
ሙሉጌታ አጥናፍ የተወለደው በአማራ ክልል ሀዊ ዞን ቲሊሊ ወረዳ አደጋጓሽታ ቀበሌ ነው። ለቤተሰቡ ሁለተኛ ልጅ ሲሆን በልጅነት እድሜው በጣም ፈጣን መሆኑን ቤተሰቦቹ ይነግሩት እንደነበር ይገልጻል። እርሱም እንደሚስታውሰው በልጅነቱ ክብት በመጠበቅ የዳጉሳ ገለባ... Read more »

ከምሽቱ 4፡30 ነው። ለወትሮው በሞቃታማ አየር ፀባይዋ የምትታወቀው የአዳማ ከተማ የሐምሌው ጭጋግ አጨፍግጓት ቀዝቃዛ አየር ትተነፍሳለች ። ከተማዋ የቀን ገጽታዋ ተቀይሮ ሌላ ድባብ ይታይባታል ። ከሰዓታት በፊት ከወዲህ ወዲያ ሲከንፉ የነበሩ ተሽከርካሪዎች... Read more »

ስለሀገራቸው ፍቅር አውርተው አይጠግቡም። ክፉዋን ማየት ሳይሆን መስማት አይፈልጉም። እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ በጉያዋ እቅፍ ውስጥ ሆነው ከግቷ እየጠቡ ማደጋቸውን ይናገራሉ። የእናትነት እና የልጅነት ፍቅራቸው ጽኑ ነው። በእርሷ መኖር እርሳቸው ኖረዋል፤ በእርሳቸው መኖርም እርሷ... Read more »

ሰው ቀጥ ባለ የህይወት መስመር ላይ አይጓዝም። ኑሮውን ለማሸነፍ ሲል፤ አባጣና ጎርባጣውን፣ አቀበትና ቁልቁለቱን፣ ሜዳና ሸለቆውን፤ ይወጣል፤ ይወርዳል። አንዳንዴ ከፊት፤ አንዳንዴ ከመሃል፤ አንዳንዴም ከኋላ ሆኖ በከፍታና በዝቅታ መሃከል እየዋዠቀ ይኖራል። የዛሬዋ ባለታሪክም... Read more »

የ27 ዓመት ወጣት ነው። ትውልዱና እድገቱ በአማራ ክልል፣ ምስራቅ ጎጃም ዞን፣ ደጀን ወረዳ፣ ጥቄት ኖራ በሚባል የገጠር መንደር ነው። ለእናቱ አንድ ነው። ልጅ እያለ እናቱ ያደርጉለት የነበረውን እንክብካቤ እንደህልም ያስታውሰዋል። የስድስትና የሰባት... Read more »

መርካቶ ትተረማመሳለች፤ ሻጭና ገዢ ይዋከባል።የሚሰሩ፣ የሚለምኑና የሚዳብሱ እጆች፤ የሚሯሯጡ እግሮች፤ የሚወተውቱ አፎች፤ የሚቅለበለቡ ዓይኖች፤ ብቻ የአዳም ልጅ እንደየ ግብሩ ተሰባስቦ መርካቶን አጨናንቋታል። ድንገት ዓይኔ ዘንቢልና ፌስታላቸውን አንጠልጥለው ላይ ታች ከሚሉት አዛውንት ላይ... Read more »

ሞገስ መኮንን ይባላል። ትውልዱና እድገቱ አማራ ክልል ዋግኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን፣ ዳና ወረዳ ልዩ ስሙ አምደ ወርቅ ከተማ ነው። ለቤተሰቡ አምስተኛ ልጅ ሲሆን ወንድ እርሱ ብቻ ነው። በልጅነቱ ምንም አይነት የአካል ጉዳት... Read more »

ህይወት በጥድፊያና ሩጫ ውስጥ ሆና ከምትታይባቸው ቦታዎች አንዱ መርካቶ ነው። ገዢ፣ ሻጭ፣ ደላላ፣ የጉልበት ሰራተኛ፣ ባለላዳ፣ ባለአህያ፣ ባለመፋቂያ፣ ባለሎተሪ፣ ባለለውዝ፣ ባለቆሎ፣ ባለ ቡና ወዘተ…ብቻ ሁሉም በተሰለፈበት ጎራ ውጤት ለማምጣት የሚተረማመስበት የንግድ ማዕከል... Read more »

በቀድሞ ከፋ ጠቅላይ ግዛት በአሁኑ አጠራር ጂማ ዞን፣ ቶባ ወረዳ ልዩ ስሙ ኩረቼ በሚባል ወንዝ አቅራቢያ በ1903 ዓ.ም መወለዳቸውን ይናገራሉ።በልጅነታቸው ከብቶችን በማገድ፤ ከፍ ሲሉም በግብርና ስራ ላይ በመሰማራት ቤተሰቦቻቸውን ያግዙ ነበር።ወይፈኖችን እና... Read more »

አመሻሽ ላይ መነሻዬን መነን አካባቢ አድርጌ ከስድስት ኪሎ ዩኒቨርሲቲ ጀርባ ቁልቁል ወደ አፍንጮ በር በሚወስደው መንገድ እጓዛለሁ።መምህራን ኮንዶሚኒየም ከሚባለው ሰፈር ከመድረሴ በፊት በስተቀኝ በኩል እናትና ልጆች ከአንዲት የሸራ ቤት በር ላይ ተቀምጠው... Read more »