
የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነው። ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነሳ ሰዓቱ ረፍዷል። እየተደናበረ ወደክፍል ሲሄድ ትምህርቱ ተጠናቆ ተማሪ ተበትኗል። ግራ ቢገባው ወደ ሰሌዳው ዞር ቢል ሁለት የሂሳብ ጥያቄዎችን ተፅፈው አየ። ‹‹የቤት ስራ መሆን አለበት›› ብሎ ማስታወሻው... Read more »

በሕይወታችን ውስጥ ‹‹እኔ እኮ ሰነፍ ነኝ! ምንም አልችልም! በቃ እኔ እኮ የተፈጠርኩት ለስንፍና ነው! አልረባም!›› ልንል እንችላለን። ግን ክፍተታችን በጣም ቀላልና ትንሽ ብቻ መድኃኒት የሚያስፈልጋት ልትሆን ትችላለች። ስለዚህ ከታች ከተዘረዘሩት ስድስት ነጥቦች... Read more »

አንዳንድ ሰው በጨዋታ መሃል ‹‹እኔ የያዘኝ ይዞኝ እንጂ ቀላል ሰው እኮ አይደለሁም›› ሲል ሰምታችሁ ሊሆን ይችላል። እውነት ነው ማንም ሰው ቀላል አይደለም። ማንም ሰው ተራ አይደለም። ማንም ሰው የሚናቅ አይደለም። አቅሙን ስላልተጠቀመበት... Read more »

ጥሩ ገቢ አለህ። ጥሩ ትሠራለህ። ትምህርትህን በትጋት ትማራለህ። ወይም ደግሞ ጥሩ አቅም አለህ። ግን በምትፈልገው ልክ አልተቀየርክም። ለምንድን ነው? መልሱን ታውቀዋለህ? ‹‹The magic of thinking big›› የተሰኘ መፅሃፍ የብዙ ሚሊዮን ሰዎችን ሕይወት... Read more »

እናቱ ማርገዟን ስታውቀው ለማስወረድ ተጣድፋ ወደ ሀኪም ቤት ሄደች፡፡ ሀኪሞች አይሆንም አሉ። ካለችበት የኑሮ ሁኔታ አንፃር ሌላ ልጅ መውለድ ለእርሷ የማይታሰብ ነው፡፡ ሀኪሞች እምቢ ቢሏትም እርሷ ግን ተደብቃ የአልኮል መጠጥ እየጠጣች ፅንሱን... Read more »

እውቁ አሜሪካዊ ደራሲና አነቃቂ ንግግር ተናጋሪ ቶን ሮቢንስ ‹‹energy flows where the attention goes›› ይላል፡፡ ጉልበትህ የሚፈሰው ትኩረትህ ወዳለበት ነው እንደማለት ነው፡፡ ለመሆኑ ትኩረት ምን ማለት ነው? ትኩረት ማለት የምትፈልገውን ነገር ማወቅ፤... Read more »

በዚህ ዓለም ራስን ማወቅ የሚያክል አቋራጭ መንገድ የለም:: ራስህን ስታውቅ ፍፁም የሚያስቀና ሰው ትሆናለህ:: ራሱን የሚያውቅ ሰው ለምን እንደተፈጠረ፣ ለምን እንደሚማር፣ ለምን እንደሚሠራ ያውቃል:: ማንን ጓደኛ፣ ማንን ፍቅረኛ፣ ማንን የትዳር አጋር ማድረግ... Read more »
ባልታሰበና ባልተጠበቀ ሁኔታ ወደ´ዚህ ከባድና ውስብስብ ርእስ ተገባ። እየከበደ በሄደ ቁጥር እልህ እየፈጠረ በመምጣቱ ምክንያት ላለመፋታት ውሳኔ ላይ ተደረሰ። እነሆም በሚከተለው መልክ ይቀርብ ዘንድም ፍቃድ ሆነ። ለነገሩ፣ የተፈጥሮን አንድ በመቶ (100%) እንኳን... Read more »
መሆን ወይስ አለመሆን፤ ጥያቄው ይሄ ነው፤ (በሼክስፒር “ሐምሌት” ውስጥ ሐምሌት እንደተናገረው) ይህ የሼክስፒር 400 ዓመታትን የዘለለ ኃይለቃል የበርካታ መጻሕፍት ርእስ፣ የበርካታ ጸሐፍት ማእከላዊ ጭብጥ፤ የበርካታ ሀሳቦች ማራመጃ፣ የበርካታ ማንነቶች ማንፀባረቂያ ∙ ∙... Read more »
“ሀዘን አታብዙ። ሀዘን ሲበዛ ሀዘንን ነው የሚወልደው” የሚል ዘመን የተሻገረ አባባል አለ። አባባሉ “እውነት” ስለመሆኑ ዘመን ጠገብነቱ ብቻ በራሱ ማረጋገጫ ነው። ከሰው ልጅ ቁጥጥር ውጭ ከሆኑት ባህርያት አንዱ ሀዘን (ማዘን) ነው። ማንም... Read more »