውም ቢሆን ወጣ እንበልና ከውጪው አለም ለኛ ሲሉ፣ ለኢትዮጵያ ሲሉ ያልሆኑት የሌላቸውን፣ ድሩሲላ ዱንጂ ሂውስተንን የመሳሰሉትን (በተለመደው አገላለፅ፣ ”የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ወዳጆች” የምንላቸውን) በማንሳት ልፋትና ስለ... Read more »

የሥነጽሑፍ ምርትን፤ ማሕበረ-ባህላዊ እሴት ተከላን፤ ትውልድ ቀረፃንና አገር ግንባታን በ’ሱ አየሁት

የገዘፈ ሰብእና ያላቸው ሰዎች በተደጋጋሚ ሊነሱ የሚችሉባቸው ምክንያቶች አያሌ ሲሆኑ፤ የዛሬው እንግዳችንም የዚሁ ሰብእና ተጋሪ ናቸው። ሁለገብ ሰብእና ያላቸው ሰዎች ሊታወሱ የሚችሉባቸው ስራዎቻቸው በርካታ ሲሆኑ ከእነዚህም አንዱ የሕይወት ዘመናቸውን በደራሲነት፣ ጋዜጠኝነት፣ ተርጓሚነትና... Read more »

ፍሬያማው ሰይፉ መታፈሪያ ፍሬው

ሸማ በየፈርጁ . . . እንዲሉ ባለ ውለታነትም እንደዛው ነው፤ በየዘርፉ፣ በየፈርጁ … ውለታ አለ። በመሆኑም ይህ ዓምድ በእስከ ዛሬ ጉዞው ባለውለታዎችን ከየፈርጁ ሲያመጣ ሲዘክራቸው፤ ለትውልድም ሲያስተላልፋቸው የቆየው። ከጦር ሜዳ እስከ ሕክምናው፤... Read more »

አሉላና ስላልተነገሩት ውለታዎቻቸው አንዳንድ ነጥቦች

 አገር ስራዬ ብላ ካፈራቻቸው ማንነቶች፤ ስራዎቻቸው በአግባቡ ለትውልድ ያልተላለፉላቸው ብሔራዊ አርበኞች፣ አቻ የለሽ ጀግኖች ብዙዎች ናቸው። ከጀግኖቹም መካከል ቀዳሚዎች ያሉ ሲሆን አንዱም በ “አይበገሬው ጀነራል”ነቱ (ዶጋሊው ላይ ባስገኘው ድል ምክንያት ያገኘው መጠሪያ... Read more »

ደበበ ሰይፉ – ሁለገቡ የሥነጽሑፍ ባለሙያ

ለዛሬ ገጣሚ፣ ፀሐፊ ተውኔት፣ ደራሲ፣ ሃያሲ፣ ተርጓሚ፣ መምህር፣ የሥነጽሑፍ ተመራማሪና የገዘፈ ሰብዕና ባለቤት የሆነው ደበበ ሰይፉ ለኢትዮጵያ ሥነጽሑፍ፣ ተውኔትና ሌሎች የኪነጥበብ ዘርፎች ስላበረከታቸው አስተዋፅኦዎች በጥቂቱ እንመለከታለን። ደበበ ሰይፉ ሐምሌ 5 ቀን 1942... Read more »

ኪዳኔ ወልደመድኅን – የማይበገረው አርበኛ

ኢትዮጵያ ከሰሜን እስከ ደቡብ፤ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ጀግኖችን ያፈራች አገር ናት። ወራሪ ኃይሎች የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት በመዳፈር በመዳፋቸው ስር ሊያስገቧት አስበው ብዙ ሞክረዋል። መሰል ተደጋጋሚ ሙከራዎችን ካደረጉት ወራሪዎች መካከል አውሮፓዊቷ... Read more »

ያልተዘመረላቸው የአገር ባለውለታ

ዛሬ በዚህ አምድ የምንዘክራቸው ባለውለታችን ብዙ መልካም ተግባራትን አከናውነው ሳለ ታሪካቸውና አበርክቷቸው በሥራቸው ልክ ካልተነገረላቸው ኢትዮጵያውያን መካከል አንዱ የሆኑትን ደራሲ፣ የታሪክ ተመራማሪ፣ የግብርና ሳይንስ ሊቅ፣ የምጣኔ ሀብት ባለሙያና ፖለቲከኛ የነበሩትን ብላቴን ጌታ... Read more »