ቦታዎቹ በጊዜያዊ ውሳኔ ጥቅም ላይ እንዲውሉ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፡- በአዲስ አበባ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎች ለኢንቨስትመንት አገልግሎት በሚል ለዓመታት በግል ባለሃብቶች ታጥረው የቆዩ ቦታዎችን ውል በማቋረጥ በጊዜያዊ ውሳኔ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ባንክ፣ አስተዳደርና... Read more »

ብሔራዊ ማንነትና አገራዊ አንድነት

‹‹በብዝሃነት የደመቀ ኢትዮጵያዊ አንድነት›› በሚል መሪ ሃሳብ ለ13ኛ ጊዜ ዛሬ በአዲስ አበባ የሚከበረው የኢትዮጵያ ብሔር፤ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ላለፉት ዓመታትም በተለያዩ ክልሎች መከበሩ ይታወሳል፡፡ በአገሪቱ ሲከበር የቆየው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ለበርካታ ዓመታት... Read more »

አገራቱ በፌዴራሊዝም ሥርዓት ግንባታ የልምድ ልውውጣቸውን ያጠናክራሉ

  አዲስ አበባ፡- ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን አጋርነት፣ በፌደራሊዝም ሥርዓት ትግበራ ላይ ጠቃሚ ምክረሃሳቦችን በመስጠት፣ የልምድ ልውውጥ በማድረግና ጥናቶችን በማካሄድ ወዳጅነታቸውን እንደሚያጠናከሩ መቀመጫቸውን በኢትዮጵያ ያደረጉ የቤልጂየም እና ብራዚል አምባሳደሮች አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ የቤልጂየም አምባሳደር... Read more »

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓሉ፡ • ዕርስ በዕርስ ለመተዋወቅና ባህልን ለማስተዋወቅ ዕድል ፈጥሯል • ተመሳሳይ ሰነድና የውይይት አቀራረብ አሰላችቷል

አዲስ አበባ፡- የብሔሮች፣ ብሕረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ህዝቡ ዕርስ በዕርሱ እንዲተዋወቅና ባህሉንም እንዲያስተዋውቅ ዕድል መፍጠሩን አንድ ጥናት አመለከተ፡፡በየዓመቱ በተመሳሳይ ሰነድ ላይ እየተመሰረተና አንድ አይነት ውይይት እየተደረገ ሲከበር የቆየበት መንገድም አከባበሩን አሰልቺ ማድረጉን... Read more »

12ቱ የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መሪ ቃሎች

የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሚያዝያ 21 ቀን 1998 ዓ.ም ባካሄደው ሦስተኛ የፓርላማ ዘመን አንደኛ ዓመት ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ህገ መንግሥቱ የፀደቀበትን ቀን ተንተርሶ በየዓመቱ ህዳር 29 የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ተብሎ... Read more »

አንድነትን ለማጠናከር መንግሥትና ህዝብ የየራሳቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ወቅታዊነትን መሰረት በማድረግ በሀገሪቷ የተለያዩ አካባቢዎች የተፈጠሩ ችግሮችን በመፍታት አንድነትን ለማጠናከር መንግሥትና ህዝብ የየራሳቸውን ድርሻ መወጣት እንዳለባቸው የጨፌ ኦሮሚያ ጽህፈት ቤት ባዘጋጀው 13ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች በዓል ውይይት ተሳታፊዎች አስታወቁ፡፡... Read more »

ዶ/ር አብይ ከሴባስቲያን ከርዝ ጋር ተወያዩ

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የኦስትሪያ መራሄ መንግስት ሴባስቲያን ከርዝ ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት እንደገለፀው መሪዎቹ በሁለቱ ሀገራት ግንኙነት እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ሴባስቲያን... Read more »

ኢትዮ አውሮፓ የተሰኘ አለም አቀፍ የቢዝነስ ትምህርት ቤት ሊከፈት ነው

የኢትዮጵያ አየር መንገድና የአውሮፓ ህብረት ኢትዮ አውሮፓ የተሰኘ አለም አቀፍ የቢዝነስ ትምህርት ቤት ለመክፈት ተስማማሙ። አለም አቀፍ የንግድ ትምህርት ቤቱን ለመክፈት አየር መንገዱና የአውሮፓ ህብረት የስምምነት ፊርማ በትናትናው ዕለት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የተፈራረሙት... Read more »

‹‹ኢትዮጵያ አንድ ሀገር ሆና እንድትቀጥል እንፈልጋለን››

አቶ ሌንጮ ለታ በኢትዮጵያ የተቃዋሚው የፖለቲካ ትግል ውስጥ በተለይም ከኦሮሞ ነጻ አውጭ ግንባር ጋር በተያያዘ ስማቸው ከሚነሳና ድምጻቸው ጎልቶ ከሚሰማ ሰዎች አንዱ ናቸው፡፡ ረጅሙን እድሜያቸውን ያሳለፉት ለኦሮሞ ህዝብ ነጻነት በመታገል ነው፡፡ በአሜሪካን... Read more »

የኦሮሚያ የኢኮኖሚ አብዮት ለወጣቶች ተስፋ

አቶ ንዋይ መገርሳ የኬኛ ቢቨሬጅ ፕሮጀክት ማናጀርና የኦሮሚያ ፐብሊክ ፕራይቬት ፓርትነርሺፕ ቢሮ ኃላፊ ናቸው፡፡ በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ጥምረት ዙሪያ የተለያዩ ጥናቶችን በማካሄድ የክልሉን መንግሥት ሲያግዙ ቆይተዋል፡፡ ስለ ኦሮሚያ ኢኮኖሚ አብዮትና ተያያዥ ጉዳዮች... Read more »