አሁን አሁን እየተደጋገመ በሚፈጠ ረው መድረክ የማቀብለው ብቻ ሳይሆን የምቀበለው ነገር ለእኔም ዕድል ከመፍጠሩ ባሻገር፤ እውቀት እየጨመረልኝም በመምጣቱ መቀባበል መደጋገፍም ነውና ተደስቻለሁ፤ መተባበር መግዘፍም ነውና እንዲህ መሰሉን መድረክ ለሃሳቦች መንሸራሸር ለመልካም ውጤት... Read more »

‹‹በደን ውስጥ ያለ ዛፍ ሲያድግ ድምፁ አይሰማም፤ ሲሰበር ግን …›› ሰዎች ሲያድጉና ሲሻሻሉ አዋጅ አያስፈልጋቸውም፤ ይህንኑ ለመስማትም ማንም ጉዳዩ አይደለም። ውድቀታቸውን ግን ሰምቶ ለማዛመት ሁሉም ይፈጥናል። ስለዚህ ውድቀትህን፣ ችግርህን፣ መከራህን ለማንም አትንገር፤... Read more »

የሰው ልጅ በታሪኩ ውስጥ ወደ ተሻለ ደረጃ ለማለፍ ከሚጓዝባቸው መንገዶች አንዱ ለውጥ ነው። ከሁሉም የላቀው ለውጥ፣ በራስ ላይ የሚካሄድ ለውጥም ነው። ምክንያቱም ለውጥ ከነበረው ወዳልነበረው፤ ካለው ወደተሻለው የመሸጋገሪያ ፍኖት በመሆኑ በጥንቃቄ ተይዞ... Read more »

ንፋስ ዘመን የመጀመሪያው የዕድሜ ዘመን ታይቶ የሚጠፋው እንደ ዘበት ሳይጠገብ የሚያልፈው የልጅነት ዘመን ነው። የንፋስ ዕድሜ ይባላል ። ጮርቃነት የሚያይልበት ቂምና ጥላቻ የሌለበት ስለ ዓለምና አካባቢው አዕምሮ በእጅጉ የሚመዘግብበት የማለዳ ዕድሜ ነው።... Read more »

በብዙ ምክንያት ራሳቸውን በፍርሃት አጥር ውስጥ ያጥራሉ፡፡ ፍርሃት የብዙ ጉዞዎቻችን መሰናክል፣ የዓላማችን እንቅፋትና የጥያቄዎቻችን ሁሉ አጉል ምክንያት ነው፡፡ ሰው የራሱ በሆኑ ምክንያቶች ወደ ፍርሃት አዘቅት ራሱን ይከታል፡፡ አንዳንዶች በአስተዳደጋቸው ተጽዕኖ፣ አንዳንዶች በውሎ... Read more »

ከአገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ቀደም ሲል “በብሔራዊ ቴአትር”ተደርጎ በነበረው “መፍትሄው ኢትዮጵያዊነት ነው “ በሚለው ርዕሰ-ነገር ሥር ያቀረብኩት ንግግሬ መልካም ግብረ መልስ አገኘ መሰለኝ፤ በጽሑፍ በዚሁ ዓምድ ላይ ወጣ። ከዚያም በኋላ በተነጋገርነው መሰረት ዓምዱን... Read more »

በምስክር ጌታነው ሚዲያና ፕሮሞሽን የተዘጋጀው የግንቦት ወር መድረክ መሪ ሃሳቡ ‹‹መፍትሔው ኢትዮጵያዊነት ነው›› የሚል ነበር። ተናጋሪዎቹም መፍትሔው ኢትዮጵያዊነት እንደሆነ ተናግረዋል። በመድረኩ ላይ የቀረቡ ዲስኩሮችን እያስነበብናችሁ ቆይተናል፡ በወቅቱ ከነበረው መድረክ የመጨረሻ የሆነውን የመጋቢ... Read more »

ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ ስለማስመሰል ተናግሯል። ከጥንት የግሪክ ፈላስፎች አንዱ የሆነው ፕሌቶ 35 ያህል ድርሳናት አሉት፤ ከእነዚህ ውስጥ 33ቱ ማስመሰል ላይ ጦርነት ያወጀባቸው ናቸው። በተለይም ‹‹ለመሆን እንጂ ለማስመሰል አንሰራም›› የሚለውን ጠቃሚ ሆኖ አግኝቼዋለሁ።... Read more »

በእኔ እምነት ኢትዮጵያዊ አራዳ ገመና የለውም። ብዙ ነገሮቻችን ላይ ችግር የፈጠረው ገመና ይመስለኛል። በነገራችን ላይ በገመና እና በአይነኬነት (Taboo) መካከል ልዩነት አለ። አይነኬነት (ታቡ) የሚባሉት ማህበረሰቡ ተስማምቶ የማይላቸው፣ በአደባባይ የማይነገሩ ነገሮች ናቸው።... Read more »

ከለመድኩት መድረክ እና ቦታ ለየት ያለ ስለሆነ ለእኔ ይህ መድረክ የመጀመሪያዬ ነው፡፡ ስለዚህ ብዙም ልምድ ስለማይኖረኝ ትረዱኛላችሁ ብየ አስባለሁ፡፡ መጋቢ ሐዲስ እሸቱ ከሃይማኖት ቦታ አልፎ እንዴት ስለአገር መወራት እንዳለበት አስተምረውኛልና እርሳቸውን አመሰግናለሁ፡፡... Read more »