የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ በዛብህ ገብረየስ መልዕክት

በቤታቸው ሆነው እንዲሰሩ የተፈቀደላቸው የመንግሥት ሠራተኞች ቤተሰባቸውንና ማህበረሰቡን ከኮሮናቫይረስ እንዲከላከል በማገዝ የማህበራዊና ሰብአዊ ግዴታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቀርባለሁ ። መንግሥት የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል የፌዴራል የመንግሥት ተቋማት ሠራተኞቻቸው ሥራቸውን እቤታቸው ሆነው እንዲያከናውኑ፣ በቢሮ ሆነው... Read more »

‹‹ወንዞቻችንን ማልማት በህዳሴ ግድቡ ብቻ የሚቆም አይደለም›› ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፡- ‹‹አባይና ሌሎች ወንዞቻችንን ማልማት በህዳሴው ግድብ ብቻ የሚቆም አይደለም ›› ሲሉ የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት የሕዳሴ ግድቡ የተጀመረበትን ዘጠነኛ ዓመት ምክንያት... Read more »

‹‹የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ህግ አስከባሪ አካላትን መተባበር ይገባል›› ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፡- በግለሰብ ቸልተኝነት ማህበረሰብን እና አገርን ለአደጋ የሚጥል አካሄድ እንዳይፈጸም ህግ የማስከበር ስርዓቱ ጠንከር ባለ መልኩ እንዲፈጸም ትእዛዝ መተላለፉን በሚኒስትሮች ምክር ቤት የኮሮና ቫይረስን (ኮቪድ 19) ለመከላከል የተቋቋመው ንዑስ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡... Read more »

የኢትዮጵያን ፍትሃዊ የውሃ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ቀይ መስመሮች ሊሰመሩ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ:- በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሃ አሞላልና አለቃቀቅ ዙሪያ በሚደረጉ ድርድሮች ወደ ድርድር ከመገባቱ በፊት ቅድሚያ የኢትዮጵያ ፍትሃዊ የውሃ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጡ ቀይ መስመሮች ሊሰመሩ እንደሚገባ ተገለጸ። በውሃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሚኒስቴር በድንበርና... Read more »

“በህግ የበላይነት ላይ አንደራደርም” አቶ ሽመልስ አብዲሳ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፡- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በህግ የበላይነት ላይ ለሰኮንድ እንደማይደራደርና ከህግ ወጪ በህዝብ ላይ በጉልበት ፍላጎትን ለመጫን በሚፈልግ ማንኛውም ኃይል ላይ የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ ገለጸ፡፡ የክልሉ የመንግሥት ኃላፊዎች የኮሮና ቫይረስን በመከላከልና ለህብረተሰቡ... Read more »

ስለ ኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) ቁጥሮቹ ምን ይናገራሉ?

በተለያዩ ብዙሃን መገናኛ እንደሚዘገበው በየአገራቱ በሚገኙ መንገዶች እንደወትሮ ሰዎች እንደልባቸው ሲንቀሳቀሱ አይታይም። ካፍቴሪያዎችና የገበያ ሥፍራዎች ባልተለመደ መልኩ እረጭ ብለዋል፤ ጉዞዎችም ታግደዋል። ትምህርት ቤቶች ተዘግተዋል። ሥራና ሌሎችም እንቅስቃሴዎች ቆመዋል። ብዙኃኑ አካላዊ ርቀትን ለመፍጠር... Read more »

ጤና ጣቢያው ተገቢውን አገልግሎት እየሰጠ አለመሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ:- ህመምተኞች በአዲስ አበባ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በሚገኘው ወረዳ 11 ጤና ጣቢያ ህክምና ለማግኘት ቢያቀኑም ተቋሙ ከቀኑ 10 ሰዓት በኋላ ታካሚዎችን አያስተናግድም በመባሉ ህክምና ማግኘት እንዳልቻሉ ገለጹ። ህክምና ለማግኘት... Read more »

ማኅበራዊ ርቀትን ያለመጠበቅ ቸልተኝነቱ ዋጋ እንዳያስከፍል ተሰግቷል

አዲስ አበባ፡- የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ማህበራዊ ርቀትን መጠበቅ አንዱ መፍትሄ ቢሆንም በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለው ቸልተኝነት ዋጋ እንዳያስከፍል ስጋት ማሳደሩ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በተለይ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደተናገሩት፤ የቫይረሱን... Read more »

በአማራ ክልል በአራት ከተሞች የእንቅስቃሴ እገዳ ተጣለ

ባህርዳር፣ በአማራ ክልል የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል ባህር ዳርና እንጂባራን ጨምሮ በአራት ከተሞች የተሽከርካሪም ሆነ የሰዎች እንቅስቃሴ መታገዱን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት አስታወቀ። የጽህፈት ቤቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌትነት ይርሳው ትናንት... Read more »

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤት ውስጥ የመስገድ ግዴታ ኃይማኖታዊ ብያኔ ሰጠ

አዲስ አበባ (ኤፍ.ቢ.ሲ):- የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ሁሉም የሙስሊም ማህበረሰብ ቤቱ ውስጥ የመስገድ ግድታ ኃይማኖታዊ ብያኔን ትናንት እለት ሰጠ። ምክር ቤቱ በመግለጫው፥ ስርጭቱ እየጨመረ የመጣውን የኮሮናቫይረስ (ኮቪድ-19) ለመግታት ከዚህ ቀደም... Read more »