የሥራ ፍቅር በስተርጅናም ስንቅ

እድሜ እየገፋ ጉልበታቸው ቢደክምም አሁንም ከወጣት እኩል የመሥራት ወኔ አላቸው፤ አቅም፣ እውቀትና ፍላጎት ጭምር። ትልልቅ ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ድርጅቶች ላይ ሳይቀር ስልጠና በመስጠት ይታወቃሉ። 52 ዓመታትን በውሃ ሀብት ዙሪያ እየሰሩ አሳልፈዋል፤ የዛሬው... Read more »

‹‹ የወረደ አስተሳሰብ እንጂ የወረደ ስራ የሚባል የለም ›› ዲያቆን አደራጀው አዳነ

 ሥራ ወዳድነት በብዙ መልኩ ይገለጻል፡፡ ዝቅተኛ የሚባሉ ስራዎችን ከመስራት ጀምሮ ያለ እረፍት በትጋት እስከመስራት፤ ይሄ ግን በብዙዎቻችን ላይ አይታይም፤ የስራ መረጣ ለብዙዎች የእንጀራ መግፊያ ነው። ጥቂቶች የስራ ክቡርነት የገባቸው ግን ስራን ሳይንቁ... Read more »

‹‹የምኖረው ለምክንያት ነው፤ …›› የሰብዓዊ መብት ተማጋቹ አቶ ኦቦንግ ሜቶ

የተለያዩ የሰብአዊ መብት ጥሰቶችን የተመለከቱ የምርመራ ጥናቶችን አስተባብረዋል፡፡ እ.አ.አ በ2003 በጋምቤላ በአኝዋክ ሕዝብ ላይ በተሰነዘረ ጥቃት 424 ሰዎች መሞታቸውን ተከትሎ በ2004 የአኝዋክ ጀስቲስ ካውንስልን አቋቁመዋል፡፡ የካውንስሉ ዓለም አቀፍ አድቮኬሲ ዳይሬክተር በመሆን ከተለያዩ... Read more »

ወጣቶች ስለ አዲሱ ዓመት ምን ይናገራሉ?

 በ2009 ዓ.ም የ11ኛ ክፍል ትምህርቷን አቋርጣ ከጎንደር ወደ አዲስ አበባ እንደመጣች የምትናገረው ወጣት ጸጋለም አዱኛው በበኩሏ አዲሱ ዓመት ያመለጣትን የትምህርት ዕድል ዳግም በእጇ የምታስገባበት ዓመት እንደሚሆን ተስፋ አድርጋለች። በአዲስ አበባ ትምህርቷን መቀጠል... Read more »

“ኢትዮጵያ ልጆቻችን ህልማቸውን የሚኖሩባት ሀገር መሆን አለባት”

“… ሁሉም ልጆች ምሳ ሊበሉ ቁጭ ሲሉ እሱ ግን ቀደም ብሎ ይወጣና ወደ መጫወቻ ሜዳ ይሄዳል:: መምህሯ ለምንድነው ምሳህን የማትበላው?” ስትለው “አላየሽኝም እንጂ በልቻለሁ”ይላታል:: አንድ ቀን ሁሉም ተማሪዎች ለሰልፍ ስነስርዓት ሲወጡ መምህሯ... Read more »

«ከስህተቴ እማራለሁ እንጂ አልወድቅም»

ለጋስ ሰው ማለት ከተረፈው የሰጠ ሳይሆን ካለው ላይ ያካፈለ ነው። ነገ ማንና የት እንደሆንክ አታውቅምና ሁሌም ያንተን እርዳታ ለሚፈልጉ ሰዎች እጅህን ፈጽሞ አትከልክላቸው። ህይወት በመደጋገፍ የተሞላች ናትና ወንድምህን ለመርዳት ወደኋላ አትበል።» የሚለው... Read more »

ሥነጽሁፍን ህይወታቸው ያደረጉ ሊቅ

በኢትዮጵያ የሥነ ፅሁፍ ታሪክ ግዙፍ አሻራ ካኖሩት አንጋፋ ፀሀፍት መካከል አንዱ ናቸው። ደራሲ፣ ተርጓሚና ሀያሲ በመሆናቸው በውጭ ቋንቋዎች አገሪቱን ከሀገራዊ እሴቷና ከሥነ ፅሁፍ ሥራዎቿ ባሻገር በታሪክ፤ በፖለቲካ፤ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ሳይንስ እንድትታወቅ ብዙ... Read more »

ደን የሰራው ማንነት

በተፈጥሮ ፍቅር የነጎዱ፣ ለተፈጥሮ የተፈጠሩ ጥቂቶች አሉ ከተባለ ተፈጥሮን ከማጥናት አልፈው እየኖሩት ካሉት መካከል የዛሬው «የህይወት እንዲህ ናት» አምድ እንግዳችን አቶ ደቻሳ ጅሩ ተጠቃሽ ናቸው። አቶ ደቻሳ ከልጅነት ጀምሮ ለተፈጥሮ ልዩ ፍቅር... Read more »

የድሆች መብራት

ሁላችንም ሰው ሆነን የተወለድን ብንሆንም ሰውን ሰው የሚያደርገውን ሥራ ሠርተን እስከ ህልፈታችን ድረስ ሰው ሆነን የምንዘልቅ ብዙ ላንሆን እንችላለን። ምክንያቱም ሰው መሆን ረቂቅ በሆኑ እሴቶች ይለካል። ለህሊና ታማኝ፣ ለሞራል ሕጎች መገዛት፣ ማህበራዊ... Read more »

ትዳር በጥበብ ይመራል፤ በማስተዋል ይጸናል

ትዳር ተፋቅሮና ተሳስቦ ለመኖር ለራስና ለወዳጅ ዘመድ ደስታ የሚሰጥ፤ የትውልድ ቀጣይነት እንዲኖረው አበርክቶ ያለው ነው። ኅብረተሰብ የአገር መሠረት መሆኑ ስለታመነበትም በእምነት እና በአስተዳደ ር ሕግጋት ጥበቃ ይደረግለታል። ትዳር እንዲጸና የአገር ባህል የእምነት... Read more »