«… ሸማኔው ደጉ … ጠንካራው ብርቱ ኩሩ ባህልህ….. መለያ እምነትህ ‘ማያልቅ ፈጠራህ … ሰርተህ በዓለም …ይታወስ ሞያህ ድብቅ ውለታህ ኦሆ ሸማ… ሸማ ኦሆ ሸማ… ሸማ …ወገን ሸማኔ … የወንዜ የአገሬ የትውልድ ገጽታ... Read more »
እጅግ አስከፊና አሳዛኝ የህይወት ፈተናዎችን በሰው አገር አሳልፏል። ታርዟል፣ ተርቧል ፣ተጠምቷል። ሆኖም እጅ አልሰጠም። ይልቁንም ይህንን ሁሉ ችግር በድልና በጥበብ አሸንፎ ዛሬ ለደረሰበት ደረጃ ደርሷል። እናም ዛሬ እንደ”ባለሀብት“ አለባበሱን አሳምሮ ይህንን አድርጉ፤... Read more »
ጄኔራል ሰዓረ መኮንን ከአባታቸው ፲ አለቃ መኮንን ይመር እና ከእናታቸው ወ/ሮ ሕይወት ይሕደጎ በትግራይ ክልል ምዕራብ ዞን አስገደ ፅምብላ ወረዳ በ1954 ዓ.ም ተወለዱ። የትምህርት ሁኔታ • በእንዳ አባ ጉና ፩ኛ ደረጃ ት/ቤት... Read more »
ዶክተር አምባቸው መኮንን በ1962 ዓ.ም ጎንደር ክፍለ ሀገር ጋይንት አውራጃ ታች ጋይንት ወረዳ ልዩ ስሙ አተቶ ኪዳነማርያም ተወለዱ። የትምህርት ሁኔታ • አንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአተቶ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ • መለስተኛ ሁለተኛ... Read more »
ዶ/ር አዱኛ ዋቅጅራ የአርሶ አደር ልጅ ናቸው። አባታቸው ለትምህርት ባላቸው ፍቅር ትምህርታቸውን ተግተው እንዲማሩ ከጅምሩ ከፍተኛ ጥረት አድርገዋል። ዶ/ር አዱኛም ግብርናን አስበውና ፈቅደው የተማሩት ትምህርት ስለሆነ የኢትዮጵያን ግብርና በምርምር ለማዘመን ላለፉት 38... Read more »
እጣ ፈንታ፣ ፍርቱና ፣የአርባ ቀን ዕድል ፣…. የመሳሰሉት አባባሎች ሰው በህይወቱ አንዳች ነገር ሲያገኘው እና ሲያገኝ የሚባሉ አገላለጾች ናቸው። በተፈቀደልን የህይወት ጉዞ ውስጥ “ዕድላችን” አንዴ ሲቃና አንዴ ሲጣመም እናሳልፋለን፤በሌሎችም ላይ ይሄንኑ አይተናልም... Read more »
በጎዳና ላይ አድጓል፤ ህይወቱን በጎዳና መርቷል። ዛሬ ለተመለከተው ጎዳና መተኛት ሳይሆን በጎዳና ላይ በእግሩ ተመላልሷል ለማለት አያስደፍርም። ተክለ ሰውነቱ፣ ግርማ ሞገሱ ከቢሮው ወንበር ላይ ተቀምጦ ላየው ያስደነግጣል። በምቾትና ድሎት ተቀማጥሎ ያደገ ይመስላል።... Read more »
ትውልድን በበጎ ማነፅ፣ አገር ለሁሉም የምትመች አድርጎ መገንባት ብሎም የተሳሳተ አስተሳሰብ ለማጥፋት ዋነኛ መሣሪያው ሥራ ነው፡፡ በሥራ ከፍ የማይል ሸለቆ፣ የማይናድ ተራራ፣ ሜዳ የማይሆን ስርጓጉጥ …የለም! ታዲያ በታታሪነታቸው አንቱ የተባሉ ጠንካራ ሠራተኛ... Read more »
ዶ/ር አምባቸው መኮንን ከአባታቸው ከአቶ መኮንን ሲሳይ እና ከእናታቸው ወ/ሮ አማን እንደብልሃቱ በቀድሞው ጋይንት አውራጃ በአሁኑ የደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ ልዩ ስሙ አቄቶ ኪዳነማርያም ቀበሌ ተወለዱ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት እንንደሰረ አንደኛ... Read more »
ከትጥቅ ትግል ጀምሮ ላለፉት 42 ዓመታት ሃገራቸውንና ህዝባቸውን ያገለገሉ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንን እና የሜጀር ጀነራል ገዛኢ አበራ አስከሬን ሰኔ 18 ቀን 2011 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ በተካሄደው... Read more »