
ግርማ መንግሥቴ ስለ ጎዳና ተዳዳሪዎችና ተያያዥ ጉዳዮች የሚያጠናው ፍልስፍና ስትሬቲዝም (streetism) በአገራችን እምብዛም የተለመደ አይደለም። ምናልባት መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይጠቀሙበት እንደሆን ባይታወቅም በመንግስት ተቋማት በኩል ግን ቀጣይነት ባለውና ችግር ፈቺ በሆነ መልኩ... Read more »

ክፍለዮሐንስ አንበርብር እንደ መግቢያ ሕይወት በየፈርጁ የራሷ ቀለም፣ የራሷን ጣዕምና የራሷን መዓዛ ይዛ ትጠብቃለች። አሊያም ደግሞ ሕይወትን እንደአመጣጧ ተቀብለን የራሳችን መዓዛ እንጨምርባታለን። አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ሕይወት በተደላደለ መስመር ላይ ሆና የሰው ልጆችን... Read more »

ግርማ መንግሥቴ ህይወት እንደ ወንዝ ውሃ አይደለም። አባጣ ጎርባጣ የበዛበት እንጂ፣ ዝም ብሎ አይወርድም፤ ወይም አይፈስም። ይህ ለሁሉም ነው። በትምህርትም ይሁን በንግድ፤ በግብርናም ይሁን በትዳር አለም … በሁሉም ዘርፍ ህይወት ከፈተና ነፃ... Read more »

ግርማ መንግሥቴ በኢትዮጵያ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር ቀላል የሚባል አይደለም። እራሱን ችሎ በእቅድ ሊመራና ወደ ተግባር ሊወርድ የሚገባን ስራ ይፈልጋል። ይሁን እንጂ በእኛ አገር ምንም የተለየ ነገር ሲሰራ አይታይም። ይህ ባለመሆኑም በርካታ ችግሮች... Read more »

ግርማ መንግሥቴ ታላቁ የብሪታንያ ባለቅኔ እና ጸሐፌ ተውኔት ሚሊያም ሼክስፒር (ኤፕሪል 1564 – ኤፕሪል 1616) “አለም ትያትር ናት” ካለ አራት መቶ አመት ቢያልፈውም ይህ ወርቃማ አባባሉ አሁን ድረስ ከማህበረሰብ የዕለት ተዕለት የቋንቋ... Read more »
እንደመግቢያ ‹‹ስትሪንግ አርት›› የተጀመረው በቀደምት ዘመናት በህንዳዊያን እንደሆነ ይነገራል። ስትሪንግ አርት የመስሪያ ጣውላ፣ ክር እና ሚስማር እንደግብዓት በመጠቀም የሚሰራ ሲሆን ሁለት ዓይነት ስትሪንግ አርት አለ። ጂኦሜትሪካል ስትሪንግ አርት እና ነፃ ስትሪንግ አርት... Read more »

የኑሮ እሽክርክሪቷ ማቆሚያ ድንበር የላትም። ከምስራቅ አንስታ ምዕራብ፤ ከሰሜን ወስዳ ደቡብ ትሰዳለች። የሰው ልጅ እትብቱ ከተቀበረት ወስዳ ባህር ማዶ ታሻግራለች።በአገር ውስጥም ቢሆን ከቆላው ደጋ፣ ከብርዳማው ሞቃታማ ስፍራ፤ እንዲሁ በተቃራኒው ከሐሩሩ ወስዳ ውርጭ... Read more »

ህይወት ነዋሪዎቿን ከአንዱ ክፍል ወደ ሌላኛው ክፍል ለማለፍ ሳይሆን ከቀን ቀንን ለማሸጋገር ስትከጅል “ማርክ” ሳትይዝ በራሷ መንገድ የምትፈትነን እልፍ ፈተና አለ። ባለታሪካችን የተመሰቃቀለ ህይወቷን ፈር ለማስያዝ የምትውተረተር የቀን ጎዶሎ ያጋጠማት ምስኪን ሴት... Read more »

ድሬ ያችን ሰዓት! ያችን ሌሊት እንደምን አድርጎ ይርሳት? ከላይ ሰማይ እንደራበው ጅብ ሲያጓራ፣ ሲስገመገም፤ የመብረቅ ብልጭታ ሲያስጓራ፤ የሰዎቹ ዋይታና እሪታ በአዕምሮው ውስጥ እየተመላለሰ እንደምን ሊረሳት ይችላል? ያች ‹‹የበርሃ ንግስት›› አይታና ሰምታ በማታውቀው... Read more »
ምስቅልቅሉ በወጣበት በዚህ ወቅት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚሰሙ አሃዞች እና ሁነቶች እጅጉን ያስደነግጣሉ። በተለይም ደግሞ የኮረና ቫይረስ በበለፀጉ አገራት ላይ እያደረሰ ያለው ጫና ሲሰላ እና ምጣኔ ሀብታዊ ተፅዕኖ ሲገመት እጅግ ከፍተኛ ሆኗል።... Read more »