ምግብ፣ የህክምና መሳሪያ፣ የጤና ግብዓቶችና የውበት መጠበቂያን አስመልክቶ፤ ደህንነት፣ ፈዋሽነት፣ ጥራትን የማስጠበቅ ሃላፊነት በአዋጅ ቁጥር 1112/2011 ለኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ተሰጥቷል። ለጤና ጎጂ የሆኑ አልኮልና ትምባሆን የመቆጣጠር ጉዳይም የተቋሙ ኋላፊነት ሆኗል።... Read more »
በኢትዮጵያ የህብረት ስራ ከተጀመረ ረዘም ያለ ጊዜ ተቆጥሯል። ከዕድሜው አንጻር ውጤቱ ሲታይ ግን እዚህ ግባ የሚባል እንዳልሆነ ይነገራል። ዘርፉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተነቃቃ ቢሆንም ካለው አገራዊ አቅም አንጻር ገና ብዙ የሚቀረው ነው።... Read more »
የፌዴራል ፖሊስ መረጃ እንደሚያመለክተው በትራፊክ አደጋ ባለፉት አምስት ዓመታት ብቻ ከ20 ሺህ ያላነሱ ዜጎች ሕይወታቸው አልፏል:: በአንድ ዓመት ብቻ 4ሺ 500 ዜጎች በመኪና አደጋ ህይወታቸውን የሚያጡ ሲሆን ከ7 ሺ ያላነሱ ሰዎች ደግሞ... Read more »

የተወካዮች ምክር ቤት አባል እና የህውሀት ስራ አስፈፃሚ አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ ስለ ብልፅግና ፓርቲ ውህደት፣ ሂደት እና የውህደቱ እንከኖች እንዲሁም የኢትዮጵያ ፌዴራሊዝም ስርአት ስኬትና ጉድለት በስፋት እንደገለፁልን ሁሉ በአንፃሩ የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና... Read more »

ክፍል ሁለት ሰሞኑን ለህትመት ባበቃችው የታህሳስ ወር ዘመን መፅሄት ዐብይ ርዕስ እንግዳችን ከነበሩት የተወካዮች ምክር ቤት አባልና የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ አባል አቶ አስመላሽ ወልደስላሴ ጋር ያደረግነው ቃለ ምልልስ ተከታዩ ክፍል የሚከተለውን ይመስላል።... Read more »
ተወልደው ያደጉት ምዕራብ ሸዋ ዞን ውስጥ ከአምቦ ከተማ 35 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቶኬ አካበቢ ነው፡፡ እኚህ የገበሬ ቤተሰብ ያፈራቸው ታዋቂና አንጋፋ ፖለቲከኛ ከፖለቲካው ጎን ለጎንም ራሳቸው በተማሩበት አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ... Read more »

በዜጎች ላይ በዘፈቀደ የሚፈጸሙ የአስተዳደር በደሎችን የመከላከልና ተፈጽሞ ሲገኝም እንዲታረሙ ማድረግን የተሻሻለው አዋጅ ቁጥር 1142/2011 ለኢትዮጵያ ህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ኃላፊነት ጥሎበታል፡፡ የመልካም አስተዳደር በአገሪቱ እንዲሰፍን የሕብረተሰቡን ግንዛቤ ማዳበር እንዳለበትም ደንግጓል፡፡የመገናኛ ብዙሃንና... Read more »

በ1946 ዓ.ም አሜሪካ በወቅቱ የነበረውን የንጉሣዊ መንግሥት ደግፋ ተቋቋመ። ሥራውን ‹‹ሀ›› ብሎ በሁለት ሄሊኮፕተሮች ሲጀምር የካርታ አነሳስ ኢንስቲትዩት ይባል ነበር። በወቅቱ ኢትዮጵያ አቪየሽን ስላልነበራት ሄሊኮፕተሮቹ ማረፊያቸውን የተቋሙን ሰገነት ለማድረግ ተገደዱ። በዚህ መልኩ... Read more »

የጥራትና ደረጃዎች አስፈላጊነት ለምርቶች እጅግ ወሳኝ መሆኑን አለም በአንድ ድምጽ የሚስማማበት ሀቅ ነው:: ጥራትና ደረጃ ማረጋገጥ ደግሞ ከምርት አመራረቱ የሚጀምር ሲሆን፤ አሰባሰብ፣ አቀማመጥ፣ አጫጫንና ወደ ገበያ የማውጣት ሂደትንም ታሳቢ የሚያደርግ ነው::በዚህ መካከል... Read more »
ከሰባ ዓመታት በላይ መድኃኒቶችን፣ የላብራቶሪ ግብዓቶችንና የሕክምና መገልገያዎችንና መሳሪያዎችን በመላ አገሪቱ ሲያቀርብ የቆየው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በዘርፉ አንጋፋ ድርጅት ነው፡፡ ምንም እንኳን ስያሜው በተለያዩ ጊዜያት የተቀያየረ ቢሆንም መድኃኒት አቅርቦት ሁሌም ቢሆን... Read more »