“ጀሶን ከጤፍ ጋር መቀላቀል በአዲስ አበባ ከተማ እየቀነሰ ነው ” ወ/ሪት ሄራን ገርባ የኢትዮጵያ የምግብ የመድሃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር

ምግብ፣ የህክምና መሳሪያ፣ የጤና ግብዓቶችና የውበት መጠበቂያን አስመልክቶ፤ ደህንነት፣ ፈዋሽነት፣ ጥራትን የማስጠበቅ ሃላፊነት በአዋጅ ቁጥር 1112/2011 ለኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ተሰጥቷል። ለጤና ጎጂ የሆኑ አልኮልና ትምባሆን የመቆጣጠር ጉዳይም የተቋሙ ኋላፊነት ሆኗል።... Read more »

“የብዙሃንን ችግር ለመፍታት መሥራት ኩራት ነው”- አቶ ዑስማን ሱሩር የፌዴራል ህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

በኢትዮጵያ የህብረት ስራ ከተጀመረ ረዘም ያለ ጊዜ ተቆጥሯል። ከዕድሜው አንጻር ውጤቱ ሲታይ ግን እዚህ ግባ የሚባል እንዳልሆነ ይነገራል። ዘርፉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተነቃቃ ቢሆንም ካለው አገራዊ አቅም አንጻር ገና ብዙ የሚቀረው ነው።... Read more »

“የሦስተኛ ወገን መድን ሽፋን አልከፍልም ማለት ለራስ አለማሰብ ነው”- አቶ ሽመልስ ታምራት የመድን ፈንድ አስተዳደር ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር

 የፌዴራል ፖሊስ መረጃ እንደሚያመለክተው በትራፊክ አደጋ ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ ከ20 ሺህ ያላነሱ ዜጎች ሕይወታቸው አልፏል:: በአንድ ዓመት ብቻ 4ሺ 500 ዜጎች በመኪና አደጋ ህይወታቸውን የሚያጡ ሲሆን ከ7 ሺ ያላነሱ ሰዎች ደግሞ... Read more »

‹‹ኮሎኔሎቹ ናቸው ሲዘርፉም፤ ሲሾሙም፣ ሲሽሩም የነበሩት፤ ይሄ የሞግዚት አስተዳደር ካልተባለ ምንድን ነው የሚባለው! ››- አቶ አወሉ አብዲ የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና አለማቀፍ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪ

የተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የህውሀት ስራ አስፈፃሚ አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ ስለ ብልፅግና ፓርቲ ውህደት፣ ሂደት እና የውህደቱ እንከኖች እንዲሁም የኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም ስርአት ስኬትና ጉድለት በስፋት እንደገለፁልን ሁሉ በአንፃሩ የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና... Read more »

‹‹ህወሓት እንደራሴ እየመደበ ያሠራቸው ነበር ከተባለ የተካደው ህወሓት ሳይሆን ታሪክ ነው››አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ

ክፍል ሁለት ሰሞኑን ለህትመት ባበቃችው የታህሳስ ወር ዘመን መፅሄት ዐብይ ርዕስ እንግዳችን ከነበሩት የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ አባል አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ ጋር ያደረግነው ቃለ ምልልስ ተከታዩ ክፍል የሚከተለውን ይመስላል።... Read more »

‹‹ህይወት ያለው ብሔራዊ መግባባት ውስጥ ካልተገባ ሃገራችን አስቸጋሪ ሁኔታዎች ይገጥሟታል›› – ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር

ተወልደው ያደጉት ምዕራብ ሸዋ ዞን ውስጥ ከአምቦ ከተማ 35 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቶኬ አካበቢ ነው፡፡ እኚህ የገበሬ ቤተሰብ ያፈራቸው ታዋቂና አንጋፋ ፖለቲከኛ ከፖለቲካው ጎን ለጎንም ራሳቸው በተማሩበት አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ... Read more »

«ከለውጡ ወዲህ የዜጎችን ዕንባ ማበስ ጀምረናል»- ዶክተር እንዳለ ኃይሌ ዋና ዕንባ ጠባቂ

በዜጎች ላይ በዘፈቀደ የሚፈጸሙ የአስተዳደር በደሎችን የመከላከልና ተፈጽሞ ሲገኝም እንዲታረሙ ማድረግን የተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1142/2011 ለኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ኃላፊነት ጥሎበታል፡፡ የመልካም አስተዳደር በአገሪቱ እንዲሰፍን የሕብረተሰቡን ግንዛቤ ማዳበር እንዳለበትም ደንግጓል፡፡የመገናኛ ብዙሃንና... Read more »

‹‹ዓለም አቀፍ ተቋማት የኢንስቲትዩቱን መሣሪያዎች የመጠቀም ፍላጎት ቢኖራቸውም የሕግ ማዕቀፍ አለመኖሩ መሰናክል ሆኗል››- ዶክተር ቱሉ በሻ የጂኦስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

በ1946 ዓ.ም አሜሪካ በወቅቱ የነበረውን የንጉሣዊ መንግሥት ደግፋ ተቋቋመ። ሥራውን ‹‹ሀ›› ብሎ በሁለት ሄሊኮፕተሮች ሲጀምር የካርታ አነሳስ ኢንስቲትዩት ይባል ነበር። በወቅቱ ኢትዮጵያ አቪየሽን ስላልነበራት ሄሊኮፕተሮቹ ማረፊያቸውን የተቋሙን ሰገነት ለማድረግ ተገደዱ። በዚህ መልኩ... Read more »

“ጥራትን ማረጋገጥ የአንድ ተቋም ሀላፊነት ብቻ መሆን የለበትም“ – አቶ እንዳለ መኮንን የኢትዮጵያ ደረጃዎች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

የጥራትና ደረጃዎች አስፈላጊነት ለምርቶች እጅግ ወሳኝ መሆኑን አለም በአንድ ድምጽ የሚስማማበት ሀቅ ነው:: ጥራትና ደረጃ ማረጋገጥ ደግሞ ከምርት አመራረቱ የሚጀምር ሲሆን፤ አሰባሰብ፣ አቀማመጥ፣ አጫጫንና ወደ ገበያ የማውጣት ሂደትንም ታሳቢ የሚያደርግ ነው::በዚህ መካከል... Read more »

“መድኃኒት በከተማው ጠፋ የሚባለው መድኃኒቱ ጠፍቶ ሳይሆን ኤጀንሲው የሚያመጣውና ዘመን የወለደው ስላልተገናኘ ነው”

ከሰባ ዓመታት በላይ መድኃኒቶችን፣ የላብራቶሪ ግብዓቶችንና የሕክምና መገልገያዎችንና መሳሪያዎችን በመላ አገሪቱ ሲያቀርብ የቆየው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በዘርፉ አንጋፋ ድርጅት ነው፡፡ ምንም እንኳን ስያሜው በተለያዩ ጊዜያት የተቀያየረ ቢሆንም መድኃኒት አቅርቦት ሁሌም ቢሆን... Read more »