ኢትዮጵያ እኤአ በ2025 ፈጣን ዕድገት ከሚያስመዘግቡ 10 የአፍሪካ ሀገራት ግንባር ቀደም መሆኗ ተገለጸ

አዲስ አበባ፦ ኢትዮጵያ በ2025 ፈጣን ዕድገት ከሚያሳዩ 10 የአፍሪካ ሀገራት ግንባር ቀደም መሆኗን የዓለም የገንዘብ ፈንድ መረጃ (IMF) አስታወቀ። በርካታ የአፍሪካ ሀገራት በወሰዷቸው የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች፣ በተፈጥሮ ሀብት አቅምና ባላቸው የወጣት ብዛት ምክንያት... Read more »

አስተዳደሩ ለመምህራን ጉዳይ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ

አዲስ አበባ፦ አስተዳደሩ ለመምህራን ጉዳይ ቅድሚያ ሰጥቶ እንደሚሠራ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። የትምህርት ጥራትን የሚያስጠብቁ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም ተጠቆመ። “ትውልድ በመምህራን ይቀረፃል፤ ሀገር በትምህርት ይበለጽጋል” በሚል መሪ ቃል ሲካሄድ የነበረው የመምህራን ውይይት... Read more »

ምዕመናን የሃይማኖት አስተምሮን በመከተል ለሀገር ሰላም በጋራ ሊቆሙ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- ምዕመናን የሃይማኖት አስተምሮን በመከተል ለሀገር ሰላም በጋራ ሊቆሙ እንደሚገባ በመዲናዋ የሚገኙ የሃይማኖት አባቶች አመለከቱ ። ለሰላም ግንባታ የሃይማኖት ተቋማት እና መንግሥት በጋራ መሥራታቸው አስፈላጊ መሆኑ ተገልጿል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር... Read more »

ዲጂታል ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ የሳይበር ጥቃትን በብቃት መከላከል ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፡– ዲጂታል ኢትዮጵያ እውን ለማድረግ የሳይበር ጥቃትን በብቃት መከላከል እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ የመረጃ መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ፡፡ ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት 500 የሚሆኑ በሳይበር ደህንነት ዘርፍ ልዩ ተሰጥኦ ያላቸዉን ታዳጊዎች ማሰልጠኑን ገለጸ።... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከጣሊያኗ አቻቸው ጂኦርጂያ ሜሎኒ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፡– የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጣሊያኗ አቻቸው ጂኦርጂያ ሜሎኒ ጋር የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ትስስር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መወያየታቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ትናንት... Read more »

ባለሥልጣኑ ሕጎችን የመተግበር ክፍተቱን እንዲያርም ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

– በግኝት የታዩ ክፍተቶች ለማረም እንደሚሠራ ባለሥልጣኑ ገልጿል አዲስ አበባ፡- የግብርና ባለሥልጣን በተደረገው የክውን ኦዲት ግኝት የታየበትን ሕጎችን የመተግበር ክፍተት እንዲያርም የመንግሥት ወጪ አስተዳደርና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳስቧል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር... Read more »

የውጭ ዜጎች የቋሚ ንብረት ባለቤት የሚያደርገው ረቂቅ አዋጅ አንድምታ

ዜና ትንታኔ የሚንስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው 44ኛ መደበኛ ስብሰባው የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ የሚሆኑበትን አግባብ ለመደንገግ የወጣው ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቷል። ይህም የዜጎችን የመሬት ይዞታ የማግኘትና የመጠቀም መብት በማያጣብብ... Read more »

የትምህርት ዕድል በሚል የዳቦ ስም የሚፈጸም የሰው ንግድን ለማስቆም

ዜና ሀተታ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በሰው መነገድና በሕገወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር ወንጀሎች ተከላካይ የትብብር ጥምረት አደራጅቶ መሰል ወንጀሎችን የመከላከል ሥራ እየሠራ ይገኛል። በ2014 ዓ.ም በወጣ ደንብ መነሻነት የተመሠረተው ይህ... Read more »

ለውጡ በሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ላይ የታሪክ ምዕራፍን ቀይሯል

አዲስ አበባ ፡- ለውጡ በሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ላይ የታሪክ ምዕራፍን ቀይሯል ሲል የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስቴር አስታወቀ። የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚንስትር ዴኤታ ሂክማ ኸይረዲን ፤ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተሠሩ ሥራዎች የኢትዮጵያ ሴቶች... Read more »

ከ2ሺህ በላይ ኤክስፖርተሮች የቻይናን መስፈርት አሟልተው ምርት መላክ ጀምረዋል

አዲስ አበባ፡- 2ሺህ በላይ ኤክስፖርተሮች የቻይናን መስፈርት በማሟላት የግብርና ምርቶችን እንዲልኩ ማድረግ መቻሉን የግብርና ባለሥልጣን አስታወቀ። የግብርና ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ድሪባ ኩማ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ እንደገለጹት፤ ከ2ሺህ በላይ ኤክስፖርተሮች የቻይናን መስፈርት... Read more »