አስመረት ብስራት በዓል ሲነሳ ዝግጅቶቹን ማሰብ የተለመደ ነው። አባወራው የበግና የቅርጫ ገበያውን ሲያጧጡፍ እማ ወሪት ደግሞ ዶሮ ቅቤ ምን ቅጡ ሁሉንም የጓዳ ባልትና መከወኛዋን ስታዘጋጅ ትሰነብታለች። የበዓሉ ቀን ሲደርስ አባወራው በአብዛኛው ቤት... Read more »

እፀገነት አክሊሉ የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በየዓመቱ በደማቅ ሁኔታ ከሚያከብሯቸው በዓላት አንዱ ገና ነው፡፡ የገና በዓል አከባበር በየአገሩ መጠነኛ ልዩነት ቢኖረውም በየዓመቱ አዳዲስ መሻሻሎች እየተደረገበት ደማቅነቱን እንደጠበቀ ቀጥሏል፡፡ አውደአመት ሲመጣ ሁሉም እንደ አቅም... Read more »

አስመረትብስራት ቀጠን ያለች ወጣት ናት። ቆንጆ ፈገግታና ለጆሮ የሚጥም የድምጽ ቅላፄ ያላት ብሩክታዊት ጥጋቡ ከአስራ አራት አመታት በላይ ልጆች የሀገራቸውን ባህልና ስልጣኔ በልጅነታቸው እንዲገነዘቡ ስታደርግ ቆይታለች። ብሩክታዊት የዊዝኪድስ ወርክሾፕ ደርጅት መስራችና ዋና... Read more »

አስመረት ብስራት ወጣትነት ጉልበት የሚሆንበት እድሜ ነው። የብዙ ነገር መጀመሪያ ቀሪውን የእድሜ ዘመናችንን መስሪያም እንደሆነ ይነገርለታል። ይህ ፍፁም ነፃነት የሚሰጠው እድሜ፣ ብዙ ነገር መሞከሪያም ነው። አለም ለወንዶች ሚዛኗን ባደላችበት ማህበረሰብ ውስጥ የሚኖሩ... Read more »

አስመረት ብስራት በጉግል የሰው ሠራሽ ልህቀት የሥነ ምግባር ቡድን አጋር መሪ የነበረችው ትምኒት ከጉግል እንደተባረረች ያስታወቀችው በትዊተር ገጿ ነበር። ትምኒት እንዳለችው፤ በሰው ሠራሽ ልህቀት ዘርፍ ላለው መድልዎ ትኩረት እንዲሰጥና በዘርፉ እምብዛም ውክልና... Read more »
አስመረት ብስራት እናትነት ታላቅ የተፈጥሮ ፀጋ ነው። ይህ ፀጋ ሲመጣ ከከባድ ሀላፊነት ጋር ነው። ህፃናት ሲወለዱ ምንም እንኳን ደስታ ቢሰጥም በተለይ ለመጀመሪያ እናት ግን ከባድ ነው። እንቅልፋቸው፣ ትንታቸው፣ ፈገግታቸው፣ ደስታና ስጋት የተቀላቀለበት... Read more »

እፀገነት አክሊሉ ሴቶች የማህበረሰብ ዋልታ የቤተሰብም መሰረትና አናፂ ናቸው። ጥያቄው ግን ሴት ለሀገር፣ ለማህበረሰብና ለቤተሰብ የምትጫወተው ሚና ያህል ጥበቃ፣ ከለላና ክብር አግኝታለች ወይ? የሚለው መሆን አለበት። ይህንን ጥያቄ ለመመለስ ብዙ ነገሮችን ማገላበጥ... Read more »

ትውልዷ እና እድገቷ በጉራጌ ዞን እንድብር ጉመር ማዞሪያ ነው። በልጅነቷ አትሌት የመሆን ፍላጎት ስለነበራት ከወረዳ እስከ ዞን ድረስ ትወዳደር ነበር። አሁን ላይ የባህል ምግብ ቤት ከፍታ እየሰራች ትገኛለች። ድምጻዊ ሐና ተሰማ ትባላለች።... Read more »
ትውልድና እድገታቸው በቆጮ ተክሎች በተዋበችው በጉራጌዋ ምድር ሶዶ ዘሙቴ በምትባል አካባቢ ነው። የእርሳቸውን በቅቤ የተለወሰ የስጋ ክትፎ የቀመሱ ሰዎች የእጃቸውን ሙያ ሲያደንቁ ግማሽ ምዕተ ዓመትን አሳልፈዋል። የእናትነት ባህሪያቸው ከነጋዴነታቸው የበለጠ ዘለቆ ይሰማል... Read more »
የኑሮ ሩጫና የመሻሻል ጉዞ እያደር አቀበት እየሆነ ነው። ሁሉም በየመስኩ እለታዊ የሆድን ጥያቄ ከመመለስ ጀምሮ በነገ ተስፋ ውስጥ የሚያጠራቅመውን ስንቅ ለመሙላት ይዳክራል። ሀብታም ድሃ፤ ወንድ ሴት አይልም፤ ሁሉም ወዲያ ወዲህ ይላል። እርሷም... Read more »