እየሞቱ ፍትህን ማዳን

ዓለም ፅናትና ብርታት፤ ጭካኔ እና የዋህነት የሚፈራረቅባት፣ በቢሆንና በሚሆን ክስተቶች የተሞላች ናት። ይህች ዓለም ሁሉ ነገር ይፈራረቅባታል። ዛሬ ‹‹እንዲህም ይኖራል›› በሚለው አምዳችሁ ፅናትና ብርታትን በውስጡ ስለተሸከመው ወጣት ብሎም ጭካኔን በመርዝ ብልቃጥ ጭልጥ... Read more »

ከሰው ሀገር ዶላር፤ የሀገሯን አንድ ብር የመረጠች እንስት

ተራ ከሚጠብቁ ሦስት ሰዎች ውስጥ ሁለቱ ተቀምጠው አንደኛው ግን ቆሟል። ከፍጥነቷ በተጨማሪ ለሥራዋ ጥራት ከሚገባው በላይ እንደምትጠነቀቅ ለመረዳት አጠገቧ ያሉ የሥራ መገልገያ መሳሪያዎች ምስክር ናቸው። በርካታ ብሩሾች፣ ሁለት ባለ አምስት ሊትር ጀሪካኖች... Read more »

የሙዚቃ እስረኛ

 የዳዊት ነገር ዳዊት መንግስቱ ይባላል። እድሜው 55 ዓመት ነው። ጎፈሬውና ተክለቁመናው ሲታይ ግን ወጣት ያስንቃል። ውሃ፣ አነስተኛ ፍራሽ፣ ቴፕ፣ የፕላስቲክ ሸራ ከአጠገቡ አለ። ሁሉም በየፈርጃቸውም ተሰድረዋል። እርሱ የተቀመጠበት ሥፍራ መስቀለኛ መንገድ ሲሆን፤... Read more »

ያለመቻልን ለመቻል…በጠንካራው ረመዳን

ሰንኮፍ በማለዳ ስለዛሬው ‹‹እንዲህም ይኖራል›› አምድ እንግዳ ያወጋኝ ባጋጣሚ ያወኩትና አብሮት የሚማር የኋላ እሸት ተስፋው የሚባል ጓደኛው ነው። የኋላ እሸት ስለዚህ ሰው ሲነግረኝ ብርቱና ፍላጎቱ የላቀ ስለመሆኑ እርግጠኛ ሆኖ ነበር። ዕድሜውን ሙሉ... Read more »