
ጅግጅጋ:- የአካባቢ ብክለትን በመከላከል ፅዱና ለኑሮ የሚመች አካባቢ መፍጠር የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሑመድ ገለጹ። ንቅናቄው በክልሉ እስከ ታችኛው የመንግሥት እርከን ድረስ ወርዶ የሚከናወን መሆኑም ተጠቆመ።... Read more »

አዲስ አበባ፡– የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ገቢ ከማግኘት ባሻገር ወጣቱ ትውልድ እንዳይበላሽ የክትትል እና የቁጥጥር ሥራዎችን በትኩረት ሊሠራ እንደሚገባ የመንግሥት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። በ11 ወራት ከስፖርት ውድድር የሎተሪ... Read more »

አዲስ አበባ፡– የዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ማሠልጠኛ ማዕከል ዘመናዊ ሕንጻን ገንብቶ የመጀመሪያ ርክክብ ማድረጉን የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕ ራይዝ ገለጸ፡፡ የሕንፃ ግንባታው ፕሮጀክት ሥራ አስኪያጅ ኢንጂነር ደረጀ ኃይለገብርኤል ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ግንባታው በ229... Read more »

ዜና ሐተታ አቶ አሰፋ ገነቱ ይባላሉ።በሙያቸው አስጎብኚ ሲሆኑ ላለፉት 15 ዓመታት በአስጎብኚነት እየሠሩ ነው።በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን አጠቃላይ የከበሩ ማዕድናትን በተመለከተ የሚሰጠውን የአጭር ጊዜ ሥልጠና ወስደዋል፡፡ ሙያቸው እና የወሰዱት ሥልጠና ባይገናኝም፣... Read more »

አዲስ አበባ፡– በአፋር ክልላዊ መንግሥት ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ከ300 በላይ ፋብሪካዎች መገንባታቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ መሐመድ ዓሊ አስታወቁ። ክልሉ በነዚህ የለውጥ ዓመታት ውስጥ የሰላም ተጠቃሚ መሆኑን አመለከቱ። የቢሮ ኃላፊው... Read more »

አዲስ አበባ፡– አዋጁ በዓለም አቀፍ ደረጃ በወንጀል የተገኘን ንብረት ሕጋዊ አስመስሎ የማቅረብ እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ የመርዳት ወንጀልን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ የድርሻዋን እንድትወጣ የሚያስችል መሆኑን የሕግና ፍትሕ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡ 6ኛው... Read more »

አዲስ አበባ፡– የኪነጥበብ ባለሙያዎች ለሀገራዊ ትርክት መሳካት በቁጭት መሥራት እንደሚጠበቅባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አመለከቱ፡፡ የጥበብ ኢንዱስትሪ እንዲያድግና ባለሙያዎች የሚፈልጉት እንዲሟላ ቀድማ ኢትዮጵያ ማደግ እንዳለባት ጠቆሙ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)... Read more »

– የዓባይ ግድብ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የቀጣናው ሀገራት ሀብት እንደሆነም ተጠቆመ አዲስ አበባ፡– ኢትዮጵያ በኃይል አቅርቦት ቀጣናውን ለማስተሳሰር ትኩረት ሰጥታ እየሠራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የዓባይ ግድብም የኢትዮጵያ... Read more »

ዜና ሐተታ የመልክዓ ምድር ጥበቃ የተደረገላቸው ምርቶች ሸማቹ ስለምርቱ መተማመን እንዲኖረው እና አምራቹ የመደራደር አቅሙ ከፍ እንዲል ስለሚያስችል የምርቱ ዋጋ 50 በመቶ ከፍ እንዲል የማድረግ ዕድል ከፍተኛ መሆኑን የአዕምሯዊ ንብረት ባለሥልጣን መረጃ... Read more »

ዜና ሐተታ ተወላጆቿ “የበረሃዋ ገነት” ይሏታል። “የፍቅር ከተማ” የሚሏትም ብዙዎች ናቸው። በዘመናዊ የኢትዮጵያ ታሪክ የከተሜነት ሥልጣኔ ቀድሞ ከፈነጠቀባቸው ከተሞች አንዷ መሆኗም ይነገራል። ድሬዳዋ ከተማ በብዙ ነገሮች ቀዳሚ ሆና ስትጠቀስ ብትኖርም ለበርካታ ዓመታት... Read more »