‹‹ሰው በመክሊቱ ሊሰራ ይገባል››- አቶ አቤል አዳሙ

መክሊትን ማወቅና ከመነሻ እስከ መድረሻ ሕይወት ዘመን እርስት አድርጎ መጓዝ መታደል ነው። በጉዞ የሚገጥሙትን ፈተናዎች ለማለፍ ተቀራራቢ ሙያዎችን መወጣጫ መሰላል በማድረግ ውስጥን እያዳመጡ መቆየት በራሱ ብልህነት ነው። መሆን ወደሚፈልጉትም ለመሻገር ይቀላል። ከራስ... Read more »

ዝግባው አቶ ብርሄ ጋሹ

“ቁመትሽ ሎጋ ነው ሰንደቅ ያሰቅላል …” ከሚለው ዘመን ተሻጋሪ ጥኡም ዜማ አንሰቶ “ጠይም ዘለግ ያለ …” እስከሚለው ድረስ ቁመት የውበት መገለጫ ሆኖ በሃገራችን ዘፈኖች መካከል ብቅ ብቅ ሲል ይደመጣል። መቼም ረዘም ያለው... Read more »

የኑሮ ውድነቱ ነጋዴነታቸውን እንዲጠሉ ያደረጋቸው እንግዳችን

ሰውነት በራሱ ያለው ለሌለው የሚያጋራበት በማዘንና መተዛዘን የተቃኘ ሰብዓዊነት ነው። ሰው በዚህ መንገድ በማሰቡ ከእንስሳ ይለያል። ይሄ ዓይነቱ ባሕርይ ደግሞ የትኛውም ዓይነት ጤናማ ሰው የሚገለፅበት ነው። ነገር ግን የአሁኑ ዘመን ነጋዴ ባህርይ... Read more »

በስኬት የታጀበችው፤ ሩጫዋን ያልገታችው ወጣት

በምድራችን የትኛውም ያለ እንቅፋት አልጋ በአልጋ በሆነ መንገድ የተጓዘ ሰው የለም። በተለይ የሴት ልጆች ጉዞ እንደ ዕድል ሆኖ እንቅፋት አያጣውም። ሥራ ፈልገው የሄዱትን ለአብነት ብንጠቅስ ዝቅ ተደርጎ መታየት ይገጥማቸዋል። የተለየ ፍላጎት የሚያሳድርባቸውና... Read more »

‹‹ሦስት ሺህ ዓመት ከኖርን ሁላችንም ድብልቅ እንጂ ከአንዱ ብሔር አልተፈጠርንም›› – ዶክተር አብርሃም አስናቀ

ቤተሰብ የመሰረተውና መልካም ሥነ ምግባር ያጎለበተው ሰብዕና ዓለም መሪዋን ትመስላለች የሚባለው ያለ ምክንያት አይደለም። ሰርቶ ልለወጥ ያለ ሁሉ ይጠቀምባታል። አልሰራም ያለውም እንዲሁ ይሆንባታል። ግን መርምሮ የተረዳት ብቻ የሚኖርባት እንደሆነች በሕይወታቸው የተጠቀሙባት ምስክሮች... Read more »

‹‹ወታደርነት አርቆ አስተዋይነትን የምንላበስበት ማሕጸን ነው›› – ባሻ ዳምጠው ገብረሕይወት የቀድሞ ሰራዊት ባልደረባ

የሕይወትን ቅመም የምንፈልግበት መንገድ ብዙዎቻችንን ወደተለያየ የሙያ መስክ ያስገባን ይሆናል። ነገር ግን ያለፍላጎታችንም ሙያዎችን መርጠን ልንገባ የምንችልበት አጋጣሚ ብዙ ስለሆነ ደስታችን ውስንነት እንደሚኖርበት እሙን ነው። ሕይወት መስመራችንን ስትጠቁመን ሠርተን መኖር ስላለብን ብቻ... Read more »

”ተማርኩ የሚለው አካል የሕዝብን እጣ ፋንታ ለጥቅሙ ከማዋል ሊቆጠብ ያስፈልጋል‘- ዶክተር ኃይሉ ዳዲ የኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር

አገራቸውን ከመውደድም ባለፈ ዝቅ ብለው፣ ምቾታቸውን ሁሉ ትተው ላገራቸውና ሕዝባቸው ከሠሩ የቁርጥ ቀን ልጆች መካከል ይጠቀሳሉ። የኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መስራችና ምክትል ዋና ዳይሬክተር ሲሆኑ፤ በመምህርነትና በአማካሪነት፤ እንዲሁም በመሪ ተመራማሪነት ከአገራቸውም አልፈው... Read more »

‹‹ሁል ጊዜ መማር የበለጠ ቦታና እድል ማግኘት ነው››- ወይዘሮ መብሪ አበራ

ማንኛውም ሰው ሲወለድ ጀምሮ ስኬታማ ኑሮ መኖርን ብቻ ሳይህን ኑሮው ወርቅና ምቹ እንዲሆንለት ይመኛል። ይሁን እንጂ አንዳንዶቻችን ግን ሕይወት ደስታና ኀዘን የሚፈራረቅባት የትግል ሜዳ እንደሆነች ሳንረዳ ነው ፍላጎታችንን ብቻ ይዘን የምንጓዘው። ይህ... Read more »

‹‹ታሪክ የአገር ጀግኖችን እንጂ ራስ ወዳድና ብልጦችን አያስታውስም።›› – አቶ ተስፋሁን አለምነህ የአማራ ክልል የአካባቢና ደን ጥበቃ ባለስልጣን ኃላፊ

 በአገራችን ፖለቲከኝነት ብዙ ትርጉም ይሰጠዋል። በተለይም ብዙዎች የሚስማሙበት መሟገትን ትርጉም አልባ ያደረገ ነው ይሉታል።ምክንያቱም ሙግት ለማን የሚለው አልተለየበትም።ለዚህ ደግሞ በምክንያትነት የሚያነሱት ብዙዎች ሙግታቸው ስልጣናቸው እንጂ ሰው አልሆነም የሚለው ነው። ሙግታቸው ግለሰባዊ ጥቅም... Read more »

‹‹ድሃ አስተሳሰብ እንጂ፣ ድሃ አገር የሚባል የለም›› ዶክተር ሃብተማርያም አባተ (የናይጀሪያ ማዕከላዊ ባንክ ዓለም አቀፍ አማካሪ)

በሕይወት ጉዞ ውስጥ አስተሳሰብ ትልቁን ቦታ እንደሚይዝ ማንም የሚያምንበት ጉዳይ ነው።ምክንያቱም አስተሳሰብ ሰውን ቤትንና አገርን ይለውጣል።ይህ ሆነ ማለት ደግሞ ሕይወት ሙሉ ይሆናል። በፍቅር የተገነባ ማንነትን ያላብሳል። ለሥራ ያነሳሳል። በሌሎች ከመቅናትም ይታደጋል። ምክንያቱም... Read more »