በእናት ጥላ ስር

ትናንት… ወይዘሮዋ ከዓመታት በፊት የነበራት መልካም ትዳር ለዛሬው ሕይወቷ አይረሴ ትዝታ ነው። የዛኔ ከውድ ባለቤቷ ጋር ብዙ ውጥኖች ነበሯት። ሦስት ልጆቻቸውን በወጉ ሊያሳድጉ፣ ጎጇቸውን በእኩል ሊመሩ፣ ሲያቅዱ ቆይተዋል። ሁለቱም ቤታቸውን በ‹‹አንተ ትብስ... Read more »

 ዕንባና እልልታ …

እንደ መነሻ .. የባልና ሚስት የዓመታት ጥምረት ከጽኑ ፍቅር ጋር ነው። ሁለቱም ከቀድሞ ትዳራቸው ልጆችን አፍርተዋል። ልጆቹ ዛሬ ከእነሱ ጋር አይኖሩም። ለሁሉም ግን የእናት አባት ወግ ሳይነፍጉ ፍቅራቸውን ይለግሳሉ። ወላጆች ከልጆቻቸው፤ ልጆችም... Read more »

ያልጠለቀች ጀንበር …..

ዕትብቷ የተቀበረው ከአባ ጅፋር አገር ከጅማ ምድር ነው ። ተወልዳ ባደገችበት ከተማ ተምራ፣ ትዳር ይዛ ወግ ማዕረግ ማየት አልታደለችም። ድንገት ከቤተሰብ ጋር የተነሳ ግጭት ሰላሟን ነሳት። ይህ እውነት ለቀጣይ ሕይወቷ ዕንቅፋት መስሎ... Read more »

ጎሽ ለልጇ …

የዓመታት ትዳሯን ሞት ከፈታው ወዲህ ወይዘሮዋ የብቸኝነት ሕይወት ወርሷታል፡፡ አራት ልጆቿን ያለአባት ማሳደግ፣ ቤቷን ያለአባወራ መምራት ለእሷ ቀላል አልሆነም። እሷ ባትማርም በተቻላት አቅም ልጆቿን ታስተምራለች፡፡ ሁሉም ሴቶች ናቸውና በምክንያት ቤት እንዲውሉ አትሻም።... Read more »

ዘወትር በምሥጋና…

የአዲስ ዓመት ዋዜማ … የአዲስ ዓመት ድባብ አካባቢውን ማወድ ይዟል። በርካቶች ለአውደ ዓመቱ ዝግጅት ሸብረብ እያሉ ነው። አንዳንዶች የመጪውን ዘመን ዕቅዳቸውን ያልማሉ። ሌሎች ደግሞ ባጠናቀቁት ዓመት የከወኑትን ስኬት እያስታወሱ፣ ዳግም ስለነገው እቅድ... Read more »

አምና ይህን ጊዜ …

እንደመነሻ … ዕለቱ አዲስ ዓመት ሊገባ በጣት የሚቆጠሩ ቀናት የቀሩት የዓውደ ዓመት ዋዜማ ነው። ሁሌም ዓመት በዓል ሲደርስ የሚኖረው ግርግርና ዝግጅት ዛሬም ቀጥሏል። አዎ! ዓውደ ዓመት ነው። ለዚያውም አዲስ ዓመት። ይህን ጊዜ... Read more »

በመንገዳችን ላይ…

የክረምቱ አየር ‹‹መጣሁ ቀረሁ›› በሚለው ዝናብ ግራ የገባው ይመስላል። ያዝ ለቀቅ የሚያደርገው ቅዝቃዜ ድንገት ብቅ በምትለው ፈዛዛ ጸሀይ እየተዋዛ ነው። የነሐሴ ዝናብ ያረሰረሰው እርጥብ መሬት ጭቃ እንደያዘው አርፍዷል። ዕለቱ ለአብዛኞቹ ምቾት የሰጠ... Read more »

ወንድምዓለም – በክፉ ቀን…

የአባ ጎራው ልጅ… ትንሹ ልጅ ደስተኛ ነው፡፡ ዛሬም እንደፊቱ እየሳቀ ይጫወታል፣ እየዘለለ ይቦርቃል፡፡ ከትምህርትቤት ባልንጀሮቹ ፣ ከመንደር እኩዮቹ ጋር ሳቅ ጨዋታው ልዩ ነው። የፊቱ ፈገግታ የአንደበቱ ለዛ ያሳሳል፡፡ ውዱ ጎራው ለቤቱ የመጨረሻ... Read more »

‹‹ልጆቻችሁ ልጆቻችን ናቸው ››

ትውልድና ዕድገቷ ባህርዳር ከተማ ነው። አዲስ አበባ ስትመጣ የእሷንና የቤተሰቦቿን ኑሮ በተሻለ ለመቀየር አስባ ነበር። አገሬነሽ ለከተማ ህይወት አዲስ አይደለችም። የቦታ ለውጥ ካልሆነ በቀር ከተማ ለእሷ ግርታን አይፈጥርባትም። ሾፌሩ ባለቤቷ ለቤት ለትዳሩ... Read more »

ስለ ሕይወት…

መሰረት… የገጠር ልጅ ነች እንደእኩዮቿ ከብቶች ስታግድ ስትዘል፣ስትቦርቅ አድጋለች። ገበሬዎቹ እናት አባቷ፣ በሷ ደስታ ሰላም አላቸው። ልጃቸው ፈገግ ስትል ውስጣቸው ሰላም ያገኛል። ሁሌም ዓለሟን አይተው የልባቸውን መሙላት ይሻሉ። ትንሽዋ መሰረት ከወላጆቿ ፈቃድ... Read more »