
ራስወርቅ ሙሉጌታ ለአገር ሰላም መከበር ለልማትና ብልጽግና የወጣቶች ተሳትፎ ቀዳሚውን ድርሻ እንደሚይዝ ይታወቃል። በኢትዮጵያም በተለያዩ ጊዜያት የተከናወኑ ለውጦች የወጣቱ እንቅስቃሴ በስፋት የታየባቸው ናቸው። በቅርቡም ለሃያ ሰባት ዓመታት የነበረው ሥርዓት እንዲቆም በተለያዩ የሀገሪቱ... Read more »
ወጣትነት ለውጥ ናፋቂነት ነው። የአንድ አገር ቀጣይነት ያለው እድገት የሚለካው ባላት ሃብትና ንብረት ብቻ ሳይሆን ያንን ተረክቦ በአደራ ለትውልድ ማስተላለፍ የሚችል ትውልዳዊ ትስስር ሲኖር ነው። ይህንንም እንደ ድልድይ ሆኖ ከአንዱ ትውልድ ወደ... Read more »

መርድ ክፍሉ የኢትዮጵያ ሥራ ፈጣሪ ወጣቶች ማህበር ሥራ ፈጣሪ ወጣቶች ያለባቸውን የክህሎት ማነስ፣ ትክክለኛ፣ ወቅታዊ እና ጠቃሚ መረጃን የማግኘት ችግሮች፣ የገንዘብ እጥረት፣ በመንግሥት የሚወጡ ፖሊሲዎችና ሕጎች ወጣት ሥራ ፈጣሪዎችን ያላማከሉ መሆናቸው፣ የመንግሥትና... Read more »
መርድ ክፍሉ ወጣትነት ለውጥ ናፋቂነት ነው። የአንድ አገር ቀጣይነት ያለው እድገት የሚለካው ባላት ሃብትና ንብረት ብቻ ሳይሆን ያንን ተረክቦ በአደራ ለትውልድ ማስተላለፍ የሚችል ትውልዳዊ ትስስር ሲኖር ነው። ይህንንም እንደ ድልድይ ሆኖ ከአንዱ... Read more »
መርድ ክፍሉ የብሔራዊ መግባባት ጉዳይን ስናነሳ፣ በሀገሪቱ እስከ ዛሬ በርካታ መግባባት ላይ ያልደረስንባቸውን ጉዳዮች በማሰብ ነው። የመሬት ጥያቄ፣ የቋንቋ፣ የማንነት፣ የሰንደቅ አላማ፣ የሕገ መንግሥት ጉዳይ የመሳሰሉት ይጠቀሳሉ ። ሕዝብን የሥልጣን ባለቤት የማድረግ... Read more »
መርድ ክፍሉ በብዛት ወጣት ከሚገኝባቸው አገራት መካከል አንዷ ኢትዮጵያ ናት:: በኢትዮጵያ ታድያ ወጣቱ ክፍል ከመስራትና አገርን ከማሳደግ ይልቅ ባልባሌ ትርክቶች ተጠምዶ እርስበርስ ሲጋጭ ማስተዋል ከተጀመረ ዋል አደር ብሏል:: በአገሪቱ የሚሰራ ስራ ጠፍቶ... Read more »
መርድ ክፍሉ አንድ ሰው የተሳካለት ሥራ ፈጣሪ (አዲስና የተለየ የቢዝነስ ሃሳብ ወይም ዘዴ ይዞ የተነሣ) ለመሆን፣ የያዘው ሃሳብና ሃሳቡን ተግባራዊ ማድረጊያ ገንዘብ ወሳኝ መሆናቸው አይጠረጠርም። ሆኖም እነዚህ ሁለቱ ብቻ የስራ ፈጣሪ የተሳካለት... Read more »
መርድ ክፍሉ ፋሺሰት ጣሊያን ከ40 ዓመት በኋላ የአድዋን ድል ለመበቀል ኢትዮጵያን ወሮ፤ በንጉሡ ፊት አውራሪነት የተመራውን ጦር በአቅም ማነስና በአንዳንድ ባንዳዎች በመታገዝ በማይጨው ጦርነት በሽንፈት ቢጠናቀቅም ፋሺስቱ በወረራ በቆየባቸው አምስት ዓመታት አንድም... Read more »

መርድ ክፍሉ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ‹‹ወጣትነት በፍልስፍና ቅኝት›› በሚል ፅሁፍ ላይ እንደተቀመጠው፤ የወደፊቱ ዓለምና የሰው ልጅ ዕጣ ፋንታ ያለው በአዋቂዎች እጅ ሳይሆን ባብዛኛው በወጣቶች አእምሮ ውስጥ ነው። ዛሬ ያልተኮተኮተና ያልታረመ ማሳ ነገ... Read more »
መርድ ክፍሉ በወጣትነት እድሜ ብዙ ሥራዎች ለመስራት እቅድ የሚያዝበትና ዝግጅት የሚደረግበት እድሜ ነው። በወጣትነት ጥሩም ይሁን መጥፎ ነገሮች ቢደርሱ ትምህርት ተወስዶ ለቀጣይ እምርታ ከማምጣት ረገድ መሰረት የሚጣልበት ወቅትም ነው ። ዛሬ በወጣትነት... Read more »