<<ስኬት የሚመጣው በራስ መጠንከርና መድከም ልክ ነው>> ወጣት መሰረት አዳነ

  አዕምሯቸው መልካምነት የሚዘራበት፤ ዕውቀትና ጥበብ የሚተከልበት፤ ሰላምና ፍቅር የሚታነፁበት መሆን አለበት። አመለካከቶች፤ እሴቶች፤ ልምዶችና ዝንባሌዎች በየዕድሜ ደረጃ ሊለዋወጡ ይችላሉ። በዚህም ለወጣቶች ደምቆ የሚታያቸው ነገር ትልቅ መሆን ነው፡፡ የወደፊትንም ማየት ነው፡፡ በተለይ... Read more »

“ሴቶች ያለንን አቅም አውጥተን ካላሳየን እና ስለራሳችን አፋችንን ሞልተን መናገር ካልቻልን ማንም አያስታውሰንም” ዶክተር ትዕግስት ግርማ የሕክምና ባለሙያና የለደግ ሚድዋይፍ ኮሌጅ መስራች

የዓለም ጤና ድርጅት ውስጥ በአስር አገራት በአራት አሕጉራት ለ21 ዓመታት በመዘዋወር አገለግለዋል፤ የአፍሪካ ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተርም በመሆን ሰርተዋል:: በድምሩ ለ 42 ዓመታት ዓለምን በመዞር አንቱ የሚያሰኙ ሥራዎችን በጤናው ዘርፍ አከናውነዋል:: ከዛም... Read more »

‹‹ለአገር የሚከፈል ዋጋ ተመን አይወጣለትም፤ ደስታውም አይገመትም›› ወይዘሮ ጌጢቱ ሲሳይ ታጋይና የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ ምክር ቤት አፈጉባኤ

ወይዘሮ ጌጢቱ ሲሳይ ይባላሉ:: በሕልውናው ዘመቻ ላይ ሴትነት፣ ልጆች እንዲሁም የተሰጣቸው የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤነት ሳይገድባቸው አገራቸውን ከአለችበት ችግር ለመታደግ የተሳተፉ ናቸው:: ይህ ተሳትፎ በእርሳቸው ብቻ ሳይሆን በባለቤታቸው... Read more »

“ለሕዝብ ራሴን ከሰጠሁ በኋላ ሕይወቴን መሰሰት አይኖርብኝም” ወይዘሮ ወርቅነሽ ብሩ በባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የባህል እና ቋንቋ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ

ትውልዳቸው ምዕራብ ሸዋ ዞን ሜታ ሮቢ ወረዳ ጠለታ የምትባል ቦታ ነው:: እናት እና አባታቸው ለአገራቸው ሲታገሉ የኖሩ እና በትግል ውስጥ ያለፉ ናቸው:: የእናታቸው አባት ተሰማ ገዳሙ በጣሊያን ወረራ ጊዜ ትልቅ ጀብድ ፈጽመዋል::... Read more »

“ነጋዴ ሴቶች ለኢኮኖሚ እድገት ትልቅ ድርሻ አላቸው” ወይዘሮ እንግዳዬ እሸቴ

ሴቶች ለቤተሰባቸው፣ ለአካባቢያቸው፣ ለአገራቸው ዓለፍ ሲልም ለምድራችን ድምቀት በመሆን ከፍተኛ አበርክቶ ያላቸው ስለመሆኑ በብዙ ይነገራል:: የሴቶች ቀን በሚከበርበት ማርች 8 ላይ ሆኖ ለብዙ ሴቶች ቅርብ የሆኑ እንግዶች ሃሳብን ማዳመጥ ደግሞ የሚሞላው አንድ... Read more »

“በሕይወቴ ከምንም ነገር በላይ መመሪያ የሆኑኝ እውነትና ፍቅር ናቸው” ደራሲ ሊዲያ ተስፋዬ

ሴትነት ውበት፤ ሴትነት እናትነት፤ ሴትነት ልእልና እና ከፍታ፤ ሴትነት ስፋት ማለት ነው ትላለች የዛሬዋ ባለታሪካችን ደራሲ ሊዲያ ተስፋዬ፡፡ ደራሲዋን ያገኘኋት አንድ መድረክ ላይ በልበ ሙሉነት ለልጆች የሚሆን አነቃቂ ንግግር ስታደርግ ነው። በወቅቱ... Read more »

“ህልሜ ለሌላዋ ህልም መፈፀም የምትተጋ እንቁ ሴት ማፍራት ነው” እየሩሳሌም ነጋሽ የሴቶች መብት ተሟጋች

እንደ መንደርደሪያ… ላለሙት ግብ መታገል የኔ ላሉት ጉዳይ መፋለም መለያዋ ነው:: አደርጋለሁ ያለችውን ሳታደርግ እንቅልፍ በዓይኗ አይዞርም:: ግብ አስቀምጦ ህልም ጋር ለመድረስ የሚደረግ ትግልና የሚያስከፍለውን የትኛውንም ዋጋ ለመክፈል ቆርጣ መነሳት ደግሞ ያለፈችበት... Read more »

የሥርዓተ-ፆታ ጉዳይ በመገናኛ ብዙሃን

ዓለማችን የወንዶች ናት ቢባል ማጋነን አይሆንም። ዛሬም ድረስ ‹‹ምንም ሴት ብታውቅ በወንድ ያልቅ›› ከሚል ኋላቀር ተረት አልተላቀቅንም። እንዲህ አይነቱ ተረት የት ይደርሳሉ የተባሉ ኢትዮጵያውያን ሴቶችንም ኋላ አስቀርቷል:: ከተፅዕኖ ነፃ የመሆን ዕድሉ አላቸው... Read more »

‹‹ጣይቱዎች በዓድዋም ከዓድዋ በኋላ አሉ›› ወይዘሮ ቱሩፋት በላይነህ የአምቦ ዩኒቨርስቲ የሕግ አማካሪ

እኔም ለጣይቱ ጣይቱ ጠቢብ ናት በገናን ደርዳሪ ግጥምም ገጣሚ፣ ማንበብን የምትችል ጥበበኛ መሪ፤ የበፊት ባሎቿን ምንም ብትፈታ፣ ንጉሡን በፍቅር በአስተሳሰብ ረታ፣ በወግ በማዕረግ በተክሊል አግብታ፣ አደብ አስያዘቺው ባፈናን አስታ፤ አዲስ አበባን ፊንፊኔን... Read more »

ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ከፍ ያደረገው ድል

ወርሐ የካቲት ለኢትዮጵያውያን ብሎም ለመላው ጥቁር ሕዝብ ትልቅ ድል የተከናወነበት ወቅት ነው። ዓለም ነጭን የበላይ አድርጎ በሚቆጥርበትና ሁሉም የአፍሪካ አገሮች በቅኝ ግዛት በወደቁበት በዚያን ዘመን ኢትዮጵያን ለመውረር የመጣውን የጣሊያን ጦር በጀግናው አፄ... Read more »