“ ኢትዮጵያ እንድትበታተን ያለአንዳች እረፍት የተጋ ሃይል ትግራይን ሊመራ አይችልም” ኮማንደር ገ/ መስቀል ወ/ሚካኤል በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የደቡብ ምስራቅ ዞን የሀገረ ሰላም ከተማ ሚሊሻ ፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ

ተወልደው ያደጉት በቀድሞ አጠራር ትግራይ ክፍለሃገር ራያቆቦ አውራጃ አላማጣ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን እዛው አላማጣ ከተማ በሚገኘው ታዳጊዋ ኢትዮጵያ በተባለ ትምህርት ቤት ነው የተማሩት። ዘጠነኛ ክፍል ሲደርሱ ግን ሃይቅ ከተማ እንዲሁም... Read more »

“የትግራይ ሕዝብ እነዚህን እኩይ ሰዎች ከጉያው ሥር አውጥቶ እስካልሰጠ ድረስ አብሮ ሊጎዳ የሚችልበት ዕድል አለ”መቶ አለቃ በቀለ በላይ የኢትዮጵያ የቀድሞ ጦር ሠራዊት የድጋፍና የልማት ማህበር ሥራ አስፈጻሚና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ

 የተወለዱት በቀድሞው አጠራር በሸዋ ክፍለሃገር ጨቦና ጉራጌ አውራጃ ከአምቦ 12 ኪሎ ሜትር ላይ በምትገኘው ጉደር ከተማ ውስጥ ነው:: ይሁንና ደቡብ ምዕራብ ሸዋ በምትገኘው ወንጪ ወረዳ ነው ያደጉት:: የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ዳርያን በሚባል... Read more »

“መቶ ዓመት የመንገሥ እቅድ ይዘው በድንገትከእንቅልፋቸው ሲነቁ ራሳቸውን ዋሻ ውስጥ አገኙት”አቶ ሃጎስ ግደይ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የደቡብ ምስራቅ ዞን የህንጣሎ ወረዳ አስተዳዳሪ

ሀገሪቱ ካፈራቻቸው ወጣት ፖለቲከኞች አንዱ ነው። ውልደቱ ትግራይ ክልል ህንጣሎ ወረዳ ልዩ ስሙ አዲጉደም በሚባል አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ሀሮዕ በተባለ ትምህርት ቤት እስከ 6ኛ ክፍል የተማረ ሲሆን በአካባቢው መለስተኛ ደረጃም... Read more »

‹‹መንግስት ኢትዮጵያን ለማዳን መዋጋት፤ እየተዋጋም የሰላሙን መንገድ መፍጠር ይጠበቅበታል›› ዶክተር በዛብህ ደምሴ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን በኢትዮጵያ የሴቶችና የሃይማኖት እኩልነት እንዲሰፍን አስተዋጽኦ ከነበራቸው ሰዎች አንዱ ናቸው። የሰራተኛ መብት ያስከበረውን አዋጅ ቁጥር 64/68 ይባል የነበረውን ከሰሩ ታላላቅ ሰዎች መካከልም እርሳቸው አንዱ ናቸው። ከህብረት ባንክ መስራቾች መካከልም... Read more »

”የራሱን ክልልም ሆነ ቦታ ጠፍጥፎ የሰራ ብሔርም ሆነ ግለሰብ የለም‘ ረዳት ፕሮፌሰር አበባው አያሌው የታሪክ መምህርና የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳይሬክተር

ብዙዎችን በስነጥበብ ታሪክና በአጠቃለይ ታሪክ አስተምረው ለቁምነገር ያበቁ ናቸው። በርከት ያሉ ጥናትና ምርምሮችን በመስራት አገር ብሎም ግለሰቦች እንዲጠቀሙ ያደረጉም ስለመሆናቸው ይነገራል። በተለይም በአገር ወዳድነትና ታሪክ ነጋሪነታቸው እንዲሁም በአነቃቂ ንግግራቸው ብዙዎች ያውቋቸዋል። ከዚያ... Read more »

“ኢትዮጵያ የራሷን አቋም ከማስረዳት አልፋ ለአፍሪካ ህብረት ግርማ ሞገስ መመለስ የሰራችው ስራ የገዘፈ ነው” ረዳት ፕሮፌሰር ሳሙኤል ተፈራ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካን ስተዲስ ትምህርት ክፍል መምህርና የሰላም ሚኒስቴር የፖሊሲ ጉዳዮች አማካሪ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን የኢትዮጵያ ታላቁ ህዳሴ ግድብን ጉዳይ እና የሃገራቸውን ጥቅም ለማስከበር በአለም አደባባይ ቆመው ከሚሞግቱ ምሁራን መካካል አንዱ ናቸው። በተለይም ዲጂታል የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም ያለማንም ቀስቃሽነትና አስገዳጅነት በራሳቸው ተነሳሽነት የአረቡን አለም... Read more »

“ህወሓት ድሮም ለተራበ ሕዝብ የመጣ እህል ሸጦ መሳሪያ የሚገዛ ድርጅት ነው” ሌተናል ኮሎኔል ፍስሐ በርሔ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የጤና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

በቀድሞው አጠራር ራያና ቆቦ አሁን ደግሞ ራያ አላማጣ ከተማ በሚባለው አካባቢ ነው የተወለዱት። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አላማጣ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ ታዳጊዋ ኢትዮጵያ በተባለ ትምህርት ቤት... Read more »

”አገራችንን የምንወድ ከሆነ አሁን ያለንበት ሁኔታ ከምንም በላይ ወሳኝ መሆኑን ተረድተን ዋጋ ልንከፍል ይገባል‘ዶክተር ፍስሃ እሸቱ የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ መስራች

የተወለዱትና ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ እና የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸው ካቴድራል እንዲሁም ቅዱስ ዮሴፍ ትምህርት ቤቶች ነው የተከታተሉት። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በህክምና ትምህርት ክፍል ገብተውም የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁም... Read more »

‹‹ምርጫው ብሄራዊ ውይይት እንዲፈጠር አግዟል›› ዶክተር ዮናስ አዳዬ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምና ደህንነት ተቋም ዳይሬክተር

የተወለዱት በቀድሞው አጠራር ወላይታ አውራጃ ዳሞት ወይዴ ወረዳ ደጋጋ ሌንዳ ቀበሌ ውስጥ ነው። በቃለህይወት ሚሽን ስር ይተዳደር በነበረው በዴሳ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታተሉ። ወላይታ ሶዶ ሊጋባ በየነ ትምህርት ቤት ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ... Read more »

‹‹የሸገር ፕሮጀክቶችን ለማስፈፀም በአመራሩ የተደረገው ጥረትና ቁርጠኝነት የሚደነቅ ነው›› አቶ አባተ ስጦታውየቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባና የጥረት ኮርፖሬት ምክትል ሥራ አስፈፃሚ

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ለረጅም ዓመታት አዲስ አበባን በአመራርነት ከአስተዳደሩ ግለሰቦች አንዱ ናቸው። ውልደታቸውና እድገታቸው በደቡብ ወሎ ደላንታ ወረዳ ላይ ነው ። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ጥቅሽን በተባለ ትምህርት ቤት እስከ 4ኛ ክፍል ተምረዋል።... Read more »