የጋዜጠኛ ዘላለም መሉ የመጀመሪያ ስራ የሆነውን “ብር አዳዩ መሪ” መጽሐፍን በድጋሚ እያነበብኩ ነበር። መጽሐፉን አንብቤ ስጨርስ አዕምሮዬ አንድ ሃሳብ ማውጣት ማውረድ ጀመረ። ሐምሌ 27 ቀን 2010ዓ.ም ጂግጂጋ ከተማ ላይ የነበረውን ጭንቅ ተመልሼ... Read more »
ይህንን ጉዳይ ለማንሳት ያስገደደኝን አጋጣሚ ላስቀድም። ሴት እንደመሆኔ መጠን ወርሐዊ ግዴታዬ ላይ ነበርኩኝና የሴት ንጽሕና መጠበቂያ አዘውትሬ ወደ ምገዛበት ሱቅ ሄድኩኝ ። ኢቭ ሞዴስ ስጠኝ ብዬ መቶ ብር ሰጠሁት እሱም የንጽሕና መጠበቂያውንና... Read more »
የኢትዮጵያ ታሪክ በብሄርና በጎሳ ቁርሾ ተጀምሮ ያቆመበት ጊዜ ላይ ነን። የኢትዮጵያ ታሪክ ፖለቲካ ወለድ በሆነ ጦርነትና አለመግባባት ተጀምሮ የቆመ ነው። የኢትዮጵያ ታሪክ ፍቅርና አንድነት በማጣት ያደፈበት ጊዜ ላይ ነን። የኢትዮጵያ ታሪክ የአንድነት... Read more »
ካለፉት ሁለት ዓመታት ወዲህ እንደ ጀግናው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ስራ የበዛበት በዓለም ስለመኖሩ አፍን ሞልቶ መናገር አይቻልም። ይህ ሰራዊት በዚህች ጥቂት ዓመት በብዙ ተግዳሮቶች ውስትጥ አልፏል፣ በከሃዲዎች ጀርባውን ተወግቷል፣ በራሱ ወገን ግፍ... Read more »
አራተኛው ዙር አገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐግብር በጉለሌ እጽዋት ማዕከል እጅግ በሚገርምና እጅን በአፍ በሚያስጭን ልምላሜንና ተስፋን በሚያጋባ መድረክ ተከናውኗል። ባለፉት ሶስት አመታት ከ18 ቢሊየን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን ዘንድሮ ደግሞ... Read more »
ፈረንሳዊው የሒሳብ ሊቅ፣ የፊዚክስ ሊቅ፣ የፈጠራ ባለሙያ፣ ጸሐፊ፣ የሃይማኖት ምሁርና ፈላስፋ ብሌዝ ፓስካል፣‹‹ሰው የተፈጠረው ለማሰብ ነው “ይለናል:: እርግጥ ነው ሰው ማሰብ እንጂ አለማሰብን አይችልም:: አለማሰብ ራሱ ምን እንደሆነ ለማወቅ ማሰብ ይኖርበታል:: ሰው... Read more »
ሀገር በታሪክ በአንዱ ወቅት ችግር ውስጥ ትገባለች። ችግሩ ከቆመችበት የታሪክ ምእራፍ ሊያራምዳት፤ ወደ ኋላ ሊመልሳት ወይም በቆመችበት ሊያስቀራት ይችላል። ትልቁና ዋንኛው ጉዳይ ግን በችግር የማለፉዋ እውነታ ነው ። ይህንን እውነታ ያላለፈ ሀገርና... Read more »
አንዲህም ይኖራል! “ላለፉት 50 ዓመታት ያህል አውራ አምባ ፍጹም ሰላማዊ ሆኖ የኖረ ማሕበረሰብ ነው። አንድም ጊዜ ተከሶም ሆነ ከሶ አያውቅም። ከግጭቶች ነፃ ምድር ነው። ይህ ሰላማዊ ማሕበረሰብ ለዓለምና ለሰው ልጆች ሁሉ የሚያስተምረው... Read more »
ዛሬ ስለ ለውጥ ህግ እናወራለን:: የለውጥ ህግ የህይወት ህግ ነው:: የህይወት ህግ ደግሞ የአጠቃላዩ እንቅስቃሴአችን ህግ ነው:: ህይወት ሶስት ቀን ናት.. ትላንት ዛሬና ነገ :: ትላንት ዛሬን የምናደምቅበት ብዕራችን ነው :: ነገ... Read more »
እንደ መውጫ ዛሬ በመውጫው መግባት ስለአሰኘኝ በመውጫው ገብቻለሁ። አንዳንዴ መውጫችን መግቢያም ሲሆን አቋራጭ ስለሚሆን ድካም ይቀንሳል። ጊዜም ይቆጥባል። በነገራችን ላይ ወደ ገደለው ለሚሉ የአራዳ ልጆችም ስል ጭምር ነው ማጠቃለያዬን ወይም መውጫዬን መግቢያዬ... Read more »