
በዳቮስ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም ከትናንት በስቲያ ንግግር ያደረጉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ባለው ለውጥ በመደመር ፍልስፍና ላይ በመመርኮዝ በሶስት ምሰሶዎች ላይ ትኩረት ተደርጎ ሀገሪቱን ወደተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር አጽንኦት... Read more »

የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የስምንት ሀገራት አምባሳደሮችን የሹመት ደብዳቤ ዛሬ በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አቶ ነብያት ጌታቸው እንደገለፁት በዛሬው ዕለት የስምንት ሀገራት አምባሳደሮች የሹመት ደብዳቤያቸውን አቅርበዋል፡፡ ከስምንቱ መካከል... Read more »

በደቡብ ክልል በርካታ የብሄረሰብ ሙዚቃዎች እንዳሉ ቢታወቅም በክልሉ በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች አንድም የሙዚቃ ት/ቤት አለመኖሩ ጥናቶችንና ምርምሮችን በስፋት ለማድረግ እንቅፋት መፍጠሩን የዘርፉ ምሁራን ተናገሩ። የመጀመሪያው የፊላና የባህል ፌስቲቫል በደቡብ ክልል የሰገን አካባቢ ህዝቦች... Read more »

የቤኒሻንጉል ክልላዊ መንግስት ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻዲሊ ሀሰን የተወለዱት በአሶሳ ዞን ልዩ ስሙ ኦዳ ቡልዲጊዱ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ ነው፡፡ የተማሩት በአሶሳ ዞን ሲሆን የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን በኢኮኖሚክስ ፤ የማስተርስ ዲግሪያቸውን ደግሞ በቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ... Read more »

ባለፉት 27 ዓመታት ሀገራችን ያስመዘገበችው ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ብዙ የተወራለት ቢሆንም የፍትሃዊነት ችግር ስለነበረበትና በሰብዓዊና ዴሞክራሲዊ መብቶች መጠናከር ስላልታጀበ ቅሬታን ወልዶ ሀገራችን በአመጽና አለመረጋጋት ስትናጥ ቆይታለች። እያደገ ከመጣው ወጣት ቁጥር አንጻር የተፈጠሩት የሥራ... Read more »

አዲስ አበባ፡- የካቲት 6 እና 7 ቀን 2011 የሚከበረው የመከላከያ ሠራዊት ቀን አገሪቱ በአጭር ጊዜ ሙሉ በሙሉ ወደ አስተማማኝ ሠላም እንድትገባ ለመስራት ሠራዊቱ ቃሉን የሚያድስበት እንደሚሆን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዕለቱን አስመልክቶ በተሰጠው... Read more »

አዲስ አበባ፦ የኢንዱስትሪ ፓርኮች በሰራተኛ ፍልሰት መቸገራቸውን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ወጪ አስተዳደር እና ቁጥጥር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ትናንት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ፓርኮችን የማልማት እና... Read more »

አዲስ አበባ:- ሰላሳ የሀገር ውስጥና የውጭ የግል ኩባንያዎች ከስኳር ኮርፖሬሽን ጋር ለመስራት ፍላጎት ማሳየታቸውን ኮርፖሬሽኑ አስታወቀ፡፡በስኳር ኮርፖሬሽን ኮርፖሬት ኮሙዩኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አቶ ጋሻው አይችሉህም እንደተናገሩት፤ ከመስከረም 2009 እስከ ጥር 2011 ባሉት ጊዜያት... Read more »

‹‹ለኑሮ በማይመች ረግረጋማ መሬት ላይ እንድንሰፍር ተደርገናል፤ ቦታው ቤት ሠርቶ ለመኖር አይመችም፤ ለግብርና ሥራም አመቺ አይደለም፡፡ በዚህም ምክንያት ለበሽታና ለርሃብ ተጋልጠናል፡፡ ችግራችንን ለሚመለከታቸው አካላት ብናሳውቅም ፈጣን ምላሽ ባለመሰጠቱ ከልማት ተነሺዎቹ መካከል ለህልፈት... Read more »

በጥረት ኮርፖሬት ከህግና መመሪያ ውጭ ግዥ በመፈፀም የሃብት ብክነት ፈጽመዋል ተብለው የተጠረጠሩት አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሳ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአማራ ክልል የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዝጋለ... Read more »