
መልካምስራ አፈወርቅ ዕድገትና ውልደቱ ደቡብ ክልል ከምትገኝ ማሻ ወረዳ ነው።የልጅነት ህይወቱ ከአካባቢው ልጆች የተለየ አይደለም።እንደ እኩዮቹ መስሎና ተመሳስሎ ከመስክ ሲቦርቅ አድጓል።ከጓሮው እሸቱን ከማጀት ቤት ያፈራውን አላጣም። ደረጀ የጨቅላነት ዕድሜውን ጨርሶ ከፍ ማለት... Read more »

መልካምስራ አፈወርቅ ደንበጫ ልዩ ስፍራው ‹‹ ጠዴ ›. ከተባለ ስፍራ ተወለደ፡፤ ለወላጆቹ ሦስተኛ ልጅ ነው ።የአካባቢው ነዋሪዎች ልጆቻቸውን ትምህርት ቤት የመላክ ልምድ አላቸው ።አብዛኞቹ ነገን በበጎ እያሰቡ ከልጆቻቸው መልካም ፍሬን ይጠብቃሉ ።በርካቶቹ... Read more »

መልካምስራ አፈወርቅ የተወለደው ደብረማርቆስ አካባቢ ከምትገኝ አንዲት የገጠር ቀበሌ ነው።ልጅነቱ ከእኩዮቹ ህይወት የተለየ አልነበረም።የገጠር ማጀት ካፈራው በረከት ያሻውን ሲያገኝ ቆይቷል። ደምሴ እድሜው ከፍ እንዳለ ትምህርት ቤት መግባት ፈለገ።ለትምህርት የነበረው ፍላጎት ሲጨምር ወላጆቹን... Read more »

መልካምስራ አፈወርቅ በወጉ ያልጠናው ትዳር ዛሬም ላለመውደቅ እየተንገዳገደ ነው። አብሮነታቸው የጸናው ጥንዶች በየቀኑ ስለኑሯቸው ያስባሉ። ሁሌም የልጆቻቸው ህይወትና ዕጣ ፈንታ ያስጨንቃቸዋል። በኣባወራው ትከሻ የወደቀው ኑሮ ያለበቂ ገቢ ወራትን ተሻግሯል ። በብዙ ድካም... Read more »
እስማኤል አረቦ መሬት ለኢትዮጵያውያን አንጡራ ሀብት ነው። መሬት ቅርስ ከመሆኑም ባሻገር በገጠርም ይሁን በከተማ የኢኮኖሚ ዋነኛ ምንጭ ነው። በተለይም በአሁኑ ወቅት የመሬት ዋጋ እየናረና ያለውም ኢኮኖሚያዊ ተፈላጊነት እየጨመረ በመምጣቱ በመሬት ላይ የሚፈጠሩ... Read more »

ምህረት ሞገስ ፍቅር ሁሉን ያስረሳል። ማስረሳት ብቻ አይደለም፤ አፍቃሪው ያፈቀረው ሰው ምኑንም ቢወስድ ቅር አይለውም። ነገ መጣላት መለያየት ይኖራል ብሎ ማንም አያስብም። ለዚህም ይመስላል፤ ብዙ ሰዎች ተፋቅረው ሲጋቡ ስላላቸው ንብረት አይሰስቱም። ስለዚህ... Read more »
ምህረት ሞገስ የዘገየ ፍርድ እንደተነፈደ ይቆጠራል ይባላል። ፍርድ ተሰጠ ተብሎ ተፈፃሚ ካልሆነ ደግሞ ምን ይባል ይሆን? አቶ ሕዝቅኤል ማራ ይባላሉ። የህግ አገልግሎት ሃላፊ ሆነው በመስራት ላይ ሳሉ እርሳቸው እንደገለፁት፤ የዜግነት ድርሻቸውን ለመወጣት... Read more »

ምህረት ሞገስ ጎረቤታሞች ናቸው። አብሮ መብላት እና መጠጣት፤ ገንዘብ መበደር እና መመለስን ጨምሮ በጎረቤታሞች መካከል የሚኖሩ መስተጋብሮች ሁሉ በእማሆይ ገብረእየሱስ እና በአቶ ዘውዱ መርሻ መካከልም አለ። በብዙ ኢትዮጵያውያን መካከል እንደተለመደው ሁሉ እነርሱም... Read more »

መልካምስራ አፈወርቅ የድሀ ልጅ ነው። የልጅነት ህይወቱን በፈተና አሳልፏል። ወላጆቹ እሱን አስተምሮ ቁምነገር ላይ ለማድረስ የአቅማቸውን ያህል ሞክረዋል። እንዳሰቡት ሆኖ ቀለም እንዲቆጥር ከትምህርት የላኩት በጠዋቱ ነበር። በቀለ እንደ ዕድሜ እኩዮቹ ትምህርት ቤት... Read more »

መልካምስራ አፈወርቅ ደቡብ ክልል ቱለማ ቀበሌ ያፈራት ጨቅላ ከፍ እስክትል በወላጆችዋ እንክብካቤ አደገች። እድሜዋ ሲጨምር እንደ እኩዮቿ ትምህርት ቤት መሄድ ነበረባት። ቤተሰቦቿ የትምህርት ፍላጎቷን አይተው የሚያስፈልገውን አሟሉላት። ቀለም መቁጠር የጀመረችው ልጅ የልቧ... Read more »