መቼም አሸባሪው ሕወሓት ነፍሱ አይማርም ባለፉት አራት ዓመታት ጊዜዬን ፣ አእምሮዬንና ጉልበቴን እሱ ላይ እንዳፈስ አስገድዶኛል ። ነገሬን ሁሉ ከእጄ አስጥሎ ስለ እርሱ ብቻ እንድጽፍ አስገድዶኛል ። አሁንም እግዜሩ ይይለትና ነፍሱም አይማርና... Read more »
ሰሞኑን በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን የሰማነው የሙስና ቅሌት ጆሮን ‹‹ጭው›› የሚያደርግ ነው። በእርግጥ ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ከአሁኑ የባሰም የሙስና ቅሌት በዚህች ድሃ አገር እንደተፈጸመ እናስታውሳለን። ይህኛውን የተለየ፣ ከባድ እና እጅግ አስደንጋጭ ያደረገው... Read more »
አለም ብዙ በሽታዎች አሏት። በጉያዋ ውስጥ በርካታ ሰውኛ ጉድፎችን ታቅፋ የምትኖር ናት። በጣም የሚገርመው ደግሞ እኚህ ሁሉ በሽታዎች በሰዎች መፈጠራቸው ነው። ባለፉት በርካታ አመታት ውስጥ አለምን እንደ ሰው ልጅ ያስጨነቃት የለም። ከትናንት... Read more »
ኢትዮጵያ በተለያዩ አጋጣሚዎች ያገኘቻቸው ዕድሎች የሚያሻግሯት እንጂ ወደ ኋላ የሚጎትቷት አልነበሩም። ነገር ግን ጥቃቅን ልዩነቶችን ከመጠን በላይ በመለጠጥ ቅራኔ የመፍጠር ልማድ በመንሰራፋቱ ሲበላሹ ኖረዋል፤ አሁንም ያንኑ ይዛ ዘልቃለች። እንደውም ለመመለስ ጭምር አዳጋች... Read more »
የክረምቱ አገባብ አስደስቶናል፤ ከብዶናልም፡፡ ደስታው ፈጣሪ ራርቶልን በቂ “ሰማያዊ ጠል” አግኝተን ተፈጥሮና ፍጡራን በጋራ መፈንደቃችን ሲሆን፤ በርካታ አካባቢዎች በጭጋግ ተሸፍነው እስከ እኩለ ቀን ድረስ መዋላቸው ደግሞ ክረምቱን ትንሽ ጠነን ሳያደርግብን እንዳልቀረ በብርዱ... Read more »
እንደ ማዋዣ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ የምርጫ ካርዱን እንደ “ክብር መረማመጃ ቀይ ምንጣፍ በመደልደል” የአገሩን አደራ በጫንቃቸው ላይ አሸክሞ ለፓርላማ ወንበር ያበቃቸው “እንደራሴዎቹ” የሦስት ሩብ ወራት የተግባር ክራሞታቸውን አጠናቀው ከመንበራቸው ወደ “ጓዳቸው” ለመትመም ተሰነባብተዋል።... Read more »
መስጠትና መቀበል በሁለት እና ከዚያ በላይ በሆኑ አካላት መካከል የሚደረግ ግንኙነት ነው። ይህም ያለው ለሌለው በመስጠት። የሌለው ካለው በመቀበል እንዲሁም እርስ በእርስ የመመጋገብ ሂደት ነው።በመሆኑም ሁላችንም በዚህ የህይወት መንገድ ውስጥ እናልፋለን።እንሰጣለን እንቀበላለን።አስበነውም... Read more »
የጥንት ግብጻውያን የዘመን መቁጠሪያ፣ ፀሐይን መሠረት ያደረገ ነበር። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ‹ዖን› የተባለችውን የፀሐይ አምላክ ያመልኩ ስለነበር ነው። የዚህች አምላክ ቤተ መቅደስ በሄልዮፖሊስ ይገኝ የነበረ መቅደስ ነው። በመጽሐፈ ፊሳልጎስ የሄልዮፖሊስ ቤተ መቅደስና... Read more »
ሰሞኑን በየመንገዱ ዳርቻ የእግረኞችና የመኪኖች ሰልፍ በርክቷል። በተለይ ደግሞ መኪኖቹ በሰልፍ ውለው በማደር ቀናትን እያስቆጠሩ ነው። ተሽከርካሪዎቹ ባልተለመደ ሁኔታ መንገዱን ማጨናነቃቸው ያለምክንያት አልሆነም። እረፍት አልባው የነዳጅ ወረፋ በሰውሰራሽ ችግር ተተብትቦ ጊዜን በመቁጠሩ... Read more »
የከተማ ግብርና በበርካታ ሀገራት የሚተገበር ሲሆን የአደጉ ሀገሮች አብዛኛውን የከተማ የምግብ ፍጆታቸውን የሚሸፈኑት በከተማ ግብርና ነው።በዓለማችን 125 ሚሊዮን የሚጠጉ ነዋሪዎች በከተማ ግብርና ተሳታፊ እንደሆኑ ሰነዶች ያሳያሉ።ብዙ ዩኒቨርሲቲዎች በዲግሪ እና በሰርተፍኬት መርሃ ግብራቸው... Read more »