
ኢትዮጵያ ለደን ሀብቷ ትኩረት በመስጠት በአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዛፎችን ተክላለች፤ በቀጣይም ይህንኑ አጠናክሮ ለመቀጠል የሚያስችሉ ዝግጅቶችን እያደረገች ትገኛለች። ደን አፈርን ቆንጥጦ ከመያዝ፣ የተፈጥሮ ሚዛንን ከመጠበቅና የዱር አራዊት መጠለያ ከመሆን... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ለአረንጓዴ ልማት ልዩ ትኩረት መስጠታቸውን ተከትሎ በየአካባቢው የሚገኙ ወጣቶች የመሪያቸውን ዱካ ተከትለው ችግኞችን በመትከልና አካባቢያቸውን በመንከባከብ ንቁ ተሳታፊ እየሆኑ መጥተዋል። ወጣቱ በአንድ በኩል... Read more »

የዘንድሮ የገና በዓል በዲያስፖራ ደምቋል። ኢግዚቢሽን ማዕከል፣ኢምግሬሽን ቲያትርና ሲኒማ ቤቶች በዲያስፖራው ተጥለቅልቀዋል። ‹‹ሁሉም በአገር ነው›› እንዲሉት በሁሉም የአገሪቱ ሥፍራዎች በጋራ እየተደሰተና እየተዝናና በዓሉን እያከበረ ይገኛል። የውጭ ኃይሎች በአገሩ ላይ የሚያሳድሩትን ተፅዕኖ በመቃወም... Read more »

የሃያ ሰባት ዓመቱ የሕወሓት የበላይነት በወጣቶችና በለውጥ አመራሩ ብርቱ ትግል አክትሞ ኢትዮጵያ አዲስ የለውጥ ምዕራፍ በጀመረች ማግስት የፈነጠቀውን ብርሃን አጥፍተው ወደ ነበረችበት ዳፈና ለመመለስ የተመኙ የውጭና የውስጥ ጠላቶቿ ለቁጥር የሚታክቱ ደባዎችን ሲፈጽሙ... Read more »

በዚህ አንድ ዓመት ውስጥ ምዕራባውያን ተላላኪያቸውን የሕወሓት አሸባሪ ቡድን ዳግም ለማንገስ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ ያላደረሱት ጫና የለም። በተለይም ወሮበላው ቡድኑ ደሴና ኮምቦልቻን ከያዘ በኋላ የምዕራባውያን ሚዲያዎች የተለያዩ የሀሰት ዘገባዎችን በማሰራጨት ሕዝብን ለማስበርገግ... Read more »

ሕወሓት ለሃያ ሰባት ዓመት በህዝብ ላይ የነበረው ንግሥና አብቅቶ እኩልነት የሰፈነባት ኢትዮጵያን ለመፍጠር በተደረገው ትግል ወጣቱ የህብረተሰብ ክፍል ከለውጥ ሃይሉ ያልተናነሰ ሚና ተጫውቷል ቢባል ማጋነን አይሆንም:: በትግሉ ሂደት ሕወሓት መራሹ መንግሥት የሚታይበትን... Read more »

ኢትዮጵያ ጡቷን እየጠቡ ሳይሆን እየመጠመጡ ባደጉት በልቶ ካጅ ልጆቿ ክህደት ተፈጽሞባት ህልውናዋ አደጋ ላይ በወደቀ ጊዜ እንደዓይናቸው ብሌን የሚመለከቷት ታማኝ ልጆቿ ዝም ብለው አልተመለከቷትም። ከአገር ውስጥ እስከ ውጭ አገር ያሉ የቁርጥ ቀን... Read more »

ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ከወራሪ ጠላቶች በመ መከት ከራሳቸው ተርፈው ለአፍሪካውያን ኩራት የሆነ ታሪክ አስመዝግበዋል፡፡ በየዘመኑ የሚመጣው ትውልድ ከአባቶቹ የተረከባት አገር ዳር ድንበሯ ሳይደፈር ለመጪው ትውልድ የማስተላለፍ አደራውን ሲወጣ ኖሯል፡፡ ወጣቱ የአገሩን ዳር ድንበር... Read more »

አሸባሪው የሕወሓት ቡድን ኢትዮጵያን እንደሚያፈራርስ በገሀድ አውጆ ጦርነት ከከፈተ ጊዜ ጀምሮ ምዕራባውያኑ ሃይ ከማለት ይልቅ አይዞህ እያሉት እዚህ አድርሰውቷል። ሀገር የማፈራረስ ተልዕኮ ይዞ የተነሳን የጥፋት ቡድን የልብ ልብ መስጠታቸው ሳያንስ የተለያዩ ድጋፎችን... Read more »

አሁን ከመቼውም በላይ ፈተና ውስጥ ነን። እንደ አገርም ሆነ፤ ወይም እንደ ሕዝብ ከባድ ፈተና ውስጥ ነን። ፈተናው ደግሞ ከየትም ሳይሆን በውጭና ባእዳን እጅ የተደገፉ፤ የራሳችን ወገኖች የፈጠሩት ሲሆን አገርና ህዝብ እየተፈተኑ... Read more »