
እፀገነት አክሊሉ የጁንታውን ሴራ ተከትሎ በተፈጠረው የሕግ ማስከበር ዘመቻ በትግራይ ከልል በርካታ ጉዳቶች ደርሰዋል። ህብረተሰቡም ለከፍተኛ ችግርን እንግልት መዳረጉም እየተገለጸ ሲሆን ከዚህ ጉዳቱ ያገግም ዘንድም በመንግሥትና በሕዝቡ እንዲሁም በሌሎች አካላት ከፍተኛ የሆነ... Read more »
እፀገነት አክሊሉ ዓድዋ የኢትዮጵያ፣ የአፍሪካ፣ የጥቁር ህዝብ ታሪክ ነው። የካቲት 23/1988 አ.ም ሀገር ወራሪው ጦር በምሥራቅ አፍሪካ አከርካሪው የተመታበት ዕለት። የአለም ድሃ ሀገሮችን የናቀና ጦር መሣሪያውን የተማመነ ኃይል በጋሻ ጎራዴ የተንበረከከበት፣ የነፃነት... Read more »
እስማኤል አረቦ ከ125 ዓመት በፊት እንዲህ ሆነ፡፡ምኒልክም ሕዝቡን ለጦርነት ክተት አሉ። ታሪካዊው የአፄ ምኒልክ የክተት አዋጅ ነጋሪት እየተጎሰመ ተላለፈ። በጊዜው እንዲህ ተደምጧል፡፡ “እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ አገር አስፍቶ አኖረኝ፤ እኔም እስካሁን... Read more »

እሥማኤል አረቦ የተወለዱት አርሲ ነው። የመጀመሪያ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን አሰላ ከተከታተሉ በኋላ ወደ ሃዋሳ ዩኒቨርስቲ በማቅናት በአግሪካልቸራል ኢንጂነሪንግ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ወደ እንግሊዝ ሀገር በመሄድም በውሃና መስኖ ዘርፍ የሁለተኛ ዲግሪያቸውን ሠርተው... Read more »

ምህረት ሞገስ አንጋፋው ፖለቲከኛ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በኢትዮጵያ በሰላማዊ ትግል ከሚጠቀሱ ዜጎች መካከል አንዱ ናቸው። ትግላቸውን ሲያካሂዱ የእርሳቸው ትልቅ ተስፋ ገድሎ እና ንብረት አውድሞ በጦርነት አሸንፎ መንግሥት መሆን አይደለም። እርሳቸው ማዕከል አድርገው... Read more »

ክፍለዮሐንስ አንበርብር የጎንደር ከተማ ከ750ሺ በላይ ህዝብ የሚኖርባት ጥንታዊት ከተማ ናት። የቆዳ ስፋትዋ 23ሺ ሄክታር ሲሆን በስድስት ክፍላተ ከተሞችና 11 የገጠር ቀበሌዎች የተከፈለች ናት። ከዚህም በተጨማሪ አንድ የሳተላይት ከተማ/ከትላልቅ ከተሞች ጋር ተጠግተው... Read more »
እስማኤል አረቦ በውጭ ሀገራት የሚኖር ኢትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ቁጥር ከሶስት ሺህ እንደሚዘል ይነገራል:: ይህ የህብረተሰብ ክፍል የተሻለ ኑሮ ፍለጋ፤ በፖለቲካ ተጽእኖ፤ ለትምህርት ወዘተ ሀገሩን ለቆ የወጣና ኑሮውንም በአውሮፓና አሜሪካ የመሰረተ ነው:: የኢትዮጵያ... Read more »

ጌትነት ተስፋማርያም ዶክተር በከር ሻሌ በምዕራብ አርሲ ዶዶላ ወረዳ ቡራጫሌ የተሰኘ የገጠር መንደር ውስጥ ከአርሶአደር ቤተሰብ ነው የተወለዱት። እስከ ስድስተኛ ክፍል ድረስ በአደጉበት አካባቢ ከተማሩ በኋላ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በዶዶላ ከተማ ተከታትለዋል።... Read more »

አዲስ ዘመን፡- ሻለቃ ተስፋዬ በእርስዎ በኩል ስለ ጀግኖችና ሕጻናት አምባ ማሕበር የሚያነሱት የሚሉት ነገር ካለ ቢገልጹልን ? ሻለቃ ተስፋዬ፡- የጀግኖችና የሕጻናት አምባ ድርጅት የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ ነኝ ። የማሕበሩን አላማና ግብ እንዲሁም... Read more »

ወንድወሰን መኮንን ኢትዮጵያ በየዘመኑ በርካታ ጀግኖችን አፍርታለች። የጀግኖቿንም ታሪክ ከትውልድ ትውልድ አስተላልፋለች። ይህ ደግሞ በየዘመኑ ጀግኖችን ለማፍራት በእጅጉ ያግዛል። ለዚህም ማሳያው በደርግ ጊዜ የተቋቋመው ብሔራዊ የጀግኖች አምባ ሲሆን፤ በየዘመኑ ብዙ ጀግኖች እንዲፈሩ... Read more »