አሜሪካ ወደ 35 ዓመት ያህል ኖረዋል። በቆይታቸውም በመጀመርያ ተማሪ፤ ቀጥሎ አስተማሪ ሆነው አገልግለዋል። ዋና ጥናት ያደረጉት በኢትዮጵያ ፊደል ላይ ሲሆን፣ ሦስተኛ ዲግሪያቸውን የሠሩት የአርሜኒያ ፊደል ከኢትዮጵያ ተወሰደ ወይስ አልተወሰደም በሚል ርዕስ ላይ... Read more »
ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ ብዙ ሂደቶችን አልፎ ሰኔ 14 ድምጽ የሚወሰንበት ቀን እንዲሆነ ቀን ተቆርጧል። በዚህ ሂደት ውስጥ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ተመራጭነት ምን ይመስላል፤ የተገቡ ህጋዊ መስመሮችስ በምን መልኩ እየተጓዙ ነው። እንዲሁም ወቅታዊ... Read more »
በቅድሚያ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ 80ኛ ዓመት እንኳን አደረሳችሁ!!!በዓሉ የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት (ኢፕድ)፣የድርጅቱ የህትመት ውጤቶች አንባቢያንና ከህትመት እስከ ስርጭት ሂደት የሚሳተፉ አካላትና አባላት ብቻም ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያውያን እንደሆነም ስለማምን እንኳን አደረሰን!!! እላለሁ። በአንባቢነቴ... Read more »
የተወለዱት ከዛሬ 75 ዓመታት በፊት በቀድሞ አጠራር ኤርትራ ክፍለሃገር ልዩ ስሙ አዲሞገቴ በሚባል አካባቢ ነው፡፡ አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን መንደፈራ በሚባል እና አስመራ በሚገኘው ቤተ -ጊዮርጊስ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ... Read more »
የፖለቲካ ታሪካችን ያወረሰን “ከእንቆቆ” የከፋና የመረረ “ቅርስ” ነው። “ፖለቲካ” የሚለውን ጽንሰ ሃሳብ የተረዳነውና እየኖርንበት ያለው አንድም በፍርሃት፣ አንድም በጥርጣሬ፣ አንድም በስቅቅ፣ አንድም ባለመተማመን፣ አንድም በራስ ጥቅም ዕይታ፣ አንድም… አንድም… ብዙ አንዶችን መዘርዘር... Read more »
(ክፍል ሁለት) በክፍል አንድ መጣጥፍ በጠቀስሁት “ WELCOME Back To Kissenger’s World” በሚል ርዕስ በፎሪን ፓሊሲ መጽሔት ባስነበበን ማለፊያ መጣጥፍ ፤ ደግነቱ ይላል ማይክል ሒሽ በ2ኛው የዓለም ጦርነት ማግስት የተመሠረተው ነጻው ዓለምአቀፍ... Read more »
የኢትዮጵያ ባህርሃይል ታሪክ የሚጀምረው ከ 3 ሺ ዓመታት በፊት መሆኑን የተለያዩ የታሪክ ድርሳናት ላይ ተጽፎ ይገኛል። ይህም ቢሆን ግን ባህርሃይል በኢትዮጵያ በዘመናዊ መልክ የተቋቋመው እኤአ በ1956 በአጼ ሃይለስላሴ ዘመነመንግስት በምጽዋ ወደብ ላይ... Read more »
በዓልን አስታኮ ለሁለት ቀን የተንበሸበሽንበት ውሃ መምጣት ካቆመ አንድ ወር አለፈው። ለህይወት መሰረት የሆነው ውሃ እንኳን ለወር ለአንድ ቀንም ሲታጣ ነፍስ ያስጨንቃል። የሚጠጣ ብቻ ሳይሆን የሚበላው ምግብ የሚሰራው፣ የሚለበሰው ልብስ እና የሚበላበት... Read more »
በዓለም አቀፍም ይሁን በሃገር አቀፍ ሕግጋት እውቅና ተሰጥቷቸው ጥበቃ ከሚደረግላቸው መብቶች አንዱ የግል ነጻነት መብት ነው:: የግል ነጻነት መብት ሲባል በግለሰቦች ንብረት ወይም የይዞታ መብት ላይ የሚደረግን አግባብነት የሌለው ጣልቃ ገብነት ለማስከበር... Read more »
ኢትዮጵያዊያን ከጥንት ጀምሮ አስከአሁን በአንድነት ባደረጉት ተጋድሎ የአገራቸውን ሉዓላዊነት ሳያስደፍሩ ቆይተዋል። የአገር ደንበር ጥሶ የመጣውን የውጭ ወራሪ ኃይልም መክተውና አሳፍራው መልሰዋል። በአገኙት አኩሪ ድልም የኢትዮጵያን አንድነትና ነፃነት አስጠብቀው ቆይተዋል። ኢትዮጵያ በአፍሪካ በቀኝ... Read more »