ባዶ ሆድና ትምህርት

«ምግብ ሳይመገቡ መማር ይከብዳል፤ መምህሩ  የሚለውን  በደንብ አንከታተለውም» ይላል   የአስራ ሁለት መቱ ታዳጊ ዮሐንስ ሙለታ።  ታዳጊው  በኮከበ ጽባህ አጸደ ህጻናትና አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት  የስድስተኛ ክፍል  ተማሪ ነው። የቤተሰቦቹ የኑሮ ደረጃ ዝቅተኛ... Read more »

ሜዳውም ፈረሱም ኃላፊነት የሚሰማው ህዝብና ፓርቲ ይጠብቃሉ

የዴሞክራሲዊና ሰብዓዊ መብቶች መጓደልና የፍትህ እጦት የአገራችንን ህዝቦችን አስቆጥቶ ያለፉት ሁለት ሶስት ዓመታት ህዝባዊ እምቢተኝነትና አመጽ አገሪቱን ክፉኛ ሲንጧት እንደነበር የቅርብ ጊዜ ትውስታ ነው። ኢህአዴግ አገሪቱን በመራባቸው 27 ዓመታት በኢኮኖሚው መስክ አስገራሚ... Read more »

የተደራጀ ሌብነት ከሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽኑ አቅም በላይ እንደነበር ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- በሀገሪቱ ባለፉት ዓመታት የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮችና ባለሀብቱ በቅንጅት ሲፈፀሙ የነበሩት የተደራጀ ሌብነት ከፌደራል ሥነ ምግባርና ከፀረሙስና ኮሚሽኑ አቅም በላይ እንደነበር ተገለፀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ አየልኝ ሙሉዓለም ለጋዜጣው ሪፖርተር ትናንት እንደተናገሩት፤... Read more »

ቴክኖሎጂው የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለመጨመር ሚና እንዳለው ኮሚሽኑ አስታወቀ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ይፋ ያደረገው አዲሱ የኢንቨስትመንት መመሪያ ቴክኖሎጂ (‹‹አይ ጋይድ››) ባለሀብቶች ባሉበት ቦታ መረጃ ተደራሽ በማድረግ የኢንቨስትመንት ፍሰቱን ለመጨመር ትልቅ ሚና እንደሚኖረው ኮሚሽኑ አስታወቀ፡፡ በኮሚሽኑ የኢንፎርሜሸን ቴክኖ ሎጂና መረጃ... Read more »

የኢትዮ – ኤርትራ መንገድ መዘጋቱን አስመልክቶ መንግሥት አስተያየት ከመስጠት ተቆጠበ

– የፀጥታው ምክር ቤት ተለዋጭ አባል የነበረችው ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ ትተካለች – ከ44  ሺህ በላይ ሕገ ወጥ ስደተኞች እንዲመለሱ ተደርጓል አዲስ አበባ፡- በኢትዮ-ኤርትራ ዳግም ግንኙነት ክፍት የተደረጉ መንገዶች ከትላንት በስቲያ መዘጋታቸውን የዛላንበሳ... Read more »

የቡና ወጪ ንግድ በብድር እጦት እየተፈተነ ነው

አዲስ አበባ፡- መንግስት በ2009 በጀት ዓመት የወጪ ንግዱን ለማበረታት ባወጣው መመሪያ መሰረት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር አገልግሎት ማግኘት አለመቻላቸውን ቡና አምርተው ወደ ውጭ የሚልኩ የህብረት ስራ ማህበራት፣ አርሶ አደሮችና ላኪዎች አስታወቁ፡፡ የኢትዮጵያ... Read more »

የኢኮኖሚ ዲፕሎማሲውን በጠንካራ ዲፕሎማቶች

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባካሄደው መዋቅራዊ ለውጥ ጋር ተያይዞ ተደራድሮና አሳምኖ ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት ሚናውን የሚወጣ ጠንካራ ዲፕሎማት ለመፍጠር በችሎታቸውና በትምህርት ዝግጅታቸው ጠንካራ ናቸው ለተባሉ ዲፕሎማቶች ሹመት ሰጥቷል፡፡ በጅቡቲ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና... Read more »

‹‹የምርጫ ቅድመ ዝግጅት የጊዜ መጣበብ እንዳይፈጠር ሰግቻለሁ›› ምርጫ ቦርድ

የዝግጅቱ ማፋጠንም ሆነ ማጓተት በመንግሥት እጅ መሆኑ ተገለጸ አዲስአበባ፡- በተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች እየቀረቡ ያሉ የተለያዩ አጀንዳዎች በ2012 በጀት ዓመት በሚካሄደው ሀገር አቀፍ ምርጫ የቅድመ ዝግጅት ሥራው ላይ የጊዜ መጣበብ ሊያስከትል ይችላል የሚል... Read more »

የአስተሳሰብ እንጂ የመሳሪያ ትግል ትውልዱን አይመጥንም

ኢትዮጵያ ለዘመናት በውጭ ወራሪዎች ስትፈተን የኖረች ግን አንዴም እጅ ያልሰጠች የአፍሪካ የነጻነት ተምሳሌት የምትባል ታላቅ አገር ናት፡፡ ጠላትን በጋራ የሚመክቱት ዜጎቿ የውጭ ወራሪዎችን በአንድነት ከመለሱ  በኋላ ግን በማያባራ የእስር በርስ ግጭት መጠመዳቸው... Read more »

የመቶ ቀኑ  የትራንስፖርት ዘርፍ እቅድ ረጅሙን ወረፋ ያሳጥረው ይሆን ?

ከቤቴ ለጉዳዬ ፈጥኜ ለመድረስ ተቻኩዬ ወጥቻለሁ፡፡ ምርጫዬ  ከስቴዲየም  አራት ኪሎ፣ ሥድስት ኪሎ ከዚያም ማሳረጊያው ሽሮ ሜዳ የሆነ የሕዝብ መገልገያ ታክሲ መያዝ ነበር፡፡ እስከ 1፡20 ደቂቃ ባለው ጊዜ ውስጥ ለመድረስ አቅጄ ብወጣም ረጃጅም... Read more »