“መታረቅ ያለባቸው ኢትዮጵያና ህዝቦቿ ናቸው”ወይዘሮ ሰዋሰው ስለሺ የትውልድ እናት የእርቅና የሰላም ኢኒሼቲቭ መስራች

ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ፣ ለገሃር አካባቢ ነው።ባለትዳርና የሁለት ልጆች እናት ናቸው።ከአገር ከወጡ ወደ 30 ዓመታት ያህል ተቆጥሯል።አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በቋንቋና ስነ ጽሑፍ ዲግሪያቸውን በመማር ላይ እያሉ ነበር ሳይጨርሱ ወደውጭ አገር የሄዱት።በአሁኑ... Read more »

“አንድ ተስፋ የማደርገው ነገር ቢኖር የአሁኑ ምርጫ ቀደም ሲል ከነበሩት ምርጫዎች የተሻለ እንደሚሆን ነው” ዶክተር ዲማ ነገዎ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር

አስቴር ኤልያስ ስድስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ ሊካሄድ የቀረው ጊዜ ጥቂት ነው፡፡ ይሁንና ምርጫውን እውን ሊያደርጉ የሚችሉ መራጮች የመራጭነት ካርዳቸውን በመውሰዱ ረገድ እያሳዩ ያለው እንቅስቃሴ አነስተኛ ነው፡፡ በእስካሁኑ ሂደት የተመዘገበውን የመራጭ ቁጥር ብሄራዊ... Read more »

የዲያስፖራውን ሁለተናዊ ተሳትፎ የሚያጎለብቱ ስልቶች

 ወርቅነሽ ደምሰው የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ኤጀንሲ ሲሰራባቸው የቆየባቸውን ስትራቴጂና ፖሊሲ ለመከለስ የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ከሁለት ወራት በፊት ከአራት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር መፈራረሙ የሚታወስ ነው፡፡ እነዚህም አራት ዩኒቨርሲቲዎች ሀዋሳ ፣ ጅማ፣ ጅግጅጋና ወሎ ዩኒቨርሲቲ ሲሆኑ... Read more »

በማህበራዊ ሚዲያ የሚተዋወቁ መድኃኒቶች

 ሙሉቀን ታደገ “አንዳንዴ ዓለምን በቴክኖሎጂ ማሳደግ ለወንጀለኛ መጥረቢያ እንደመስጠት ይቆጠራል” ይህ ከታዋቂው የሳይንስ ሊቅ አልበርት አንስታይን አባባሎች ውስጥ አንደኛው ነው። ቴክኖሎጂን ለመልካም ነገር የሚያውሉ ግለሰቦች እና ቡድኖች እንዳሉ ሁሉ ለመጥፎ ተግባር የሚጠቀሙ... Read more »

“የኢትዮጵያና የሱዳን ድንበር ጉዳይ ዘላቂና ሰላማዊ መፍትሔ የሚያገኘው ሁለቱ ሀገሮች በፈረሟቸው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት ቁጭ ብለው ሲነጋገሩ ብቻ ነው” -አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር

 ሞገስ ጸጋዬ  ኢትዮጵያና ሱዳን የረጅም ጊዜ ወዳጅ አገራት ናቸው።ሱዳን ለውስጣዊ ችግር በተዳረገችባቸው ወቅቶች ኢትዮጵያ ከጎኗ በመሆን የበኩሏን አስተዋፅኦ አበርክታለች።በዳርፉር የሰላም አስከባሪ ሃይል ከማሰማራት ጀምሮ በቅርቡ የሱዳን የሽግግር መንግስት ሲመሰረትም ጭምር ኢትዮጵያ ሱዳንን... Read more »

“የአፋኝ አምባገነናዊ ስርዓቱ የአስተሳሰብ ውርስና የውጭ ተፅዕኖ የለውጡ ዋነኛ ፈተናዎች ናቸው”

– ተባባሪ ፕሮፌሰር ውሂበእግዜር ፈረደ በይበል ካሳ ኢትዮጵያ አዲሱን የለውጥ ምዕራፍ ማጣጣም ከጀመረች እነሆ ሶስት አመታት ተቆጥረዋል። በነዚህ ዓመታት በርካታ አወንታዊና ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል፡፡ በተለይ በሀገሪቱ ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ በተንሰራፋው ዘረፋና ሌብነት... Read more »

‹‹በዓለማችን ላይ ውሃ እሳት ሲያጠፋ እንጂ እሳት ሲያቀጣጥል አይተን አናውቅም›› – አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ የምስራቅ ናይል የቴክኒክ አህጉራዊ ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር

ክፍለዮሐንስ አንበርብር የታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ 10 ዓመታትን አስቆጥሯል። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ግድቡ ግንባታ እየተከናወነና ድርድም እየተካሄደ ቢሆንም በርካታ እክሎች መፈጠራቸው አልቀረም። በተለይም ደግሞ የታችኛው የተፋሰሱ ሀገራት የሆኑት ግብፅ እና... Read more »

«ይህ ለውጥ የሚቀለበስበት ሁኔታ ቢፈጠር ተጎጂው ሲዳማ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ ነው» አቶ በየነ በራሳ የሲዳማ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ

አስቴር ኤልያስ  የሲዳማ ሕዝብ ራሱን በራሱ ለማስተዳደር ሲል ያልተቋረጠ ትግል ከማድረጉም በላይ ለዚህ ትግል ስኬት ሲሉ ሲባልም ብዙዎች የሕይወት መስዋዕትነት መክፈላቸው ይታወቃል። ትግሉ አንዴ በረድ ሌላ ጊዜ ደግሞ ጋል እያለ ሲጓዝ የነበረ... Read more »

«የህዳሴ ግድቡን ለመሙላት የሚከለክል ምንም ዓይነት ዓለም አቀፍ ሕግ የለም»- አቶ ዘወዱ መንገሻ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት የዓለም አቀፍ ሕግ መምህር

አስቴር ኤልያስ እነሆ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዛሬ አስረኛ ዓመቱን ደፈነ። በኢትዮጵያውያን ብርቱ ጥረትና በመንግሥት ቆራጥ አመራር ዛሬ ላይ ሲደርስ ያስቆጠረው ዓመታትን ብቻ ሳይሆን በተባበረ ክንድ ተገንብቶ ከ78 በመቶ በላይ ተጠናቆም ጭምር... Read more »

«የኢትዮጵያ ፖለቲካል ኢኮኖሚ ለውጥ ባያገኝ ኖሮ ሀገሪቱ ወዳልተፈለገ ሁኔታ የምትሄድበት አጋጣሚ ይፈጠር ነበር» ዶክተር ነመራ ገበየሁ የፕላንና ልማት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር

ለምለም መንግሥቱ ከሀገራዊ ለውጡ በፊት በኢትዮጵያ በነበረው ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ብዙ ሥራ በሳንካዎች የተሞላና ሀገሪቱንም በሚፈለገው የኢኮኖሚ ዕድገት ደረጃ ላይ እንዳላደረሳት በተለያየ ጊዜ የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ።እየተንከባለለ የመጣው ችግርም ሀገራዊ ለውጡ ላይ ጫና ማሳደሩ... Read more »