
ከምሽቱ አስራ ሁለት ሰዓት አካባቢ ነው፡፡ እኔና ባልደረባዬ ከሥራ እንደወጣን የእግር እንቅስቃሴ እያደረግን ወደ ቤታችን ለመሄድ በማሰብ ከአራት ኪሎ ፒያሳ፤ ከፒያሳ የቸርችል ጎዳናን ይዘን ቁልቁል ወደ ለገሀር እያዘገምን ነው፡፡ ቸርቸል ጎዳና አዲስ... Read more »

በአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ ላይ እያለን ስለዛፍ ቆራጭ ማውራት ምቾት ላይሰጠን ይችላል:: ያውም ችግኞችን መትከል፣ ዛፎችን መንከባከብ የህይወታችን መርህ አድርገን በተነሳንበት በዚህ ወቅት:: ‹‹ዛፍ ቆራጩ›› ያልናቸው እኚህ ሰው ግን በየመንደሩ አደጋ ያደርሳሉ የተባሉ... Read more »

ራሲሞ ከባ ይባላል። የተወለደው በምዕራብ ወለጋ ዞን መንዲ ወረዳ ነው። ለቤተሰቡ አራተኛና የመጨረሻ ልጅ ሲሆን ሦስት ታላላቅ እህቶች አሉት። አባቱ ገና የዘጠኝ ወር ልጅ እያለ ነው የሞቱት። እንደአባትም እንደእናትም ሆነው ያሳደጉት እናቱ... Read more »

አንዳንድ ጊዜ አዕምሯችን የተማርነውንና ዓለምን የተረዳንበትን መንገድ አስቶን ያደግንበትን ማህበረሰብ ኋላ ቀር አስተሳሰብ፤ ጎጂ ባህልና ወግ አድንወርስ ያደርገናል። እንደህሊናችን ሳይሆን እንደ አካባቢያችንና እንደ ማህበረሰባችን እንድናድር፤ ምክንያታዊነትን ትተን ዘልማዳዊ እንድንሆን ይጫነናል። ለምሳሌ፡- የቤት... Read more »

ህይወት ባሰቧት መንገድ የማትሄድ መልከ ብዙ ነች። ጥቂቶች ህልማቸውን እውን ያደርጋሉ። ባሰቡት የህይወት መስመር ትልቅ ደረጃ ላይ ለመድረስ አስበው በተለያዩ ምክንያቶች ከጉዟቸው ተደነቃቅፈው መንገድ ላይ የሚቀሩ በርካቶች ናቸው። በአንድ ወቅት ዳጎስ ያለ... Read more »

ማንም እንደሚያውቀው፣ አገር አገር ሆና እዚህ የደረሰችው በልጆቿ ነው። ኢትዮጵያም አገር ነችና ይህ ፍፁም እውነት ለእሷም ይሰራል። በተለይ ከጥንታዊት አገርነቷ አኳያ ያላለፈችበት መንገድ፣ ያልተራመደችው መሰናክል የለምና ከማንም በላይ አንድ አገር በልጆቿ እዚህ... Read more »

እንደምናውቀው የዛሬው እኛ መሰረቱ የጥንት እናት አባቶቻችን ናቸው። ከዛ ከእሩቁ ጊዜ ጀምሮ ደግሞ ትውልዶች ተፈራርቀዋል። ሁሉም የየድርሻውን እየተወጣ (ቅብብሎሽ) እዚህ የዛሬዎቹ እኛ ላይ ደርሷል። “እኛስ ምን እያደረግን ይሆን?” የሚለውን ሌላ ጸሐፊ ሊቀጥልበት... Read more »

በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በዘር፣ ቀለም፣ ሀይማኖት፣ ፆታ፣ አካል ጉዳተኛነት፣ ጤነኛነት ወዘተ ላይ ልዩነት የማያደርጉ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ … ጉዳዮች ብዙ ናቸው። እነዚህ መሰረታዊ ጉዳዮች ተግባር ላይ መዋላቸው ተገቢ ነው። ይሁንና በአሉታዊ... Read more »

የሥራ ጉዳይ የህልውና ጉዳይ መሆኑ እርግጥ ነው። ይሁን እንጂ ገንዘብ ማግኛ ብቻ ሳይሆን ገንዘብ መቆጠቢያ፤ የጤና መጠበቂያም ነው። ሥራ በመዋልና አለመዋል መካከል ያለው የወጪ መጠን የትና የት ልዩነት እንዳለው ሁሉም የሚያውቀው ሲሆን... Read more »

ዛሬ ዛሬ አለማችንን ቀስፈው ከያዟት ተግዳሮቶች መካከል አንዱ የስራ እድል ጉዳይ ሲሆን፣ የዚህ እድል ያለመኖር የፈጠረው የስራ አጥ ቁጥር በብርሀን ፍጥነት እያደገ መሄዱ ነው። ይህ ከህዝብ ቁጥር እድገት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያለው... Read more »