በወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት የሜቴክ አመራሮች መከላከያን አይወክሉም ተባለ

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ክስ የተመሰረተባቸው የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የቀድሞ የስራ አመራሮች በመከላከያ ሰራዊት ስር አለመሆናቸውን የአገር መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከሜቴክ አመራሮች ክስ ጋር ተያይዞ አጠቃላይ የመከላከያ ሰራዊቱን ስም የማጥፋት ዘመቻ... Read more »

የአውሮፓ ህብረት የብሪታንያን ከህብረቱ የመልቀቅ ስምምነት ተቀበለ

ብራሰልስ ላይ የተሰበሰቡት የአውሮፓ ህብረት ሀገራት የብሪታንያን ከህብረቱ ለመልቀቅ ያቀረበችውን ረቂቅ ስምምነት መቀበላቸውን አስታውቀዋል፡፡ ባለፈው ሳምንት የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬሳ ሜይ ከህብረቱ ለመለቀቅ ረቂቅ የፍቺ ስምምነት ለካቢኔያቸው አቅርበው ተቀባይነት ማግኘታቸው የሚታወስ ነው።... Read more »

ጥረት በየዓመቱ 100 ሚሊዮን ብር ሲከስር ነበር፤ የባንክ ዕዳውም 2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡

በቀድሞው ኢህዴን (አዴፓ) በዘላቂ በጎ አድራጎት ወይም ኢንዶውመንት ቁመና ይዞ የተመሠረተው ጥረት ኮርፖሬት 20 ኩባንያዎች አሉት:: ከእነዚህ ውስጥ ከሰባቱ በየዓመቱ 100 ሚሊየን ብር አካባቢ ይከስራል:: የጥረት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አምላኩ አስረስ... Read more »

ለውጡን ለማስቀጠል እንሥራ

የሀዋሳው የኢ.ህ.አ.ዴ.ግ. 11ኛው ድርጅታዊ ጉባኤ ያስተላለፋቸውን ውሳኔዎችና ያካሄደውን ምርጫ የኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ በከፍተኛ ደስታና እልልታ ተቀብሎታል። እጅግ በጣም ታላቅና ታሪካዊ ውሳኔና ምርጫ ነው። ጉባኤው እንደሚካሄድ ከተነገረ ጊዜ ጀምሮ አብዛኞቻችን ሥጋት ነበረን። ሁላችንም... Read more »

የአሻጥረኞች ሴራ በሕግ የበላይነት ይሸነፍ

በዘመነ ደርግ በ1960ዎቹ መገባደጃ አብዮቱ በተፋፋመበት ጊዜ ከውስጥ አብዮቱን ቦርቧሪ የተባሉት የደርግ ተቃራኒ የፖለቲካ ፓርቲዎች፤ ከውጭ ደግሞ የሶማሊያ ወራሪ፣ የአሜሪካ ኢምፔሪያሊዝም (በደርግ አጠራር) ወዘተ… ደርግን በተፈታተኑበት በዚያ ቀውጢ ሰዓት ነጋዴዎች በአገሪቱ የበርበሬ... Read more »

ኮሚሽኑ አካታች የአደጋ ስጋት ቅነሳ ስትራቴጂዎችን የያዘ መመሪያ አዘጋጀ

አዲስ አበባ፡- የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የአደጋ ስጋት ቅነሳን ከአገሪቱ ብሄራዊ የልማት ስትራቴጂዎች ጋር ማስተሳሰር የሚያስችል አካታች የአደጋ ስጋት ቅነሳ ስትራቴጂዎችን የያዘ መመሪያ ማዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ ዓለም... Read more »

ሀገራቱ ግንኙነታቸውን ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚሰሩ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ኢትዮጵያና ጣሊያን በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ሰላምን ለማምጣት በጋራ እንደሚሰሩና፣በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችም ግንኙነታቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት... Read more »

የኦሊምፒክ ድግስ ፊቱን ወደ አፍሪካ አዙሯል

ታላቋ አህጉር አፍሪካ ብዙ ጊዜ በስፖርት መድረክ ታላላቅ አውራ ውድድሮችን የማዘጋጀት እድል ሲገጥማት አይስተዋልም። ለዚህም ከአቅምና ሌሎች ተያያዥ ችግሮች ጋር ተያይዞ አህጉሪቱ እንደማትችል አድርጎ መቁጠር ዋናው ምክንያት ነው። እኤአ 2010 ላይ ደቡብ... Read more »

ዋልያዎቹ ለሐራምቤ ኮከቦች አሳልፈው የሰጡት ውድ ነጥብ

  በ2019 ካሜሩን ለምታስተናግደው የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ በተለያዩ ምድቦች ከትናንት ጀምሮ ሦስተኛ የማጣሪያ ጨዋታዎች ተከናውነዋል። በምድብ ስድስት የተደለደለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ትናንት አስር ሰዓት ላይ የኬንያ አቻውን አስተናግዶም ዜሮ ለዜሮ በሆነ አቻ... Read more »

በ2010 ዓ.ም. ግምታዊ ዋጋ 900 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የገቢና ወጪ ኮንትሮባንድ ዕቃ ተይዟል

የገቢዎች ሚኒስቴር በ2010 ዓ.ም. 776 ሚሊየን 865ሺህ 292 የገቢ ኮንትሮባንድ እና 177 ሚሊየን 909ሺህ 149 የወጪ ኮንትሮባንድ መያዙን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የህግ ማስከበር ሥራዎች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዘመዴ ተፈራ ገለጹ፡፡ ሚኒስቴር... Read more »