
«መተንፈስ አልቻልኩም» አሊያም በአገሬው ቋንቋ “I can’t breathe” ሰሞኑን በማህበራዊ ድረገፆች በስፋት ሲስተጋባ የነበረና አሁንም በተደጋጋሚ በመስተጋባት ላይ ያለ የሰቆቃ ድምጽ ሆኗል። በዚህም አላበቃም በዓለም አራቱም ማዕዘናት የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና እና ሰው... Read more »
እንደ መግቢያ ሕይወት በየፈርጇ አስገራሚ ዑደቶችን ይዛ ትሄዳለች። የዛሬ ‹እንዲህም ይኖራል› አምድ እንግዳ ሠላማዊት ገብሬ የዚሁ አካል እንደሆነች ከህይወት ተመክሮዋ መገመታችሁ አይቀሬ ነው። ሰላማዊት ገብሬ እና ቤተሰቦቿ ቀደም ሲል መርካቶ አራተኛ በልዩ... Read more »

የኮሮና ቫይረስ አይረሴ የሕይወት ታሪኮችን በደማቁ አስፅፏል። እናትና ልጅን፣ እህትና ወንድምን፣ ባልና ሚስትን በህመም ጊዜ እንዳይጠያየቁ አድርጓል። በሌላ ህመም የታመሙ ሰዎች እንኳን ሆስፒታል ውስጥ ተኝተው ቤተሰብ እንዳይጠይቃቸው ተደርጓል። የሕግ ታራሚዎች ከጠያቂ ተለያይተዋል።... Read more »
ዓለምን ለቀውስ የዳረገው የኮሮና ቫይረስ የጋዜጠኞችንና የቤተሰባቸውን ሕይወት ምስቅልቅል እያወጣ እንደሆነም እየተነገረ ነው። በተለይም ከሥራ ባህሪያቸው አኳያ ጋዜጠኞች ቀዳሚ ተጠቂ እየሆኑ ስለመምጣታቸው እየተነገረ ነው። ባለፈው ሳምንት በተከበረው የዓለም አቀፉ የነፃው ፕሬስ ድርጅት... Read more »

ሕይወት ፈርጀ ብዙ ገጽታዎች አሏትመውጣት እንዳለ ሁሉ መውረድም ይኖራልከመውረድ ውስጥም በትጋት መውጣት ይቻላልአግኝቶ ማጣት እንዳለ ሁሉ አጥቶም ይገኛል።ይህ የህይወት እውነታ ነውበጥቂቶች የህይወት መውጣትና መውረዶች ውስጥ ብዙዎች ይማራሉየህይወትን ፈተናዎችም ያውቃሉበከፍታ ውስጥ የሚገኙት ‹‹እንዲህም... Read more »

እንደ መግቢያ ዓለም እየተጨነቀች ባለበት በአሁኑ ወቅት ፈፅሞ የማይታመኑ ነገሮች እየተሰሙ ነው። አንዳንዶቹ ጉዳዮች የሰው ልጅ መልካምነት ይህን ያክል ስለመግዘፉ ሰብዓዊነት ከመስፈሪያው አልፎ ከአፍ እስከ ገደፉ የተሸከሙ የዋሆች ስለመኖራቸው ያሳብቃል። በሌላ ጎኑ... Read more »

የኮረና ቫይረስ በዓለም ሥጋት ሆኖ ሁሉም በድንበሩ፤ በአገሩ ከትሟል፡፡ ነገሮች በየቀኑ እየተቀያየሩ ለማመን የሚከብዱ መረጃዎች እየወጡ ነው፡፡ ኃያላንም፣ ልዑላንም፤ ድውያንም፣ ጤነኛውንም ሁሉ ስለዚህ ጉዳይ እንዲጨነቅ እንዲጠበብ አድርጓል ኮረና፡፡ በተለይ ደግሞ የቫይረሱ መተላለፊያ... Read more »
ዘመናዊ መሳሪያ በመታጠቁ ሰራዊቱን አልፈራም፤ 500 የግብፅ ወታደሮችን ከአልጋ ላይ አስተኝቷል። የአገር መሪዎችን አልራራላቸውም የእንግሊዙን ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ጨምሮ በርካታ ፖለቲከኞችን ከባድ የጤና ቀውስ ውስጥ ከቷል። የቤተ መንግስት በር ሲያንኳኳ ከቶውንም... Read more »
እንደ መግቢያ በፈረንጆቹ አቆጣጠር 1918 ዓለም በጭንቅ ውስጥ ነበረች፡፡ እንደ ዛሬው ቴክኖሎጂ በላይ በላዩ ተወልዶና ሉላዓዊነት እንዲህ ትስስሩ ሳይጠብቅ ዓለምን ግን ያስተሳሰረና ሁሉም ስለ አንድ ጉዳይ ብቻ እንዲያወራ ያደረገ አንድ ነገር ተከሰተ፡፡... Read more »

ዓለም ገረገራዋን ዘግታ ኮረና ሆይ እለፈኝ እያለች እየተማፀነች ነው፡ ከታላቅ እስከ ታናሽ ለኮረና እጅ ላለመስጠት ደፋ ቀና ቢሉም እንዲሁ ግን በቀላሉ ሊራራላቸው አልቻለም፡፡በጤና ፖሊሲያቸው በከፍተኛ ደረጃ የሚመኩትና በሀብታቸው የሚመጻደቁት በበርካታ የአውሮፓ አገራት... Read more »