አባትዬው …

መልካምስራ አፈወርቅ የሁለቱ ቅርበት ከወትሮው ለየት ብሏል። በተገናኙ ቁጥር ቁምነገር ማውራት ይዘዋል። ውስጠታቸውን ያዬ ጥቂቶች ሁኔታቸውን የጠረጠሩ ይመስላል። ከሚያደርጉት ተነስተው የራሳቸውን ግምት እየሰጡ ነው። ሰዎቹ ሁሌም ስለሁለቱ ጉዳይ አበክረው ያወራሉ። ምንአልባት የጥንዶቹ... Read more »

የመንገደኛው ባትሪ

ቅድመ- ታሪክ … ከስልጤ ሜዳማ ስፍራዎች በአንዱ ሲቦርቅ ያደገው ሁሴን መሀመድ ልጅነቱን ያጣጣመው ከመንደር እኩዮቹ ጋር ነበር። በወቅቱ ከእሱ መሰል ባልንጀሮቹ ጋር ትምህርትቤት ገብቶ ፊደልን ቆጥሯል።ስድስተኛ ክፍል ሲደርስ ግን ሁኔታዎች ተለወጡ።ወላጆቹ መኖሪያቸውን... Read more »

ስካር የፈታው ጓደኝነት

 ቅድመ- ታሪክ ልጅነቱን በቡረቃ አሳልፎ ፊደል በቆጠረባት ደብረማርቆስ እስከ አስረኛ ክፍል ተምሯል። አስረኛ ክፍል ሲደርስ ወደቃጣዩ ደረጃ መሻገር አልቻለም፤ የነበረበት ዕድሜ አፍላ ነበርና ገንዘብ ማግኘትና ራስን መቻል አማረው። ያለማሰለስ ሥራ ማፈላለግ ያዘ።... Read more »

ከፈረንጁ ጀርባ …

ቅድመ-ታሪክ… የጥንዶቹ ሰላም ማጣት እያደር ብሶበታል። ጠዋት ማታ በጭቅጭቅ የዘለቀው ኑሮ ተስፋ ያለው አይመስልም። ባልና ሚስቱ ለመለያየት ወስነው ፍቺን ካሰቡ ቆይተዋል። በትዳር ሲኖሩ ያፈሩት ወንድ ልጃቸው አፉን በወጉ አልፈታም፣ እግሮቹ ጸንተው አልቆሙም።... Read more »

ደባሎቹ

ቅድመ-ታሪክ ሰሜን ሸዋ ኤፍራታና ግድም ያፈራችው ዘነበ ልጅነቱን እንደ እኩዮች ሲቦርቅ አሳልፏል:: ከቀዬው ባልንጀሮቹ ጋር መልካም የሚባል ጊዜ ነበረው::ሜዳ እየዋለ፣የከብቶች ጭራን እየተከተለ ክረምት ከበጋን ገፍቷል :: ከፍ ሲል ወላጅ እናቱ አዲስ አበባ... Read more »

ደቦኞቹ

ቅድመ – ታሪክ ልጅነቱን ያሳለፈው እንደ ዕድሜ እኩዮቹ ዘሎና ፈንጥዞ ነው። አካባቢው ከከተማ ወጣ ያለ መሆኑ ለልጆች ውሎ ምቹ የሚባል ነበር። የዛኔ የካ አባዶ እንደአሁኑ በቤቶች የተሞላ አልነበረም። ጫካማው ስፍራ የጅቦች ጩኸትና... Read more »

የደን ጠባቂው ጥይት

ቅድመ- ታሪክ ልጅነቱን ያሳለፈው ውጣ ውረድ በሞላው ህይወት ነው። ዕድሜው ከፍ ሲል ወላጆቹ ትምህርት ቤት አልሰደዱትም። ከብት እየጠበቀ ግብርናን ብቻ እንዲያውቅ መንገዱን አሳዩት። በቀለ እንደ እኩዮቹ ከሜዳ እየዋለ ሲመሽ ቤቱ ይመለሳል። የእነሱ... Read more »

የልጅ ቂም- በእናት የጨከኑ እጆች

ቅድመ- ታሪክ ዓመታትን በትዳር የዘለቁት ጥንዶች መሃላቸው ቅያሜ ከገባ ሰንብቷል። እስከዛሬ የቤታቸውን ገመና ሰው ሰምቶት አያውቅም። አንዳቸው የሌላቸውን አመል እየቻሉ በትዕግስት ሊያልፉ ሞክረዋል። አሁን ግን ይህ ልማድ አብሯቸው የሚቆይ አይመስልም። ንትርካቸውን ጎረቤት፣... Read more »

‹‹ ይግባኝ ! … ›› ባይዋ

ሰሜን ጎንደር ዞን ደንቢያ ወረዳ የሚኖሩት ወይዘሮ ክፉኛ ተቸግረው ከርመዋል። ጊዚያትን ላስቆጠረው የቤታቸው ጎዶሎ መላና መፍትሄ አጥተውለት ሲብሰለሰሉ መቆየታቸውን ብዙዎች አይተው ታዝበዋል። ሴትዮዋ ላሉበት ችግር ፈጥኖ የሚደርስላቸው መፍትሄ ገንዘብ መሆኑን ጠንቅቀው ያውቁታል።... Read more »

ከወርቅ ቤቱ …

የመርካቶ ገበያና አካባቢው ሁሌም ግርግር አያጣውም። በየቀኑ በርካቶች ሲገበያዩና ሲሸጡ ይውሉበታል። መንገዱን ሞልተው ከላይ ታች የሚተራመሱም ከመረጡት ዘልቀው ያሻቸውን ያገኙበታል። ግዙፉ የገበያ ስፍራ ሆደ ሰፊና መልከ ብዙ ነው። ቦታውን ለሥራ የረገጡ ደክመውና... Read more »