
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ግንደበረት ወረዳ ነው ተወልደው ያደጉት። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ጊጥሬ በተባለ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ግንደበረት እና የቀድሞው አምቦ መስከረም ሁለት ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል። አምቦ እርሻ... Read more »

በጣም ግርም ስላለኝ አንድ መረጃ ሳነብ ካየሁት ልነሳ ፤ አሸባሪው ሕወሓት ከዛሬ 40 ዓመት በፊት የትግራይን ሕዝብ ብሎም ኢትዮጵያን ነጻ አወጣለሁ፤ በኢኮኖሚ፣ በፖለቲካ እንዲሁም በማኅበራዊ መስክ ታይቶ የማይታወቅ እመርታን አስመዘግባለሁ ብሎ ጫካ... Read more »

ዲያስፖራ ማለት ከአንድ መነሻ ሀገር ወይም አካባቢ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ተበታትኖ የሚኖር ሕዝብ ማለት ነው። ዛሬ ላይ በመላው ዓለም እስከ ሦስት ሚሊዮን የሚጠጉ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አባላት እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ። መንግሥት ወደ ሃገር... Read more »

ንጹሕ ልብ ባላቸው አርሶ አደሮቿ በምታመርታቸው ጣፋጭና ወዛማ ቡናዎቿ የአረንጓዴ ወርቅ ምድር ትሰኝ ነበር። ወርቅን አስቀደምኩት እንጂ ወለጋ ሰሊጥ በስፋት የሚመረትባትና ከአፍ የወደቀ ጥሬ ማንም አበ ከና ሳይለው በቅሎ ፍሬ የሚያፈራባት ለም... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የዘጠኝ ወር አፈፃፀም ሪፖርት ባዳመጡበት ወቅት የሰጡት የሥራ መመሪያ ነበር። በወቅቱ ሁሉም የሥራ ኃላፊዎች እታች ድረስ በመውረድ የነዋሪውን ችግር በቅርበት በመረዳት መፍትሄ መስጠት... Read more »

ወደ ተነሳሁበት ርዕሰ ጉዳይ ከመግባቴ በፊት ሰሞኑን በኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በንጹሐን ወገኖቻችን ላይ በተፈጸመ ዘግናኝ ጭፍጨፋ የተሰማኝን መሪርና ጥልቅ ኀዘን እየገለጽሁ ለተጎጂ ወገኖቼም መጽናናትን እመኛለሁ። ወንጀለኞችም ታድነው ለሕግ እንዲቀርቡ እንደ አንድ... Read more »

ሁሉም ነገር ድሮ ቀረ የሚለውን አባባል ከሚጠሉ ሰዎች አንዷ ነኝ።ምክንያቴ ደግሞ ሁሉም ነገር በጊዜው መታየት አልያም መዳኘት አለበት ብዬ ስለማምን ነው።ሆኖም አሁን አሁን ይህንን እውነታ አምኜ ከመቀበል ባለፈ ከነጭራሹ ሁሉም ነገር እየጠፋ... Read more »

ሰኔ ሲመጣ በመንግስት ተቋማት ጎልተው ከሚታዩ ተግባራት መካከል የግዥ ጥድፊያ ዋነኛው ነው። በጀት እንዳይቃጠል በሚል ሰበብ በችኮላ ብዙ ግዥዎች ይፈፀማሉ። በዚህ ሳቢያ የመንግስት ገንዘብ ለብክነት ይጋለጣል። ጊዜው ደረሰ በሚል ሰበብ ጥራታቸውን ያልጠበቁ... Read more »
‹‹ኢትዮጵያ ታምርት›› ንቅናቄ የአገር ውስጥ ችግሮችና ዓለም አቀፍ ጫናዎች የሚቋቋም ኢንዱስትሪ እስከ መፍጠር እንደሚዘልቅ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር መግለጹ ይታወቃል። ንቅናቄው የአንድ ወቅት የዘመቻ ሥራ ሆኖ እንዳይቀር ሊሠራባቸው የሚገቡ ነጥቦች መኖራቸውን ደግሞ በዘርፉ ያሉ... Read more »

ዶክተር ልደቱ ዓለሙ በኢትዮጵያ ሥነ መለኮት ድህረ ምረቃ ትምህርት ቤት አካዳሚክ ዲን እንዲሁም በዋናነት የኦርጋናይዜሽናል ሊደርሺፕ መምህር ናቸው፡፡ የማስተር ኦፍ አርትስ ሊደርሺፕ ማኔጅመንት ፕሮግራም መሪ ናቸው፡፡ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእንስሳት... Read more »