“መለያየት ስለማንችል ተግባብተን የምንኖርበትን ዘዴ መቀየሱ ከሁላችንም የሚጠበቅ ነው”ፓስተር ጻድቁ አብዶ የኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ፕሬዚዳንት

ብዙ ሰዎች እንደሚሉት የሰላምን ዋጋ የምንረዳው ሰላምን ስናጣ ነው! “በእጅ የያዙት ወርቅ እንደመዳብ ይቆጠራል” የሚባለውም ለዚህ ነው፡፡ በመሆኑም የሰላም ዋጋው ለአገር የጋራ ጥቅምና ደህንነት በአንድነት መቆም ብቻ ነው፡፡ ሰላም የመኖር ዋስትና እና... Read more »

‹‹ትግራይን ጨምሮ የወደመውን አካባቢ መልሶ መገንባት የእኛ የኢትዮጵያውያን ዕዳ ነው›› አቶ አያሌው ሁንዴሳ የኢትዮጵያን እንታደግ የበጎ አድርጎት ማህበር የቦርድ ሰብሳቢ

የተወለዱት ጅባትና ሜጫ አውራጃ ደንዲ ወረዳ አቤቤ ቄሬንሳ የሚባል ቀበሌ ውስጥ ነው። ስድስት ዓመት ሲሞላቸው ወደ አዲስ አበባ የመጡ ሲሆን ልዑል ሳህለ ስላሴ ትምህርት ቤት ገብተው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ተማሩ። በዳግማዊ ምኒሊክ... Read more »

“አንድ ላይ ከቆምን ጠላቶቻችንን ሁሉ ማሸነፍ እንደምንችል አድዋ ትልቅ ማሳያ ነው” ካፒቴን ክንዴ ዳምጤ የቀድሞው የኢትዮጵያ አየር ኃይል አባል

የተወለዱት በቀድሞ አጠራር ጎንደር ክፍለሃገር ጋይንት አውራጃ ነው። የመጀመሪያም ሆነ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጋይንት ንፋስ መውጪያ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። በ1976 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር ሃይል ያወጣውን ማስታወቂያ መስፈርት በማሟላታቸውና ፈተናውን በማለፋቸው ተቀጠሩና ለስልጠና... Read more »

‹‹ በዚህ የችግር ጊዜ ሁሉም ዲያስፖራ የየራሱን ጠጠር መወርወር አለበት›› – ካፒቴን ክንዴ ዳምጤ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር ሀይል አባል

የተወለዱት በቀድሞ አጠራር ጎንደር ክፍለሃገር ጋይንት አውራጃ ነው።የመጀመሪያም ሆነ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጋይንት ንፋስ መውጪያ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል።በ1976 ዓ.ም የኢትዮጵያ አየር ሃይል ያወጣውን ማስታወቂያ መስፈርት በማሟላታቸውና ፈተናውን በማለፋቸው ተቀጠሩና ለስልጠና ሶቭየት ህብረት... Read more »

“በተቻለ መጠን ትግራይንም የጨመረች ኢትዮጵያ እንድትቀጥል ነው መድኃኒት መፈለግ ያለብን” ካፒቴን ተሾመ ተንኮሉ የቀድሞ አየር ኃይል አባል

 የተወለዱት አዲስ አበባ ከተማ ቢሆንም ያደጉትም ሆነ የተማሩት በቢሾፍቱ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸው እዛው ከተማ በሚገኘው ከታ በተባለ ትምህርት ቤት የተከታተሉ ሲሆን በቀድሞ ስሙ ልዕልት ተናኘወርቅ፣ በኋላ ደግሞ ደግሞ ደብረዘይት አጠቃላይ... Read more »

‹‹መላ ኢትዮጵያውያን የተንቀሳቀስነው ኢትዮጵያን ሊያጠፋ የተመኘውን አሸባሪ ቡድን ለማጥፋት ነው›› ፕሮፌሰር አድማሱ ገበየሁ

ባደጉበት አካባቢ በነበረው የውሃ አቅርቦት ችግር ከትምህርት ቤት በፊት ጠዋት ተነስተው ውሃ መቅዳት የዘወትር ተግባራቸው ነበር። የውሃ እጥረት ችግሩ ውስጣቸውን እንዲጠይቁ አደረገ። የልጅነት ገጠመኛቸው አሁን ለደረሱበት ምክንያት ሆኗቸዋል። በልጅነታቸው የመስኖ ልማት በውስጣቸው... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ ሲፈልጉ የሚያቆሟት ሳይፈልጉ የሚያፈርሷት በጭቃ ተጠፍጥፋ የተሰራች አገር አይደለችም›› -አቶ ብርሃኑ ሞላ የቀድሞ አየር ኃይል ማህበር መስራችና ሊቀመንበር

ከቀድሞ የአየር ኃይል አባላት አንዱ ናቸው። የተወለዱት በአዲስ አበባ ከተማ ቢሆንም ያደጉትም ሆነ የተማሩት በአዳማ ከተማ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን ቁጥር ሶስት በተባለ ትምህርት ቤት የተከታተሉ ሲሆን የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ደግሞ አፄ... Read more »

‹‹ወያኔ የላካቸው ወሮበላዎች የጦር ወንጀል በመፈፀማቸው እንደተራ ምርኮኛ ልንቀበላቸው አይገባም›› መቶ አለቃ እዮብ ሽባባው የቀድሞ አየር ኃይል አባል

ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ አራት ኪሎ አካባቢ ነው:: የመጀመሪያም ሆነ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን የተከታተሉት ዳግማዊ ምኒሊክ ትምህርት ቤት ነው:: የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንዳጠናቀቁ የኢትዮጵያ አየር ኃይልን የመቀላቀል እድል አገኙ:: ወዲያውኑ ለስልጠና ወደ... Read more »

“መሪ ፊት ሆኖ በመራበት የጦር ዓውዶች ሁሉ ድል አይጠፋም” -ሻለቃ ጀምበሬ ተሰማ የቀድሞ ሰራዊት አደራጅ ግብረ ኃይል ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

የተወለዱት ምስራቅ ወለጋ ጅማ አርጆ አውራጃ ውስጥ ነው፡፡ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን በአርጆ ከተማ በሚገኘው ቢተወደድ መኮንን ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን ነቀምት ከተማ ይገኝ በነበረው ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ኮምፕሬሄንሲቭ ትምህርት ቤት ገብተው 9ኛ እና... Read more »

“አሜሪካ ህዝቡን አሸብራ ለሽብር ቡድኑ መንገድ ለመክፈትና በዚህ ውስጥ ፖለቲካዊ ትርፍ ለማግኘት እየሠራች ነው” ሎረንስ ፍሪማን አሜሪካዊ የአፍሪካ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ጉዳዮች ተንታኝ

በአሁኑ ወቅት የሃራችንን ህልውና ለማስቀጠል ስማቸው ከፊት ከሚጠራው የሃገር መከላከያና የጸጥታ ዘርፍ አባላት ባሻገር ጋዜጠኞች፣ የታሪክ ምሁራንና ደራሲያን፣ ትልልቅ ፖለቲከኞች በአጠቃላይ ከእውነት ጋር የተቆራኙና ለሆዳቸው ያላደሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች እንዲሁም የሌሎች ዓለማት... Read more »